ቅፅ 26 ቁጥር 2212 / እሑድ ሐምሌ 4 ቀን 2013 Flipbook PDF

የኢትዮጵያ መንግሥት ለተመድ የሰብዓዊ ዕርዳታ ተቋም ማስጠንቀቂያ ሰጠ - አዲስ አበባ ሳያርፉ በቀጥታ ወደ ትግራይ ክልል በአየር ዕርዳታ ማድረስ እንደማይቻልም አስታወቀ ለተባበሩት መንግሥታት
Author: 

27 downloads 182 Views 27MB Size

Recommend Stories


2013 4:09 AM
Medical consumables Info Version 1 Publish date 6/1/2013 4:09 AM Url http://com.mercell.com/permalink/39311666.aspx Change date 6/1/2013 4:09 AM E

2013 4:08 AM
Bathroom furniture Info Version 2 Publish date 1/24/2013 4:08 AM Url http://com.mercell.com/permalink/36069931.aspx Change date 1/24/2013 4:08 AM

2013 SENTENCIA. En Barcelona, a 26 de julio de 2013
JUZGADO DE LO CONTENCIOSO ADMINISTRATIVO NÚMERO 7 DE BARCELONA Procedimiento Abreviado 84/2013 SENTENCIA En Barcelona, a 26 de julio de 2013. Vistos p

Story Transcript

የእሑድ እትም ሐምሌ 4 ቀን 2013

ቅፅ 26 ቁጥር 2212 |

ጳጉሜን 6 ቀን 1987 ተመሠረተ

ትኩ ስ ና ተ ጨማ ሪ መ ረጃዎ ች ን በድ ረ ገ ጻ ች ን ያ ገ ኛ ሉ

|

ዋጋው ብር 15.00

www.ethiopianreporter.com

የኢትዮጵያ መንግሥት ለተመድ የሰብዓዊ ዕርዳታ ተቋም ማስጠንቀቂያ ሰጠ „„ አዲስ

አበባ ሳያርፉ በቀጥታ ወደ ትግራይ ክልል በአየር ዕርዳታ ማድረስ እንደማይቻልም አስታወቀ

የትግራይ መከላከያ ኃይል በማለት በሚያወጣው መግለጫ በተደጋጋሚ ጊዜ እየጠቀሰ ነው:: በትግራይ ክልል ስላለው ሁኔታ የሚያወጣው መረጃ የተዛባና ሕገወጥ የተባለውን ኃይል የሚያበረታታ ነው›› በማለት ከዚህ ድርጊቱ እንዲቆጠብ አስጠንቅቋል። 

በጋዜጣው ሪፖርተር  ለተባበሩት መንግሥታት ድርጅት (ተመድ) የሰብዓዊ ዕርዳታ ማስተባበሪያ ጽሕፈት ቤት ማስጠንቀቂያ መስጠቱን የኢትዮጵያ መንግሥት አስታወቀ። 

ተቋሙ ከኢትዮጵያ መንግሥት ጋር ያለውን መልካም ግንኙነት ከሚያበላሹ ድርጊቶቹ እንዲታቀብና የእርማት ዕርምጃዎችን እንዲወሰድ፣ ለተቋሙ በደብዳቤ ማሳወቁንም መግለጫው አመልክቷል። 

መንግሥት ዓርብ ሐምሌ 2 ቀን 2013 ዓ.ም. አመሻሽ ላይ ባወጣው መግለጫ እንዳሰታወቀው፣ የተባበሩት መንግሥትታት ድርጅት የሰብዓዊ ዕርዳታ አስተባባሪ የሆነው ተቋም፣ የኢትዮጵያን ሕግ ያላከበረ ድርጊት በተደጋጋሚ እየፈጸመ ከመሆኑም በላይ፣ በትግራይ ክልል ያለውን ተጨባጭ ሁኔታ የሚያዛባ መግለጫ እያወጣ መሆኑን በመግለጽ ለተቋሙ ማስጠንቀቂያ ጽፏል::

በሌላ በኩል በትግራይ ክልል የሰብዓዊ ዕርዳታ በአየር ትራንስፖርት ማቅረብ ለሚፈልጉ አካላት የበረራ ፈቃድ መሰጠት መጀመሩን መንግሥት ያሳወቀ ሲሆን፣ ይህም ደንብና አሠራርን ተከትሎ እንደሚከናወን ገልጿል።  በዚሁ

‹‹በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አሸባሪ ተብሎ የተፈረጀውን ድርጅት

የአዲስ አበባ ገቢዎች ቢሮ ከ42 ቢሊዮን ብር በላይ መሰብሰቡን ገለጸ

በሲሳይ ሳህሉ

ፎቶ በሪፖርተር/መስፍን ሰለሞን

ሰኔ 30 ቀን 2013 ዓ.ም. የአምስተኛው ምክር ቤት ስድስተኛ ዓመት የምክር ቤት ዘመናቸውን ያጠናቀቁት የፓርላማ አባላት፣ አዲስ መጪዎቹ የሕዝብ ተወካዮች የአገርንና የሕዝብን ጥቅም እንዲያስቀድሙ አሳሰቡ::

ለዚህም ከመጪዎች ሁለት ወራት የክረምት እረፍት በኋላ ሥልጣናቸው የሚጠናቀቀው የምክር ቤት አባላት በመስከረም 2014 ዓ.ም. መጨረሻ ሳምንት ሥራ የሚጀምረው አዲሱ ፓርላማ፣

ማንኛውም

ወደ ክፍል 1 ገጽ 50 ዞሯል

ተመራጩ ፓርላማ አገርንና ሕዝብን የሚያስቀድም እንዲሆን ተሰናባች የምክር ቤት አባላት አሳሰቡ

በቀድሞው ኢሕአዴግ በአሁኑ ብልፅግና ፓርቲ በበላይነት የተያዘው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ከ98 በመቶ በላይ የሚሆኑት ተወካዮች፣ በስድስተኛው አገራዊ ምርጫ በአዲስ ዕጩ ተመራጮች ተተክተዋል::

መሠረት

የተሰናባቹ ምክር ቤት አባላት

ከመቼውም ጊዜ በላይ አገር ጠንካራ ሰዎችን የምትፈልግበት ጊዜ በመሆኑ፣ ለአገርና ለሕዝብ ቅድሚያ በመስጠት በምክር ቤቱ ውይይቶችና ክርክሮች ሊካሄዱ እንደሚገባ አሳስበዋል::

በምክር ቤቱ የመጨረሻ ስብሰባ ላይ ሪፖርተር ያነጋገራቸው የምክር ቤቱ አባላት፣ ፓርላማው በውጭ አንዳንዶች እንደሚሉት የተኛ ወይም እንቅልፋም ያልነበረ፣ ነገር ግን በከባድ ፈተና ውስጥ ሆኖ አገርን

F R EE P RE S S F RE E SPEECH FREE SPIRIT

ያስቀጠለ እንደነበር ገልጸዋል:: በምክር

|

አቶ ሙሉጌታ ተፈራ

በተመስገን ተጋፋው

ለበርካታ

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ቢሮ በ2013 በጀት ዓመት ከ42 ቢሊዮን ብር በላይ መሰብሰብ መቻሉን አስታወቀ::

ወደ ክፍል 1 ገጽ 50 ዞሯል

ወደ ክፍል 1 ገጽ 50 ዞሯል

ቤቱ

ላለፉት

16

ዓመታት አባል የነበሩት አቶ ዘለቀ መሐሪ

„„ በ2014 በጀት ዓመት ከ48 ቢሊዮን ብር በላይ ለመሰብሰብ አቅዷል

እንደሚሉት፣

ነ ፃ ፕሬስ ነፃ ሐ ሳብ ነፃ መን ፈስ

ክፍል-1

| እሑድ ሐምሌ 4 ቀን 2013

ገጽ 2



በሚዲያ ኤንድ ኮሙዩኒኬሽንስ ሴንተር (ኤም.ሲ.ሲ) ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበር እየታተመ የሚወጣ ጋዜጣ

ሐምሌ 4 ቀን 2013 አድራሻ፡- ቦሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 03/05 የቤት ቁጥር-- አዲስ ፖስታ 7023 አ.አ ኢትዮጵያ

ማስታወቂያ ሽያጭና ስርጭት 011 6 61 61 79/ 85 ፋክስ: 011-661 61 89 E-mail: [email protected] [email protected] [email protected] [email protected] Website: www.ethiopianreporter.com

ዋና ሥራ አስኪያጅ፡ አማረ መላኩ ማኔጂንግ ኤዲተር፡ ዋና አዘጋጅ፡ ታምሩ የካ ክፍለ ከተማ ወረዳ 6 የቤት ምክትል ዋና አዘጋጆች፡ ከፍተኛ አዘጋጅ፡ ረዳት አዘጋጆች፡ ከፍተኛ ሪፖርተሮች፡

ዮሐንስ አንበርብር ሔኖክ ያሬድ ዳዊት ታዬ ምሕረት ሞገስ

ብሩክ አብዱ ታደሰ ገ/ማርያም ደረጀ ጠገናው ሲሳይ ሳህሉ ኤልያስ ተገኝ ሔለን ተስፋዬ ተመስገን ተጋፋው

በጳጉሜን 6 1987 ተጀመረ በሳምንት ሁለት ጊዜ የሚታተም

ስልክ

አረጋዊ ደምሴ ጽጌ ቁ. 115

ማርኬቲንግ ማናጀር፡

እንዳልካቸው ይማም

ዋና ግራፊክ ዲዛይነር፡

ይበቃል ጌታሁን

ሴልስ፡

ሔኖክ መርሐጽድቅ፣ ብሩክ ቸርነት፣



እስከዳር ደጀኔ፣ ኤፍሬም ገ/መስቀል

ከፍተኛ ግራፊክ ዲዛይነሮች፡

ሶፎንያስ ታደሰ ዳግማዊ ጎበና



መዋዕል ነጋሽ

ግራፊክ ዲዛይነሮች፡



ፋሲካ ባልቻ ስሜነህ ሲሳይ ነፃነት ያዕቆብ ሄለን ይታየው፣ ትዕግሥት አብርሃም

ምሕረት ታዬ

ዋና ፎቶግራፈር

ናሆም ተሰፋዬ

ማስታወቂያ ፅሁፍ:

ቤተልሔም ዘለቀ፣ መሠረት ወንድሙ፣



የሺሀረግ ሀይሉ

ፎቶግራፈሮች፡

ሕትመት ክትትል፡

ገዛኸኝ ማንደፍሮ፣ ሰለሞን በቀለ

ታምራት ጌታቸው መስፍን ሰሎሞን ዳንኤል ጌታቸው

ዌብ ሳይት፡

ቢኒያም ሐይሉ፣ፋሪስ ሙሸጋ

ካርቱኒስት፡

ኤልያስ አረዳ

ማስታወቂያ ፕሩፍሪደር፡ መሳይ ሰይፉ፤ ሙሉቀን ካሣ ኮምፒውተር ጽሑፍ፡

ቤተልሔም ታደሰ፣ ቤዛዊት መኮንን፣



ሰብለ ተፈራ፣ አመተጊጋር ባዩ፣





አድራሻ፡- ቦሌ መድኃኔዓለም ቤተ ክርስቲያን ፊት ለፊት አውሎ ቢዝነስ ሴንተር 7ኛ ፎቅ

0118332296 011-661 61 79/85/87

ፋክስ: 011-661 61 89

ርእሰ አንቀጽ

ኢትዮጵያ እየገጠሟት ካሉ ፈተናዎች መካካል በታላቁ የህዳሴ ግድብ ምክንያት እየደረሰባት ያለው ጫና፣ የአንበሳውን ድርሻ ይወስዳል ቢባል ማጋነን አይሆንም:: ብዙዎች እንደሚስማሙበት የኢትዮጵያን እጅ በመጠምዘዝ ሸብረክ እንድትል ለማድረግ የተለያዩ ውስጣዊ ችግሮች ቢራገቡም፣ የታላቁ ህዳሴ ግድብ ለመጠናቀቅ መቃረብ በውስጥ ጉዳይዋ ጣልቃ መግባትን መጋበዙ ግልጽ ከሆነ ሰነባብቷል:: ምንም እንኳ የግድቡ ውኃ ሙሌትም ሆነ የኤሌክትሪክ ኃይል ማመንጨት ለኢትዮጵያ ብቻ ሳይሆን ለግብፅና ለሱዳን ጠቀሜታ እንዳለው በተደጋጋሚ ቢገለጽም፣ በተለይ ግብፅ ከእውነታው በማፈንገጥ በማሴር ላይ ያለችው በዓባይ ውኃ በፍትሐዊ መንገድ የመጠቀም መብትን ለማሰናከል ነው:: ግድቡ በአካባቢው አለኝ የምትለውን የበላይነት እንደሚያሳጣት ስለምታምን፣ እሷ በምትፈልገው መንገድ ግስጋሴው እንዲገታና የኢትዮጵያን የመልማት መብት ለማዳፈን ነው:: ሱዳን ግድቡ የሚሰጣትን ጥቅም በሚገባ የምታውቀው ቢሆንም፣ ውስጣዊ ፖለቲካዋ በተለያዩ ፍላጎቶች ተቀፍድዶ የግብፅ ጉዳይ ፈጻሚ በመሆን ያልተገባ ድርጊት ውስጥ ገብታለች:: ሰሞኑን የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት (ተመድ) የፀጥታው ምክር ቤት የግድቡ ውዝግብ በግፍ ቢቀርብለትም፣ በአፍሪካ ኅብረት ጥላ ሥር ሦስቱ አገሮች ድርድሩን እንዲቀጥሉ በመሰወኑ ለጊዜው ለኢትዮጵያ ዕፎይታ ሰጥቷል:: ነገር ግን አሁንም መዘናጋት አያስፈልግም:: ግብፅ አሜሪካና የአውሮፓ አገሮች በውስጥ ጉዳያችን በቀጥታ ጣልቃ እንዲገቡና ጫናቸውን እንዲቀጥሉ ታሴራለች:: ለዚህ ሴራ መክሸፍ ትግሉን አጠናክሮ መቀጠል የግድ ነው:: ምዕራባውያን የእኛ የሰብዓዊ መብት መጠበቅና በክብር የመኖር ጉዳይ አሳስቧቸው ሳይሆን፣ ለጥቅማቸው የተሻለ የሚሉትን መርጠው በመንቀሳቀስ የፈለጉትን ጫና ከማሳደር እንደማይመለሱ በመረዳት ራስን ማዘጋጀት ተገቢ ነው:: መንግሥት ኢትዮጵያ ያላትን እውነታ ለዓለም አቀፍ ማኅበረሰቡ ማስረዳትና አዎንታዊ ምላሽ ለማግኘት መልፋት ቢኖርበትም፣ የግብፅን የቁማር ፖለቲካ እግር በእግር በመከታተል እንደ ሰሞኑ ማክሸፍ ይጠበቅበታል:: የአሜሪካም ሆነ የአውሮፓውያኑ የዲፕሎማሲ መርህ ዘላቂ ጥቅማቸውን በማረጋገጥ ላይ የተመሠረተ በመሆኑ፣ ከእነሱ ጥቅም በተቃራኒ የቆመ እውነት ለእነሱ ፋይዳ እንደሌለው በመገንዘብ በግልጽ ምን እንደሚፈልጉ ማወቅ ይገባል:: በተመድም ሆነ በሌሎች አኅጉራዊና ዓለም አቀፋዊ ተቋማት የተከለከለው በአገሮች የውስጥ ጉዳይ ጣልቃ በመግባት የመፈትፈት ፍላጎት አግጦ ሲወጣ፣ እንዲሁም ነገ ተነገ ወዲያ በኢትዮጵያ የምንፈልገው መንግሥት እንዲህ ዓይነት እንዲሆን ነው ተብሎ ለመንገር ዳር ዳር ሲባልና በአጠቃላይ ከዚህ በፊት ከሚታወቁ አላስፈላጊ ባህርያት የገዘፉ ግፊቶችን ለመፍጠር ማስፈራራት ሲጀመር ግራ መጋባት አያስፈልግም:: የምዕራባውያኑ ዓይን ያወጣ የዲፕሎማሲና የኢኮኖሚ ጫና አንድም ገጽታው ተለውጦ መግባባት እንዲፈጠር፣ ካልሆነ ደግሞ ቁርጡ ታውቆ ሌሎች አዋጭ አማራጮች እንዲታዩ ያለ እረፍት አስፈላጊው ጥረት መደረግ ይኖርበታል:: አሁን ባለው ሁኔታ ግን ለማመን የሚያስቸግሩ ጫናዎችን እያስተናገዱ፣ ቆይ እስቲ በማለት ጊዜ ማባከን ተገቢ አይሆንም:: ሰሞኑን በተመድ የፀጥታው ምክር ቤት እንደታየው ቁርጠኛ ሆኖ ባላጋራን መጋፈጥ ያዋጣል:: ግብፅ መሰንበቻውን ሱዳንን ጋሻ ጃግሬ በማድረግ አሜሪካ መራሹን የምዕራባውያን ድጋፍ ተማምና አደባባይ ብትወጣም፣ ኢትዮጵያ እውነት ይዛ በመገኘቷ ብቻ ሳይሆን የግብፅን ጥቃት በብቃት መመከት መቻሏ የሚያኮራ ነው:: የምዕራባውያን የዘመናት የተሳሳተ የውጭ ፖሊሲ በዓለም ዙሪያ ያደረሰውን ጥፋት እያየንና ከመቼውም ጊዜ በላይ የምዕራቡ ዓለም ሚዲያ ሥነ ምግባር የጎደለውን አድሎአዊነት እየታዘብን፣ የጥፋት ሒሳብ ማወራረጃ ሁኑ ሲባል እጅን አጣጥፎ መቀመጥ ተገቢ አይሆንም:: ከኢትዮጵያዊነት የጀግንነትና የአትንኩኝ ባይነት ዘመን ተሻጋሪ እሴቶች አኳያም፣ ይህ ግልጽ የሆነ የወራሪነትና የተስፋፊነት ፍላጎት መሆኑንም መዘንጋት አይገባም:: አሜሪካም ብትሆን የመካከለኛው ምሥራቅ ተላላኪዋ ለሆነችው ግብፅ ፍላጎት መሳካት ስትል በኢትዮጵያ የውስጥ ጉዳይ ዘው ስትል፣ ኢትዮጵያውያን ደግሞ በአንድነት በመቆም ኢፍትሐዊ ዕርምጃዋን እንድታስተካክል ተባብረው መጠየቅና መግታት ይጠበቅባቸዋል:: የአሜሪካ ኢፍትሐዊነት በኢትዮጵያ ላይ እንደማይሠራና በዚህም ምክንያት ከ120 ዓመታት በላይ የዘለቀው ወዳጅነት እንዳይበላሽ ማሳሰብም ያስፈልጋል:: አፍሪካውያን ‹‹ለአፍሪካዊ ችግሮች አፍሪካዊ መፍትሔ›› በሚሉበት በዚህ ዘመን ኢትዮጵያን ማሳዘን፣ የጊዜ ጉዳይ ይሆናል እንጂ አሜሪካ ከመላው አፍሪካ ጋር ጠብ ውስጥ እንደምትገባም ማስረዳት ይገባል:: አገር ወዳድ ኢትዮጵያውያን መቼም ሆነ የትም በአገራቸው ሉዓላዊነት ላይ ተደራድረው አያውቁም:: የሚለያዩባቸው በርካታ ጉዳዮች ቢኖሯቸው እንኳ፣ በአገር ሉዓላዊነት ላይ ግን መቼም ቢሆን የተለያዩ አቋሞችን አያራምዱም:: የውስጥ ጉዳያቸው ተካሮ ወደ ግጭት ቢያመራም፣ የአገር ሉዓላዊነትን የሚደፍር የውጭ ጠላት ሲነሳ ግን በአንድነት ለመቆም ተወዳዳሪ የላቸውም:: በታሪክ የሚታወቁትም ለአገራቸው ባላቸው ወሰን የሌለው ጥልቅ ፍቅር ነው:: በጊዜያዊ ጠብ ሲኮራረፉ እንኳ ወሳኙ ጊዜ ሲመጣ ስምምነት ፈጥረው አንድ ላይ እንደሚቆሙ ታሪክ ህያው ምስክር ነው:: ኢትዮጵያውያን በአገር ሉዓላዊነት ቀልድ የለም ሲሉ መልዕክቱ ግልጽ ነው:: ለእነሱ የኢትዮጵያ ሉዓላዊነት ማለት ብሔራዊ ጥቅም፣ ደኅንነት፣ ነፃነት፣ መብትና ክብር ማለት ነው:: በኢትዮጵያ ሉዓላዊነት ማንም ጣልቃ መግባትም ሆነ መወሰን አይችልም:: ኢትዮጵያውያን ከታላቁ የዓድዋ የጀግንነት ድል ታሪክ የቀሰሙት፣ ሉዓላዊነትን በአንድነት ቆሞ ማስከበር ነው:: ኢትዮጵያውያን በገዛ ጉልበታቸውና ገንዘባቸው ያለ ማንም አጋዥ በሚገነቡት ታላቁ የህዳሴ ግድባቸው ላይ የተስተዋለው ጣልቃ ገብነት፣ መቼም ቢሆን የማይታገሱትና የማይደራደሩበት እንደሆነ በግልጽ አቋማቸውን እየገለጹ ነው:: በሉዓላዊነት ቀልድ የለምና:: በታላቁ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ምክንያት ኢትዮጵያ በግብፅ የደረሰባት የዘመኑ ፈተና ብቻ ሳይሆን፣ ከግንባታው በፊት በነበሩ የተለያዩ መንግሥታት ወቅት ከፍተኛ በደሎች ተፈጽመውባታል:: በኢትዮጵያ በኩል የነበረው ችግር እንደ ግብፅ ፈጣን አለመሆን ነው:: የግድቡ ግንባታ ሲበሰር የነበረው የሕዝቡ የዘመናት የቁጭት ስሜት መቼም አይረሳም:: ግድቡ የኢትዮጵያዊያን ብሔራዊ ፕሮጀክት እንደሆነ የጋራ መግባባት በመፈጠሩ፣ በውጭ በተቃውሞ የነበሩ ኃይሎች ሳይቀሩ ከፍተኛ ድጋፍ እያደረጉ ከመሆናቸውም በላይ፣ ግድቡን እንደ ብሔራዊ ምልክታቸውና የማንነት ዓርማቸው ነው የሚቆጥሩት:: ይህንን ብሔራዊ ፕሮጀክት ዳር ለማድረስ በጠንካራ መሠረት ላይ መቆም ያስፈልጋል:: በሳልና ጠንካራ ዲፕሎማቶች፣ የተካኑ የውኃና የጂኦ ፖለቲካ ባለሙያዎች፣ አሉ የተባሉ የሕግ ባለሙያዎችና ሊጠቅሙ የሚችሉ በተለያዩ ዘርፎች የተሰማሩ ልሂቃንን አሁንም ለዚህ ዓላማ ተግቶ ማሠለፍ በእጅጉ አስፈላጊ ነው:: ግብፅ አንዱ አልሳካ ሲላት ሌላ ግንባር እየፈጠረች በገዛ ራሷ ዛቢያ ውስጥ ስታሽከረክረን የምትጎዳው ኢትዮጵያ ናት:: በዓለም አቀፍ ሕግና በሞራላዊ አስተሳሰብ ብቻ ስንተማመን፣ ራሳችንን ከመቼውም ጊዜ በላይ ከተለያዩ ጫናዎች የማላቀቅ ኃላፊነት እንዳለብን መገንዘብ አለብን:: ሰሞኑን በተመድ የፀጥታው ምክር ቤት የታየው የኢትዮጵያ ብቃት ተጠናክሮ ይቀጥል:: ኢትዮጵያዊያን የአገር ብሔራዊ ደኅንነትና ጥቅም የሚከበረው በአንድነት በመቆም ብቻ መሆኑን ሊረዱ ይገባል:: ከአገር ሉዓላዊነት በፊት የሚቀድም ምንም ነገር እንደሌለ በመረዳት፣ ለኢትዮጵያ ደኅንነትና ጥቅም ሙሉ ጊዜያቸውን መሰዋት ይጠበቅባቸዋል:: ኢትዮጵያ ከድህነት ካልወጣች ማንም አያከብራትም:: በዓለም አደባባይ ተደማጭነት የሚገኘው በተባበረ ክንድ ከድህነት በመውጣት ብቻ ነው:: ውስጣዊ ችግሮችን በሰላማዊና በዴሞክራሲያዊ መንገድ በመፍታት፣ ለታላቁ ህዳሴ ግድብ ግንባታ በስኬት መጠናቀቅ መረባረብ የግድ ነው:: ግብፅ አሜሪካን ከጎኗ በማሠለፍ ጫና የምትፈጥረው ግድቡ እንዳይጠናቀቅ ለማድረግ ነው:: የኢትዮጵያን አንገት በማስደፋት በአካባቢው ብቸኛ ኃይል በመሆን ለማንበርከክ ነው:: ኢትዮጵያዊያን ደግሞ እንዲህ ያለውን ውርደት የማይቀበሉ መሆናቸውን በግልጽ ማሳየት የሚቻለው፣ ውስጣዊ ችግሮችን በሰላማዊ መንገድ መልክ አስይዘው ሲተባበሩ ብቻ ነው:: የሰሞኑ ጠንካራ አንድነትና የአገር ፍቅር ስሜት ግለቱ ይቀጥል:: የግብፅና የደጋፊዎቿን ሴራ ለማክሸፍ ትግሉ ተጠናክሮ ይቀጥል!

ቅፅ 26 ቁጥር 2212

ማስታወቂያ

የግብፅን ሴራ ለማክሸፍ ትግሉ ተጠናክሮ ይቀጥል!

አያት አክሲዮን ማህበር

የማህበሩን አክሲዮን ለአዲስ ገዢዎች መሸጥ ጀምሯል 1. የአንድ አክሲዮን ዋጋ 100.00

+ 10%

2. ዝቅተኛው የአክሲዮን ብዛት 1000 ፤ ከፍተኛው በገዢው ፍላጎት 3. በቅድሚያ 25% ከፍለዉ ቀሪዉን 75% በአምስት ዓመታት በየዓመቱ በኩል ክፍያ ወይም ሙሉውን በአንድ ጊዜ ወይም ሙሉውን በሁለት ጊዜ መክፈል ይቻላል። 4. ገዢዉ ከፈረመበት ከአንድ ወር በኃላ ጀመሮ የትርፍ ተካፋይ ነዎት 5. የማመልከቻዉን ቅፅና ያከፋፈል መመሪያዉን ከድረ ገፅ WWW.ayatsc.com/share ወይም ከአያት የሽያጭ ቢሮዎቻችን ይውሰዱ 6. ለተጨማሪ ማብራሪያ 0912 00 94 93 / 0921 29 97 97 / 0911 11 60 15

አያትን የሰማ ትርፋማ !

www.ethiopianreporter.com

ክፍል-1

| እሑድ ሐምሌ 4 ቀን 2013

ገጽ 3

ፓርላማው የዓለም ባንክ የ1.1 ቢሊዮን ዶላር ብድርና የፖለቲካ ፓርቲዎች የተለያዩ አዋጆችን በማፅደቅ የሥራ ዘመኑን አጠናቀቀ የኢትዮጵያን ነባራዊ

ሁኔታ በመገንዘብ የውጭ ጫናዎችን መመከት ይገባል አሉ

በሲሳይ ሳህሉ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ሰኔ 30 ቀን 2013 ዓ.ም. ባካሄደው የመጨረሻው የፓላርማ ዘመን ስብሰባ፣ የፌዴሬሽን ምክር ቤት በሁለት ክልሎች ወይም በፌዴራልና በክልሎች መካከል የሚነሱ አለመግባባቶችን ለመፍታት፣ ክልሎች ካልጠየቁና ችግሩ ከቀጠለ፣ ምክር ቤቱ በራሱ ተነሳሽነት መፍትሔ እንዲፈልግ የሚፈቅድ አዋጅና የዓለም ባንክ የ1.1 ቢሊዮን ዶላር ብድር አፅድቆ የሥራ ዘመኑን አጠናቀቀ::

በጋዜጣው ሪፖርተር የምርጫው ውጤት ምንም ይሁን ምን የኢትዮጵያን ነባራዊ ሁኔታ በመገንዘብና የውጭ ጫናዎችን በመመከት፣ ለአገር አንድነትንና ለሕዝቦች አብሮነት ቅድሚያ በመስጠት እንሠራለን ሲሉ የተፎካካሪ ፖለቲካ ፓርቲዎች አስታወቁ::

አዲሱ ፓርለማ በመስከረም 2014 ዓ.ም. ሥራ እስኪጀምር ለመጭዎቹ ሁለት ወራት በዕረፍት ላይ ሆኖ በሥልጣን ላይ የሚቆየው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት፣ ዓርብ ሰኔ 18 ቀን 2013 ዓ.ም. የፌዴሬሽን ምክር ቤት ሥልጣንና ተግባሩን ለመዘርዘር የወጣውን አዋጅ ጨምሮ በርካታ የብድር ስምምነቶችን በማፅደቅ ፓርላማዉ በይፋ ተዘግቷል:: የተሻሻለው አዋጅ፣ የፌዴሬሽን ምክር ቤት አሁን እየቀረቡ ካሉ የሕዝብ ፍላጎቶችና ጥያቄዎች አንፃር፣ በሕገ መንግሥቱ የተሰጡትን ተልዕኮዎች በቀልጣፋና በውጤታማ መንገድ ለመፈጸም በሚያስችለው ቁመና አለመሆኑ አንደሆነ ተገልጿል:: በተሻሻለው አዋጅ መሠረት ምክር ቤቱ ከአስተዳደር ወሰን ውዝግብ ውጭ አለመግባባቶች ሲከሰቱ በጉዳዩ ያልተግባቡ ወገኖች ችግራቸውን በሰላምና በውይይት እንዲፈቱት ይጠይቃል፣ ሊያግባባቸውም ይጥራል፣ አለመግባባቱን በውይይት ሊፈቱ ካልቻሉ ምክር ቤቱ እንዳስፈላጊነቱ ተገቢ መስሎ የታየውን ሥርዓት በመዘርጋት ለአለመግባባቱ መፍትሔ እንደሚፈል አስቀምጧል::

የተሰናባቹ ምክር ቤት አባላት

በተመሳሳይ ሕገ መንግሥቱ የሥልጣን ክፍፍል መርህ እንደ ተጠበቀ ሆኖ በፌዴራል መንግሥቱና በክልሎች መካከል ለሚነሱ አለመግባባቶች ምክር ቤቱ መፍትሔ እደሚሰጥ አዋጁ ይደነግገጋል::

የሚያወዛግብ ጉዳይ እንዳለ እየታወቀ፣ አንዱ ወይም ሁለቱ ወገኖች ጥያቄ ባለማቅረባቸው ምክንያት ብቻ ምክር ቤቱ የመፍትሔ ዕርምጃ ሳይወስድ መቆየቱን ተገልጿል::

ነባሩ አዋጅ በክልሎች መካከል ወይም በፌዴራልና በክልል መንግሥታት መካከል የሚነሱ አለመግባባቶችንና ሁለቱ ወገኖች ግጭት ውስጥ ከገቡ፣ በውይይት እንዲፈታ የፌዴሬሽን ምክር ቤት ሁኔታዎችን እንዲያመቻች ይደነግጋል:: ሁለቱ ወገኖች ካልተስማሙ በአንደኛው ወይም በሁለቱም ወገኖች በሚቀርብ ጥያቄ በሕገ መንግሥቱ መሠረት ምክር ቤቱ ችግሩ ዕልባት እንዲያገኝም ይደነግጋል::

ፓለርማው ከዓለም አቀፍ የልማት ማኅበር የተገኘ ለአንሰተኛና መካከለኛ ኢንተርፕራይዝ ፐሮጀከት የሚሆን የ200 ሚሊዮን ዶላር፣ ለፍትሐዊና መሠረታዊ ልማት አገልግሎት ሁሉን አቀፍ የዕድገት ተጠቃሚነት ፐሮግራም 250 ሚሊዮን ዶላር፣ ለዲጂታል ኢኮኖሚ መሠረተ ልማት 200 ሚሊዮን ዶላር፣ ለአሥር ዓመቱ መሪ የልት ዕቅድ ማስፈጸሚያ 500 ሚሊዮን ዶላር በድምሩ የ1.1 ቢሊዮን ዶላር ብድር ስምምነት አፅድቋል::

ይሁን እንጂ ከዚህ ቀደም በተግባር የታየው በሁለት ወገኖች መካከል

የምርጫው ሒደት ከተወሰኑ እንከኖች ውጪ በአመዛኙ ሰላማዊ ሒደቱን የጠበቀ እንደነበር ያስታወሱት ፓርቲዎቹ፣ ስድስተኛው አገራዊ ምርጫ በኢትዮጵያ ፖለቲካ አዲስ ምዕራፍ የከፈተ መሆኑንም ገልጸዋል:: ዓርብ ሐምሌ 2 ቀን 2013 ዓ.ም. የተለያዩ የፖለቲካ ፓርቲዎች አመራሮች ለመገናኛ ብዙኃን እንደገለጹት፣ የምርጫው አጠቃላይ ሒደት ከሌላው ጊዜ በተሻለ ሁኔታ ተከናውኗል:: ‹‹እንደ አንድ አገራዊ ፓርቲ ለሕዝቡ ይበጃል ያልነውን ሐሳብ ሸጠናል›› በማለት፣ የምርጫውን ውጤት በፀጋ ለመቀበል በሥነ ልቦና መዘጋጀታቸውንም አስታውቀዋል። ፓርቲዎችን ወክለው በተገኙባቸው አካባቢዎች ምርጫው በሰላም መጠናቀቁን መታዘባቸውን ገልጸው፣ የምርጫው ውጤቱ ጉዳይ ምንም ይሁን ምን ፓርቲዎች ለአገር ቅድሚያ ሰጥተው እንደሚሠሩ ተናግረዋል። ምርጫው ሰላማዊ ሆኖ እንዲጠናቀቅ የፀጥታ አካላትና የኅብረተሰብ ተሳትፎ የላቀ መሆኑንም የተናገሩት አመራሮቹ፣ ወደ ገጽ 50 ዞሯል

ማስታወቂያ

www.ethiopianreporter.com

ቅፅ 26 ቁጥር 2212

ክፍል-1

ገጽ 4

| እሑድ ሐምሌ 4 ቀን 2013

ማስታወቂያ

ቅፅ 26 ቁጥር 2212

www.ethiopianreporter.com

ክፍል-1

| እሑድ ሐምሌ 4 ቀን 2013

ገጽ 5

የኢትዮጵያን ጭነት በበርበራ በኩል ለማጓጓዝ ባለድርሻ አካላት የሕግ ማዕቀፎችን ለማዘጋጀት እየመከሩ ነው በኤልያስ ተገኝ

ያለውን ከፍተኛ የገበያ አማራጭ ዕድል መሠረት በማድረግ እንደሆነ አስረድተዋል::

ከፍተኛ መነቃቃት እየታየበት ባለው የበርበራ ወደብ የኢትዮጵያን ጭነት ለማጓጓዝ በሚቻልበት ሁኔታ ላይ፣ የመንግሥት ባለድርሻ አካላት የሕግ ማዕቀፎችን በማዘጋጀት ሒደት ላይ እየመከሩ ነው::

ኢትዮጵያ በወደቡ ለምታደርጋቸው ጭነት የማጓጓዝ ተግባራት በጣም ዝርዝር በሆኑ ጉዳዮች ላይ ማለትም ከጉምሩክና ወደብ አጠቃቀም ጋር የተገናኙ ስምምነት እንዲደረግ ይጠበቃል ያሉት ዋና ሥራ አስፈጻሚው፣ ሥራው በዋናነት የሚያከናወነው በኢትዮጵያ የማሪታይም ጉዳይ ባለሥልጣን በኩል እንደ መሆኑ መጠን ባለሥልጣኑ ይህንን ለመሥራት ዕቅድ እንደያዘ

የባህርና ሎጂስቲክስ አገልግሎት ድርጅት ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ሮባ መገርሳ ለሪፖርተር እንዳስታወቁት፣ ድርጅታቸው ‹ጊቤ› የተባለችው መርከብ ባለፈው ሳምንት ወደ በርበራ ወደብ መደበኛ አገልግሎት መስጠት ጀምራለች:: በወደቡ ላይ

የባህር ትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ አገልግሎት ድርጅት ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ሮባ መገርሳ

በ26 ሚሊዮን ዶላር የተገነባው ኩባንያ በፍራፍሬዎች ውህድ የተሠሩ መጠጦች ለገበያ አቀረበ

ወደ ገጽ 50 ዞሯል

የሥራ ፈጣሪዎች የተጠነሰሰው ሲሆን፣ ከአገር ውስጥና ከውጭ ባሉ የፋይናንስ አጋሮች ለአብነትም ከጀርመን ፋሚሊ ፈንድና ከዳሽን ባንክ 26 ሚሊዮን ዶላር አግኝቶ ወደ ሥራ ገብቷል::

በኤልያስ ተገኝ

ኩባንያው በአማራ ክልላዊ መንግሥት ደብረ ብርሃን ከተማ መዳረሻ ጫጫ ከተማ ጮቄ በሚባለው አካባቢ ፋብሪካ የገነባ ሲሆን፣ በ132 ሠራተኞች በመታገዝ 27,000 ጠርሙስ የኮክቴል መጠጦችን በሰዓት የማምረት አቅም ይዞ ወደ ሥራ እንደገባ ተገልጿል::

በአንድ ኢትዮጵያዊና በሦስት የውጭ አገር ባለሀብቶች ጥምረት በ26 ሚሊዮን ዶላር ተመሥርቶ ባለፈው ዓመት ዕውን ሊሆን ተቃርቦ ሳለ፣ በዓለም አቀፉ የኮቪድ-19 ወረርሽኝ ምክንያት ተስተጓጉሎ የነበረው የኮማሪ ቤቬሬጅስ ምርቶች በይፋ ለገበያ መቅረባቸው ተገለጸ:: ‹‹በኢትዮጵያውያን የተጠመቁ መጠጦች ለኢትዮጵያውያን ይዳረሱ›› በሚል ዕሳቤ ወደ ገበያ እንደመጣ ያስታወቀው የአራዳ መጠጦች አምራች ኩባንያ ኮማሪ ቤቬሬጅስ፣ ከበርካታ ውጣ ውረዶች በኋላ አምስት በመቶ የአልኮል መጠን ያላቸው ሦስት ዓይነት ከስኳር ነፃ (Sugar Free) የሆኑ ምርቶች ለገበያ ማዋሉን አስታውቋል::

በ2012 ዓ.ም. ምርቱን ለገበያ የማቅረብ ዕቅድ ይዞ ተንቀሳቅሶ እንደነበረ ያስታወቀው ኩባንያው፣ በዓለም አቀፍ ደረጃ የተከሰተው የኮቪድ-19 ወረርሽኝ በታሰበላቸው ጊዜ እንዲገቡ የተፈለጉትን ከውጭ የሚገቡ የኮንስትራክሽን ግብዓቶች በወቅቱ እንዳይገቡ እንቅፋት እንደነበረና በታሰበው

ኩባንያው ለሪፖርተር በላከው መግለጫ እንዳመላከተው፣ ከአራት ዓመታት በፊት ዕውን የሆነውና የኢትዮጵያ፣ የአሜሪካ፣ የብሪታንያና፣ እንዲሁም የደች ዜግነት ያላቸው

በኮማሪ ቤቬሬጅስ የተመረቱ አምስት በመቶ አልኮል ያላቸው መጠጦች

ወደ ገጽ 50 ዞሯል

ማስታወቂያ

ቅድስት ማርያም ዩኒቨርስቲ

ሰ2014 ዓ.ም 1ኛ ሴሚስተር በሚከተሉት የድህረ-ምረቃ ፕሮግራሞች ምዝገባ ጀምረናል:: Short Term Trainings

Graduate Programs (Regular)

Graduate Programs in Partnership with IGNOU (Distance) ¾¾ Master of Arts in Higher Education Studies

¾¾ Business & Computer Science Areas

¾¾ Master of Arts in Sociology

¾¾ Master of Business Administration

¾¾ Certified Quality Manager

¾¾ MSc in Quality & Productivity Management

¾¾ Master of Arts in Social Work

¾¾ Certified Quality Engineer

¾¾ Master of Arts in Economics

¾¾ ISO

¾¾ Master of Science in Computer Science ¾¾ Master of Business Administration

¾¾ Master of Arts in Public Administration

¾¾ MBA (With HRM Concentration)

¾¾ Master of Arts in Rural Development

¾¾ Master of Arts in Project Management

¾¾ Master of Arts in Sociology

¾¾ Master of Arts in Development Economics ¾¾ Master of Arts in Political Science ¾¾ Master of Arts in Marketing Management ¾¾ Master of Commerce ¾¾ Master of Science in Agricultural Economics

9001:2015

Quality

Management

System ¾¾ ISO 31000:2015 Risk Management ¾¾ Supply Chain Management ¾¾ Quality Professional ¾¾ ISO 9001:2015 Auditor ¾¾ ISO 9001:2015 Lead Auditor ¾¾ Quality and Productivity and more

Other Services through Our Testing Center

Committed to Excellence

¾¾ Toefl iBT (Internet Based) ¾¾ Recruitment test ¾¾ GRE ¾¾ Praxis ¾¾ CISI (Chartered Institute for Securities and Investment)

የምዝገባ አድራሻ፡- ሜክሲኮ ከፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን ዝቅ ብሎ ባለው የዩኒቨርሲቲው ህንጻ ስልክ ቁጥር፡ +251-115-54 66 69 www.ethiopianreporter.com

ቅፅ 26 ቁጥር 2212

ክፍል-1

| እሑድ ሐምሌ 4 ቀን 2013

ገጽ 6

መንግሥት ለሥነ ሕዝብ ፖሊሲ ትኩረት እንዲሰጥ ምሁራን ጠየቁ

ኮሜርሻል ኖሚኒስ የሕወሓት ባለሥልጣናት ሕንፃዎችን ሊያስተዳድር መሆኑ ተነገረ

ተግባር ይግዛው (ዶ/ር) እና አሰፋ አድማሴ (ዶ/ር)

በሲሳይ ሳህሉ ከኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚና ከተለያዩ ተቋማት የተወጣጡ ምሁራን የኢትዮጵያ መንግሥት ለሥነ ሕዝብ ፖሊሲ ተገቢውን ትኩረት በመስጠት፣ አገራዊ ሀብትን ከሕዝብ ቁጥር ጋር ማጣጣም እንዳለበት አሳሰቡ:: የሳይንስ አካዳሚው ዓርብ ሐምሌ 2 ቀን 2013 ዓ.ም. የሥነ ሕዝብ ፖሊሲ ከአገሪቱ የሕዝብ ትሩፋት ጋር ያለውን ሁኔታ አስመልክቶ በካፒታል ሆቴል ውይይት አካሂዷል:: ኢትዮጵያ በመጪዎቹ ዓመታት የሕዝብ ምጣኔ ማድረግ ካልቻለችና አሁን ያለውን ለሥራ ዝግጁ የሆነ የሰው ኃይል በአግባቡ

አቶ ገብረ ሕይወት ጌታሁን

መጠቀም ካልተቻለ፣ በአገሪቱ የሚታሰቡ የልማትና የኅብረተሰብ ተጠቃሚነት ውጤታማነቱ አሳሳቢ ደረጃ ላይ ሊደርስ እንደሚችል ተነግሯል::

በሲሳይ ሳህሉ የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት በሽብርተኝነት የተፈረጀው ሕወሓት ቡድን አባላት ሕንፃዎችን በገለልተኛ አካል እንዲተዳደር በወሰነው መሠረት፣ ሕንፃዎቹን ኮሜርሻል ኖሚኒስ ተረክቦ ሊያስተዳድር መሆኑ ተሰማ::

በአገሪቱ ምንም እንኳ የሕዝብ ፖሊሲ ቢኖርም አተገባበሩ ግልጽ ያልሆነ፣ እንዲሁም ራሱን ችሎ ያልቆመና ትኩረት ያላገኘ መሆኑን በውይይቱ የታደሙ ተሳታፊዎች አስታውቀዋል::

በሰኔ 2013 ዓ.ም. አጋማሽ የሕወሓት ቡድን አባላት ንብረት የነበሩ ከ30 በላይ የንግድና የመኖሪያ ሕንፃዎች፣ በሰሜን ዕዝ ላይ ጥቃት ፈጽሟል በሚል በተከናወነ የወንጀል ምርመራና የሀብት ጥናት መሠረት በገለልተኛ አካላት እንዲተዳደሩ መወሰኑ ይታወሳል::

መንግሥት የአምስትና የአሥር ዓመታት የዕድገትና ልማት መሪ ዕቅዶች ሲያወጣ የሥነ ሕዝብ ፖሊሲ ትኩረት የማይሰጠው መሆኑንና ጉዳዩ አሁንም ሊዘነጋ እንደማይገባው በመጥቀስ፣ ዓለም አቀፍ ልምዶችንና አገራዊ ባህልን በማካተት

እነዚህን ንብረቶች የማስተዳደር ጉዳይ አስመልክቶ ከጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ ጋር ንግግር እያደረገ መሆኑን ለሪፖርተር የተናገሩት፣ የኮሜርሻል ኖሚኒስ የቢዝነስ ኦፕሬሽን ዳይሬክተር አቶ ገብረ ሕይወት ጌታሁን ናቸው:: ወደ ገጽ 49 ዞሯል

ወደ ገጽ 49 ዞሯል

ማስታወቂያ

INVITATION TO BID To All Contractors of Category BC/GC Class 5 and Above With Licenses Valid for the Year 2020/2021

Procurement of Junior Consultants (Consultancy Service)

Center for Victims of Torture (CVT) invites wax sealed qualification and financial bids for furnishing the necessary labor, materials and equipment for the construction and completion of Building Facilities and Compound Works at Nguenyyiel Refugee Camp, Gambella Regional State. Interested and eligible bidders may obtain further information, collect the bid documents either from CVT Addis Ababa office, Salfaz Building, some two blocks south of Atlas traffic light, Tel.: 0116394998 or from CVT Gambella office, at the capital of Gambella Regional State, Kebele 05, House Number 455/456, Tel.: 0471514187 within ten days counted later than this notice day, at office hours, against a non-refundable payment of Birr 300.00 (Birr three hundred). Prepared bids shall be delivered to either office on the eleventh day, on or before 10:00am.

CVT Ethiopia reserves the right to reject any or all the bids. ቅፅ 26 ቁጥር 2212

Open Tender

Reference No. 83385865 The GIZ- Program Migration & Diaspora, Addis Ababa in Ethiopia, would like to invite Interested Consultant to participate on this invitation and submit their Technical and Financial proposal, as per the stipulated conditions in the Terms of Reference (ToR). Interested individual and/or company, who would be able to fulfill the requirements stated in the ToR are welcome to offer. The following points are a guide for the bid processing, All required and relevant information on the bid processing, including; Invitation to Tender, ToR, Technical Assessment Grid, Price offer sheet at the website 2merkato, link ; https://tender.2merkato.com/tenders/ view/241263/featured free of charge, starting from 12 July 2021. 1. All bids must be delivered/submitted physically to the address below at or before 04:30pm local time on Monday, July 19, 2021.

GIZ- Office, Kazanchis, Addis Ababa Near Jupiter Hotel Bloom Tower 9th Floor Reception Desk Bidders should submit their Technical Proposals as per the issued tender documents. GIZ – Program Migration & Diaspora reserves the right to cancel the bid fully or partially.

www.ethiopianreporter.com

| እሑድ ሐምሌ 4 ቀን 2013

ማስታወቂያ

ክፍል-1

ገጽ 7

ብርሃን ባንክ አ.ማ BERHAN BANK S.C

የሐራጅ ማስታወቂያ

BERHAN BANK

ብርሃን ባንክ አ.ማ ከባለእዳዎቹ ላይ ለሚፈልገው ገንዘብ በዋስትና የያዛቸውን እና ከዚህ በታች የተመለከቱትን ንብረትቶች በአዋጅ ቁጥር 97/1990 እና በተሻሻለው 216/92 ለባንኮች በተሰጠው ስልጣን መሠረት ባሉበት ሁኔታ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል :: ተጫራቾች ለጨረታ ከመቅረባቸው በፊት የሚከተሉትን ደንቦች በመገንዘብ ማክበር ይኖርባቸዋል:: 1. ተጫራቾች የጨረታ መነሻ ዋጋውን የ1/4 (አንድ አራተኛ) (ሲፒኦ) በብርሃን ባንክ አ.ማ ስም ለጨረታ ማስከበሪያ በማስያዝ በጨረታው መሳተፍ ይችላሉ:: 2. የጨረታው አሸናፊ ጨረታውን እንዳሸነፈ ከተገለፀለት ቀን ጀምሮ ያሸነፈበትን ጠቅላላ ዋጋ በ15 (አስራ አምስት) ቀናት ውስጥ አጠቃሎ ከፍሎ ንብረቱን መረከብ አለበት:: በእነዚህ ቀናት ውስጥ አጠቃሎ ካልከፈለ ጨረታው ተሰርዞ ያስያዘው ገንዘብ ለባንኩ ገቢ ይሆናል:: በጨረታው ለተሸነፉት ተጫራቾች ያስያዙት ሲፒኦ ይመለስላቸዋል:: 3. የመኖሪያ

ቤቶቹ

ጨረታ ንብረቱ በሚገኝበት ቦታ ይከናወናል ::

4. የጨረታ አሸናፊው በሚገዛው ንብረት ላይ የሚፈለግ ማናቸውም ለመንግስት የሚከፈሉ ግብር፣ታክስ፣ የስም ማዛወሪያ ክፍያዎች እና የሊዝ ክፍያዎች ይመለከተዋል:: 5. መያዣ ሰጪዎች ሐራጁ በሚከናወንበት ቦታ ቀንና ሰዓት መገኘት ይችላሉ:: ባይገኙ ግን ሐራጁ በሌሉበት ይካሄዳል:: 6. ለጨረታ የቀረቡትን ንብረቶች በስራ ሰዓት ኘሮግራም አስይዞ ለመጐብኘት ይቻላል:: 7. ባንኩ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብት አለው::

መኖሪያ ቤት

ተ.ቁ

የተበዳሪዉ ስም

የመያዣ ሰጭዉ ስም

መኖሪያ/ የንግድ ቤት የሚገኝበት አድራሻ

የቦታው ስፋት በካሬ ሜትር

የንብረቱ አገልግሎት

የባለቤትነት ማረጋገጫ ካርታ ቁጥር

የጨረታ መነሻ ዋጋ

ጨረታዉ የሚካሄድበት ቀን እና ሰዓት፤

1

አዲስ ዳውን ታውን ንግድ እና ኢንዲስትሪ ኃ/የተ/የግ/ማህበር

ሰሙ ተክሌ

አ.አ የካ ክ/ከተማ ወረዳ 4

500 ካ.ሜ

መኖሪያ ቤት

AA000051310059

15,700,000.00

ነሀሴ 6 ቀን 2013 ዓ.ም ከጠዋቱ 4፡00-5፡30

2

ጰንኤል አፈወርቅ

ምህረት ኤርምያስ

ዱራሜ ከተማ ከፍተኛ 1 ቀበሌ 1

240 ካ.ሜ

የንግድ ቤት

ዱ/ማ/1233/88

1,100,000.00

ነሀሴ 6 ቀን 2013 ዓ.ም ከጠዋቱ 4፡00-5፡30

3

ክብሩ ግርማ

ክብሩ ግርማ

ዱራሜ ከተማ ቀበሌ ላሎ

200 ካ.ሜ

መኖሪያ ቤት

DU96/URL96/06

850,000.00

ነሀሴ 6 ቀን 2013 ዓ.ም ከቀኑ 8፡00- 9፡30 ሰዓት

4

ክብሩ ግርማ

ጌታሁን ግርማ

ዱራሜ ከተማ ቀበሌ ላሎ

300 ካ.ሜ

መኖሪያ ቤት

TO540/LM540/06

490,000.00

ነሀሴ 7 ቀን 2013 ዓ.ም ከጠዋቱ 4፡00-5፡30

5

እስክንድር ኤርሚያስ

አዘነጋሽ ሻንኮ እና እስክንድር ኤርሚያስ

480 ካ.ሜ

የንግድ ቤት

DU531/URL531/09

2,100,000.00

ነሀሴ 7 ቀን 2013 ዓ.ም ከቀኑ 8፡00-9፡30

6

ወ/ልደሃና ዘውዴ

ወ/ልደሃና ዘውዴ

በሳውላ ከተማ ዩጫ ሳውላ ክ/ከተማ ቀበሌ 06

515.84 ካ.ሜ

የንግድ ቤት(ድርጅት)

ዩ/ሣ/ማ/886/2010 የቦታ መለያ ቁጥር 18

2,500.000.00

ነሀሴ 10 ቀን 2013 ዓ.ም ከጠዋቱ 4፡00-5፡30

7

ደገፋ ለሜሳ

ደገፋ ለሜሳ

መንዲ ከተማ ቀበሌ 04

400 ካ.ሜ

መኖሪያ ቤት

CMJ/2789/2010

700,000.00

ነሀሴ 10 ቀን 2013 ዓ.ም ከጠዋቱ 4፡00-5፡30

8

አዲስ ዳውን ታውን ንግድ እና ኢንዲስትሪ ኃ/የተ/የግ/ማህበር

ሰሙ ተክሌ

አ.አ የካ ክ/ከተማ ወረዳ 4

500 ካ.ሜ

መኖሪያ ቤት

28,000,000.00

ነሀሴ 20 ቀን 2013 ዓ.ም ከጠዋቱ 4፡00-5፡30

ዱራሜ ከተማ ላሎ

ቀበሌ

AA000051310071

ተጨማሪ መረጃ በስልክ ቁጥሮች 0116631225 እና 0116185683 በመደወል መጠየቅ ይቻላል:: www.ethiopianreporter.com

ቅፅ 26 ቁጥር 2212

ክፍል-1

ገጽ 8

| እሑድ ሐምሌ 4 ቀን 2013

ማስታወቂያ

የገልባጭ መኪና እና የሚክሰር ትራክ ኪራይ ጨረታ Bid Announcement for Different Office Furnitures The

Deutsche

Gesellschaft

für

Internationale

Zusammenarbeit ‘’GIZ Office Addis Ababa’’ would like to invite all interested & eligible local suppliers to submit their technical specification and financial offer for different type carpenters or office furniture’s, for detail list of the items please see the below link posted on 2merkato sites. Bid reference number: 91152985 Deadline for submission: 26.07.2021 (5:00PM in the Afternoon) Any eligible local supplier which might be interested in accepting the GIZ-Office proposal for supplying the items is welcome to submit technical specification and financial offer by labeling the reference number 91152985 on the envelope to GIZ-Office located next to Jupiter Hotel at Bloom Tower 9th Floor. Those who are interested to be the one, price sheet and list of items with specification is described at 2Merkato site https://tender.2merkato.com/ tenders/view/241257/featured

Special conditions: „„ Supplier should have and attach a valid TIN, VAT & renewed business current license. „„ Supplier should have a legal invoice. „„ Indicate that the price offer is before OR after 15% VAT clearly „„ Technical specification is detail description of the material. Legal Documents/ business licenses will not be considered as technical Specification. „„ Your offer might be rejected or disqualified if technical specification and financial offer is not submitted separately, if reference number is not indicated on the envelope and if legal documents/licenses are submitted as technical specification. „„ The offer shall be submitted in the language of the tender documents. „„ For financial offer use our price sheet form. „„ Financial offer currency must be in ETB (Ethiopian Birr). „„ Delivery time should be within 15 working days after official order is given, If the supplier fails to deliver within 15 working days GIZ-Office has the right to cancel/ terminate the order. „„ Validity date of your offer should be 60 to 90 days „„ Please indicate the delivery time in your offer. „„ Payment should be settled presentation of valid invoice.

after

delivery

and

For any clarifications, kindly contact GIZ-Office through the below addresses until 24.07.2021 and If there is Clarification or any amendment on this tender, will be posted on 2Merkato site or you can ask the same list of items through [email protected].

Email : [email protected] Tel +251 115 587 935 We look forward to hearing from you. ቅፅ 26 ቁጥር 2212

ድርጅታችን ሳራኮን ኮንስትራክሽን እና ትሬዲንግ ለገሀር አካባቢ ለተከለው የኮንክሪት ባችንግ ፕላንት የገልባጭ መኪና ኪራይ አገልግሎት እና የሚክሰር ትራክ ኪራይ አገልግሎት የሚሠጡ ድርጅቶችን በጨረታ አወዳድሮ ማሰራት ይፈልጋል:: በዚህም መሰረት የ2013 ዓ.ም የታደሰ ንግድ ፍቃድ፣ የVAT ምዝገባ ሰርተፍኬት፣ የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር (TIN) ማቅረብ የሚችሉ ተጫራቾች የጨረታዉን ሰነድ ከድርጅቱ ዋና ቢሮ በመዉሰድ የሚወዳደሩበትን ዋጋ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ ሐምሌ 19 ቀን 2013 ዓ.ም ከቀኑ 11:00 ድረስ በታሸገ ኢንቨሎፕ በማድረግ ፒያሳ በሚገኘው የድርጅቱ ዋና ቢሮ ማቅረብ ይኖርባቸዋል:: ለበለጠ መረጃ ፒያሳ ፣ ቴዎድሮስ አደባባይ፣ ሀሮን ታዎር አጠገብ፤MK ቢዝነስ ሴንተር፣ 5ኛ ፎቅ፣ ቢሮ ቁጥር 5-01 በሚገኘዉ የድርጅቱ ዋና ቢሮ በመቅረብ ወይም በስልክ ቁጥር፡ 011 1 11 74 02 /0983 84 84 84 መደወል ይችላሉ:: ድርጅቱ ጨረታዉን በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ::

የጠጠር እና የአሸዋ አቅርቦት ሥራ ጨረታ ድርጅታችን ሳራኮን ኮንስትራክሽን እና ትሬዲንግ ለገሀር አካባቢ ለተከለው የኮንክሪት ባችንግ ፕላንት የጠጠር እና የአሸዋ አቅርቦት ስራ የሚሠሩ ድርጅቶችን በጨረታ አወዳድሮ ማሰራት ይፈልጋል:: በዚህም መሰረት የ2013 ዓ.ም የታደሰ ንግድ ፍቃድ፣ የVAT ምዝገባ ሰርተፍኬት፣ የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር (TIN) ማቅረብ የሚችሉ ተጫራቾች የጨረታዉን ሰነድ ከድርጅቱ ዋና ቢሮ በመዉሰድ የሚወዳደሩበትን ዋጋ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ ሐምሌ 19 ቀን 2013 ዓ.ም ከቀኑ 11:00 ድረስ በታሸገ ኢንቨሎፕ በማድረግ ፒያሳ በሚገኘው የድርጅቱ ዋና ቢሮ ማቅረብ ይኖርባቸዋል:: ለበለጠ መረጃ ፒያሳ ፣ ቴዎድሮስ አደባባይ፣ ሀሮን ታዎር አጠገብ፤MK ቢዝነስ ሴንተር፣ 5ኛ ፎቅ፣ ቢሮ ቁጥር 5-01 በሚገኘዉ የድርጅቱ ዋና ቢሮ በመቅረብ ወይም በስልክ ቁጥር፡ 011 1 11 74 02 /0983 84 84 84 መደወል ይችላሉ:: ድርጅቱ ጨረታዉን በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ:: www.ethiopianreporter.com

| እሑድ ሐምሌ 4 ቀን 2013

ክፍል-1

ማስታወቂያ

ገጽ 9

በድጋሚ የወጣ የሐራጅ ሽያጭ ማስታወቂያ አቢሲንያ ባንክ /አ.ማ/ ለሰጠው ብድር በዋስትና የያዛቸውንና በሠንጠረዡ የተመለከቱትን ንብረቶች በአዋጅ ቁጥር 97/90 (እንደተሻሻለው) መሠረት ንብረቶቹ ባሉበት ሁኔታ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል:: በመሆኑም ተጫራቾች ለጨረታ ከመቅረባቸው በፊት የሚከተሉትን ደንቦች መገንዘብ ይኖርባቸዋል:: „„ ተጫራቾች የሚጫረቱበትን ንብረት የጨረታ መነሻ ዋጋውን ¼ (አንድ አራተኛ) በባንክ በተረጋገጠ ቼክ ወይም ሲ.ፒ.ኦ በአቢሲንያ ባንክ (አ.ማ) ስም በማሰራት ለጨረታ ማስከበሪያ በማስያዝ በጨረታው ለመሳተፍ ይችላሉ:: „„ የጨረታው አሸናፊ አሸናፊነቱ ከባንኩ በደብዳቤ ከተገለጸለት ቀን ጀምሮ ያሸነፈበትን ጠቅላላ ዋጋ በ15 (አስራ አምስት) ቀናት ውስጥ አጠቃሎ ከፍሎ በጨረታ ያሸነፈበትን ንብረት/ንብረቶች መረከብ ይኖርበታል:: በእነዚህ ቀናት ውስጥ ካልከፈለ ጨረታው ተሰርዞ ለጨረታ ማስከበሪያ ያስያዘው ገንዘብ ለባንኩ ገቢ ይሆናል:: በጨረታው ለተሸነፉት ተጫራቾች ያስያዙት ሲ.ፒ.ኦ ይመለስላቸዋል:: „„ ተበዳሪው/መያዣ ሰጪው በሐራጁ ቀንና ሰዓት በቦታው መገኘት ይችላሉ:: ነገር ግን ባይገኙ ሐራጁ በሌሉበት ይካሄዳል:: „„ የጨረታው አሸናፊ ከሚገዛው ንብረት ጋር የተያያዙ ማናቸውም ለመንግስት የሚከፈሉ ክፍያዎችን ፣ ግብር ፣ በተጠቀሱት ንብረቶች ላይ የተጨማሪ እሴት ታክስ 15% እንዲሁም ከስም ዝውውር ጋር የሚገናኙ ማናቸውም ወጪዎችንም ገዢ ይከፍላል:: ውዝፍ የሊዝ ክፍያ ካለ ባንኩ የሚከፍል ሲሆን ቀሪ የሊዝ ክፍያ ገዢ ከሚመለከተው የመንግስት አካል ጋር ይዋዋላል:: „„ ንብረቶቹን በሥራ ሰዓት ፕሮግራም አሲዞ ለመጎብኘት ወይም ለማየት ይቻላል:: „„ በባንኩ ብድር ፖሊሲ እና መመሪያ መሠረት መስፈርቱን ለሚያሟሉ የጨረታው ከፍተኛ ዋጋ አቅራቢዎች ባንኩ ከፊል ብድር ሊሰጥ ይችላል:: „„ ለተራ ቁ. 4 ላይ የተጠቀሰው ንብረት የጨረታው ቦታ ንብረቱ በሚገኝበት ቦታ ሲሆን ለተቀሩት በአዲስ አበባ ከተማ ቂርቆስ ክ/ከተማ ወረዳ 4 ህብረት ባንክ አ.ማ ዋና መስሪያ ቤት የነበረው ጎን ካለው አልፓውሎ ህንጻ 3ኛ ፎቅ በባንኩ ህግ መምሪያ ነው:: „„ ለተጨማሪ መረጃ በስልክ ቁጥር 0115-150711 እና 0115 54 67 37 አ.አ በመደወል መጠየቅ ይቻላል:: „„ ባንኩ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው::

ተ.ቁ

የተበዳሪው ስም

ከተበዳሪው የሚፈለግበት ቀሪ ዕዳ

ጂ.ዜድ.ኤ ትሬዲንግ

እስከ ህዳር 18 ቀን 2012 ዓ.ም ድረስ ብር126,537,046.20

2

አቶ ወንድወሰን የኔሰው

እስከ ታህሳስ 03 ቀን 2012 ዓ.ም ድረስ ብር 4,335,283.01

3

ኦቶ ክብሮም ይርጋ

የመያዣ ስጪው ስም ቢንያም ቢቢ እና ኤፍሬም ቢቢ

የባለቤትነት ማረጋገጫ ካርታ ቁጥር

የቦታው ስፋት

የንብረቱ ዓይነትና አገልግሎት

የጨረታ መነሻ ዋጋ በብር

ጨረታው የሚካሄድበት ቀን

የምዝገባ ሰዓት

የጨረታ ሰዓት

አዲስ አበባ አቃቂቃሊቲ ክ/ከ ወረዳ01

8,099,610.68

ነሐሴ 05 ቀን 2013 ዓ.ም

4፡30-5፡30

5፡30-6፡00

ንብረቱ የሚገኝበት አድራሻ

ጅምር መኖሪያ ቤት

427 ካሜ

06097/4

ተበዳሪው

መጋዘን

500 ካሜ

370/3101/97

በኦ/ብ/ክ/መ ሰንዳፋ ከተማ ቀበሌ 01

1,855,000.00

ነሐሴ 14 ቀን 2013 ዓ.ም

4፡30-5፡30

5፡30-6፡00

እስከ ህዳር 16 ቀን 2011 ዓ.ም ድረስ ብር11,812,586.82

አቶ ታደሰ በዛብህ

G+2 መኖሪያ ቤት

400 ካ.ሜ

ሰ/6936/99

አለም ገና ከተማ ቀበሌ08

6,584,336.00

ነሐሴ 06 ቀን 2013 ዓ.ም

4፡30-5፡30

5፡30-6፡00

4

አቶ ዳዊት እሸቱ

እስከ ጥቅምት 18 ቀን 2013ዓ.ም ድረስ ብር5,552,479.32

አቶ ፍሰሃ ተስፋዬ

መኖሪያ ቤት

150 ካ.ሜ

11528/2010

በአማራ ብ/ክ/መ ቡሬ ከተማ ቀበሌ 03

411,731.25

ነሐሴ 04 ቀን 2013 ዓ.ም

4፡30-5፡30

5፡30-6፡00

5

አቶ ይስሃቅ ሽፋሬ

እስከ ታህሳስ 17 ቀን 2012ዓ.ም ድረስ ብር 63,416,341.31

217/1089/2000

በኦሮ/ክ/መንግስት ሰንዳፋ ከተማ ቀበሌ 01

19,174,543.09

ነሐሴ 05 ቀን 2013 ዓ.ም

1

አቶ ዘመኑ አበበ

ለት/ቤት አገልግሎት የተሰሩ ቤቶች(ለትምህርት)

31,100 ካ.ሜ

4፡30-5፡30

5፡30-6፡00

የሐራጅ ሽያጭ ማስታወቂያ ኦሮሚያ ኢንተርናሽናል ባንክ አ.ማ በአዋጅ ቁጥር 97/90 (እንደተhhለው) በተሰጠው ሥልጣን መሠረት በዋስትና የያዘውን ንብረት ባሉበት በሐራጅ መሸጥ ይፈልጋል::

ተ.ቁ

የተበዳሪው ስም

የንብረት አስያዥ ስም

ለጨረታ የቀረበው መያዣ ንብረት

አበዳሪው ቅርንጫፍ

ንብረቱ የሚገኝበት አድራሻና የቦታ ስፋት

የጨረታዉ ቀንና ሰዓት

ጨረታው የወጣው

ከተማ

ወረዳ/ ቀበሌ

ቄለም ወለጋ ዞን፣ ሀሮ ሰቡ ከተማ

02

185/ mmLmHs/2010

304.2

670,039.16

04/12/2013

4፡00-6፡00

ለመጀመሪያ ጊዜ

630.00

501,900.93

06/12/2013

4፡00-6፡00

ለሶስተኛ ጊዜ

የካርታ ቁጥር

የቦታ ስፋት በካ.ሜ

የጨረታ መነሻ/ዋጋ በብር

ቀን

ሰዓት

1

ወ/ሮ ታደለች ተበዳሪዋ ወዳጆ አንገርሳ

መኖሪያ ቤት

ሀሮ ሰቡ

2

አቶ ዋሲሁን ከተማ ተበዳሪው ቀኖ

መኖሪያ ቤት

ዋዩ

ዋዩ

01

BMW-0112/07

3

አቶ ጌታው ቂጣታ ተበዳሪው ያደታ

የንግድ ህንጻ

ጌዶ

ምዕ/ሸዋ ዞን፣ ጌዶ ከተማ

01

B/M/G/129/2008

673.2

2,906,791.28

07/12/2013

4፡00-6፡00

ለሁለተኛ ጊዜ

4

አቶ ብርሃኑ አበራ

የንግድ ቤት

ቡታ ጂራ

ደቡብ ሶዶ

0365

1780

1,179,342.92

06/12/2013

3፡00-5፡00

ለመጀመሪያ ጊዜ

ተበዳሪው

ኬላ ከተማ

„„ ተጫራቾች የጨረታውን መነሻ ዋጋ 25% የጨረታ ማስከበሪያ ቦንድ በባንክ ክፍያ ማዘዣ ሲ.ፒ.ኦ አሰርተው ከጨረታው ቀን በፊት ማስያዝ ወይም ጨረታው በሚካሄድበት ዕለት ጨረታው ከመከፈቱ በፊት ይዘው መቅረብ ወይም በጥሬ ገንዘብ ማስያዝ ይኖርባቸዋል:: „„ ጨረታው በሰንጠረዡ ላይ በተጠቀሰው ቀንና ሰዓት ባለዕዳዎቹ ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው፣ ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸውና ታዛቢዎች በተገኙበት ተ.ቁ 1 በኦሮሚያ ኢንተርናሽናል ባንክ አ.ማ ሀሮ ሰቡ ቅርንጫፍ ውስጥ፣ ተ.ቁ 2 ኦሮሚያ ኢንተርናሽናል ባንክ ዋዩ ቅርንጫፍ ውስጥ፣ ተ.ቁ 3 በኦሮሚያ ኢነተርናሽናል ባንክ ጌዶ ቅርንጫፍ ውስጥ ተ.ቁ 4 በኦሮሚያ ኢነተርናሽናል ባንክ ቡታጂራ ቅርንጫፍ ውስጥ ይካሄዳል:: „„ በሰንጠረዡ ላይ በተጠቀሰው የጨረታ ቀን ባለዕዳዎቹ ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው ባይገኙም ጨረታው ይካሄዳል:: „„ ጨረታውን ያሸነፈው ተጫራች ያሸነፈበትን ዋጋ በ15 ቀን ውስጥ ለባንኩ ገቢ ማድረግ ይኖርበታል:: „„ ከላይ በተጠቀሰው ጊዜ ውስጥ ገቢ የማያደርግ ተጫራች ጨረታው ተሰርዞ ያስያዘው ገንዘብም አይመለስለትም:: „„ በባንኩ ብድር ፖሊሲ መሰረት የሚፈለገውን ማስረጃ አሟልቶ ለቀረበ የጨረታ አሸናፊ ብድርን በተመለከተ ቀርቦ የባንኩን የብድር መምሪያ ማነጋገር ይችላል:: „„ ለተጨማሪ መረጃ በስልክ ቁጥር 011-557- 2106/07 ዋና መ/ቤት ወይም ለተ.ቁ 1 በ 057 556 03 67 ሀሮ ሰቡ ቅርንጫፍ፣ ለተ.ቁ 2 በ 057 223 04 31 ዋዩ ቅርንጫፍ፣ ለተ.ቁ 3 በ 057 057 227 03 61/67 ጌዶ ቅርንጫፍ እና ለተ.ቁ 4 በ 046-1151-157/83 ቡታጂራ ቅርንጫፍ ደውሎ መጠየቅ ይቻላል:: „„ በንብረት ማስተላለፍ ሂደት ለመንግስት የሚከፈለውን አስፈላጊ ግብር፣ተጨማሪ እሴት ታክስ (VAT) እና ሌላ ለመንግሰት የሚከፈለውን ማንኛውም ክፍያ ገዥው ይከፍላል:: „„ ንብረቱ በገዥው ሥም እንዲዘዋወረ ባንኩ ለሚመለከተው የመንግስት አካል ደብዳቤ ይጽፋል :: „„ ባንኩ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ወይም ብድሩ ከተከፈለ ጨረታውን የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው:: „„ የጨረታው አሸናፊ በቀሪ የሊዝ ዘመን የሚከፍለውን ክፍያ ለመክፈል ንብረቱ በሚገኝበት የከተማ አስተዳደር በመቅረብ የሊዝ ውል ይዋዋላል፡

ኦሮሚያ ኢንተርናሽናል ባንክ አ.ማ www.ethiopianreporter.com

ቅፅ 26 ቁጥር 2212

ክፍል-1

| እሑድ ሐምሌ 4 ቀን 2013

ፖ ለ ቲ ካ

ገጽ 10

የኢትዮጵያን አቋም አስከብሮ ለአፍሪካ ኅብረት ክብር ያጎናፀፈው የህዳሴ ግድቡ መድረክ በዮሐንስ አንበርብር  የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ውዝግብ ለመፍታት ጥረት ሲያደርግ የነበረውን የአፍሪካ ኅብረት ሚና አጣጥለው ከተባበሩት መንግሥታት ድርጅት (ተመድ) የፀጥታው ምክር ቤት መፍትሔ ለመሻት የሄዱት የታችኞቹ የዓባይ ተፋሰስ አገሮች ግብፅና ሱዳን፣ የጠበቁትን ሳያገኙ በዓለም አደባባይ ሚናውን ወዳረከሱት የአፍሪካ ኅብረት እንዲመለሱ ተመክረው ተሸኝተዋል።  በታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ላይ ሥጋት አለን ከማለት አልፈው የብሔራዊ ደኅንነት ጉዳያቸው እንደሆነ ሲገልጹ የከረሙት ግብፅና ሱዳን፣ እንደ አዲስ በፈጠሩት ጥምረት በሰኔ ወር 2012 ዓ.ም. ጉዳዩን ወደ ተመድ የፀጥታው ምክር ቤት ወስደውት የነበረ ቢሆንም፣ ምክር ቤቱ ቅድሚያ ለአኅጉራዊ የመፍትሔ አማራጭ ቅድሚያ በመስጠት በግድቡ ላይ ያለው ልዩነት በአፍሪካ ኅብረት አደራዳሪነት መፍትሔ እንዲያገኝ በመወሰኑ፣ ላለፈው አንድ ዓመት በዚሁ የአፍሪካ ኅብረት የአደራዳሪነት ሚና ልዩነቱን ለመፍታት በጠረጴዛ ዙሪያ ተቀምጠው ነበር።  ይሁን እንጂ ከዚህ ተቋም መፍትሔ ይገኛል ብለው ቀድሞውንም ዕሳቤ ያልነበራቸው ግብፅና ሱዳን፣ በአንድ ዓመት ጊዜ ውስጥ በኅብረቱ መሪነት የተዘጋጁ የድርድር መድረኮችን ሲያመክኑ ቆይተዋል።  ኅብረቱ ባለፈው አንድ ዓመት ውስጥ ከሰባት በላይ የድርድር መድረኮችን አዘጋጅቶ የነበረ ቢሆንም፣ በግድቡ ዙሪያ የሚወዛገቡት ኢትዮጵያ፣ ግብፅና ሱዳን መድረኩን ወደ መፍትሔ መድረክነት ሊቀይሩት አልቻሉም። ለዚህም ግብፅና ሱዳን የኢትዮጵያ መንግሥትን በአደናቃፊነት ሲከሱ፣ በተቃራኒው ኢትዮጵያ ደግሞ በሁለቱ አገሮች ላይ ጣቷን ትቀስራለች። ባለፈው አንድ ዓመት ወስጥ በአፍሪካ ኅብረት አደራዳሪነት ከተዘጋጁት መድረኮች ውስጥ ሰባቱን፣ የሱዳን መንግሥት የተለያዩ ምክንያቶችን በመጠቀም እንዲቋረጡ ማድረጉንም የኢትዮጵያ መንግሥት ይጠቅሳል።  የአፍሪካ ኅብረት የአደራዳሪነት ሚናውን በተረከበበት ወቅት የኅብረቱ ሊቀመንበር የነበሩት የደቡብ አፍሪካው ፕሬዚዳንት ሲሪል ራማፎዛ፣ የኅብረቱ ሊቀመንበርነት ቆይታቸውን አጠናቀውን ወንበሩን ለዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ ፕሬዚዳንት ካስረከቡ በኋላ ነገሮች ይለወጣሉ የሚል እምነት በበርካቶች ላይ ተፈጥሮ ነበር። የዚህ ምክንያቱ ደግሞ ግብፅ ከዴሞክራቲክ ኮንጎ ጋር የጠበቀ ግንኙነት የነበራት በመሆኑ ነው። ነገር ግን እንደተጠበቀው አልሆነም።  የኮንጎ ፕሬዚዳንት የሦስቱ አገሮችን ወዝግብ ለመፍታት የሚቻለው ድርድሩን በማስቀጠል ብቻ እንደሆነ በማመን ሦስቱን አገሮች በኮንጎ ኪንሻሳ በመጋበዝ ድርድሩን ለማስቀጠል ያደረጉት ጥረት ሳይሳካ ቀርቷል። ይህም ቢሆን የኮንጎ ፕሬዚዳንት የሦስቱ አገሮች የልዩነት ነጥቦችን በማጥናት መፍትሔ ሊሆን ይችላል ያሉትን አማራጭ ወደ ሦስቱም አገሮች በመጓዝ፣ ለአገሮቹ መሪዎች ቢያቀርቡም በጎ ምላሽ ማግኘት የቻሉት ከኢትዮጵያ ወገን ብቻ ነበር።  የኮንጎ ፕሬዚዳንት በሚያዝያ ወር 2013 ዓ.ም. ወደ ሦስቱ አገሮች በመጓዝ ያቀረቡት የመፍትሔ አማራጭ በታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ዙሪያ ያሉትን የልዩነት ነጥቦች በሁለት ምዕራፍ ከፍሎ መፍታት እንደሚቻል፣ በመጀመርያም ሦስቱ አገሮች የግድቡን የውኃ ሙሌት የተመለከተ ስምምነት አድርገው ይህንን ፋይል እንዲዘጉና በቀጣዩ ምዕራፍ ደግሞ ረዘም ያለ ጊዜ ወስደው ሁሉን አቀፍ አጠቃላይ ስምምነት እንዲያደርጉ የሚያሳስብ ነበር።  ይሁን እንጂ ግብፅና ሱዳን ይህንን አማራጭ ለመቀበል ፈቃደኛ አልነበሩም:: ጉዳዩ ላይ ውይይት ለማድረግና ድርድሩን ለማስቀጠል በኅብረቱ ሊቀመንበር ሰኔ 17 ቀን 2013 ዓ.ም. ተጠርቶ በነበረው መድረክም ኢትዮጵያ በጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ አህመድ (ዶ/ር) ተወክላ ስትቀርብ ሱዳን ጨርሶ ሳትገኝ ቀርታለች። ግብፅ በበኩሏ በምክትል ጠቅላይ

ቅፅ 26 ቁጥር 2212

የውኃ፣ መስኖና ኢነርጂ ሚኒስትር ስለሺ በቀለ (ዶ/ር) በተመድ የፀጥታው ምክር ቤት ስብሰባ ላይ ንግግር ሲያደርጉ

ሚኒስትሯ በኩል በመድረኩ ብትገኝም ባለጉዳዮቹ ባለመሟላታቸው ውይይቱን ማስቀጠል ሳይቻል ቀርቷል።  ይህ የሆነበት ምክንያት ሁለቱ የታችኛው ተፋሰስ አገሮች ቀድሞውንም በአፍሪካ ኅብረት ላይ እምነት ያልነበራቸው በመሆኑና ይህንኑም በይፋ በመጥቀስ በአቋራጭ በላኩት ደብዳቤ፣ የተመድ የፀጥታው ምክር ቤት ጣልቃ ገብነቶ መፍትሔ እንዲሰጥ በመጠየቃቸው ነበር። ሁለቱ አገሮች የተመድ ማቋቋሚያ ቻርተር አንቀጽ 34 ላይ የተቀመጠውን ማንኛውም የተመድ አባል አገር ማንኛውንም ለዓለም ሰላምና ደኅንነት አደጋ የሚፈጥር ማንኛውንም ግጭትና አለመግባባት ለፀጥታው ምክር ቤት ማቅረብ ይችላል የሚለውን በመጥቀስ፣ ጉዳያቸውን ለምክር ቤቱ በሰኔ ወር 2012 ዓ.ም. ባቀረቡት መሠረት፣ በአፍሪካ ኅብረት ሚና መፍትሔ ማግኘት አለመቻላቸውን ገልጸው የፀጥታው ምክር ቤት ጉዳዩን እንዲይዘው ጠይቀዋል። ለዚህም ይረዳቸው ዘንድ በአሁኑ ወቅት በዚሁ ምክር ቤት ተለዋጭ አባል የሆነችውን የዓረብ ሊግ አባል የሆነችውን ቱኒዚያን የተጠቀሙ ሲሆን፣ የቱኒዚያ መንግሥትም የፀጥታው ምክር ቤት በጉዳዩ ላይ ውይይት እንዲያደርግ በመጠየቅና ውይይቱ የሚቋጭበትንም ረቂቅ የውሳኔ ሐሳብ በማዘጋጀት መድረኩ ለሐሙስ ሐምሌ 1 ቀን 2013 ዓ.ም. እንዲጠራ አድርጓል። በቱኒዚያ የተረቀቀው የውሳኔ ሐሳብ በግድቡ ላይ አስቸኳይ ስምምነት በስድስት ወራት ውስጥ እንዲደረስና በአፍሪካ ኅብረት ሥር የቆየው ድርድርም በቀጥታ በተመድ ሥር እንዲሆን፣ እንዲሁም ስምምነት ሳይደረስ ኢትዮጵያ በተናጠል የውኃ ሙሌት እንዳታካሂድ የሚጠይቅ ነበር።  ይሁን እንጂ የፀጥታው ምክር ቤት የውይይት መድረክ ከመካሄዱ ሦስት ቀናት ቀደም ብሎ፣ ኢትዮጵያ በህዳሴ ግድቡ የሁለተኛ ዓመት የውኃ ሙሌት መጀመሩን ለግብፅና ለሱዳን አስታውቃለች።  ኢትዮጵያ የላከችው ደብዳቤ ሁለቱ አገሮች ለሙሌቱ ዝግጅት እንዲያደርጉ የሚጠይቅና ሙሌቱም በረዘመ ሒደት የሚጠናቀቅ ሆኖ መጀመሩን የሚያሳውቅ እንደሆነ፣ ሪፖርተር ያገኘው መረጃ ያመለክታል። በዚህ ማሳወቂያ ደብዳቤ መሠረትም የግድቡ የውኃ ሙሌት በአመዛኙ በሐምሌ ወር እንደሚከናውን፣ እስከ ነሐሴ ወር አጋማሽ ወይም በነሐሴ ወር መጀመርያ ላይ ሙሌቱ ተጠናቆ በግድቡ አናት ላይ ውኃ መፍሰስ እንደሚጀምር የሚገልጽ ነው። በዚህ መሠረት በሐምሌ ወር ውስጥ 6.9 ቢሊዮን ኪዩቢክ ሜትር ውኃ በግድቡ እንደሚያዝና

እስከ ቀጣዩ ወር አጋማሽ ድረስ ደግሞ ቀሪው 6.6 ቢሊዮን ሜትር ኪዩብ ውኃ ተሞልቶ በግድቡ አናት ላይ መፍሰስ ሲጀምር እንደሚጠናቀቅ፣ ኢትዮጵያ በላከችው ደብዳቤ አስታውቃለች።  በዚህ ዓውድ ውስጥ ሆኖ የሚካሄደው የፀጥታው ምክር ቤት ውይይት በሚጀመርበት ሐሙስ ዕለት የምክር ቤቱ ዋና ጽሕፈት ቤት በሚገኝበት ኒውዮርክ ከተማ፣ በአሜሪካ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያዊያን የፀጥታው ምክር ቤት የህዳሴ ግድቡን ጉዳይ እንደ የሰላምና የደኅንነት ሥጋት አድርጎ ሊመለከት አይገባም የሚል ከፍተኛ ተቃውሞ በማድረግ ላይ ነበሩ።  ይህንን የኢትዮጵያውያን ተቃውሞ ሁሉም የምክር ቤቱ አባል አገሮች እየታዘቡ ስብሰባውን ወደ የሚታደሙበት ቅጥር ግቢ የገቡ ሲሆን፣ እነዚህን የምክር ቤት አባላት ለማሳመን ያሰቡት የግብፅና የሱዳን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ደግሞ ከውይይቱ ሦስት ቀናት አስቀድመው ወደ ሥፍራው ተጉዘው የየአገሮቹን የተመድ አምባሳደሮች ሲያግባቡ ቆይተዋል። 

በምክር ቤቱ የተንፀባረቀው የመንግሥታት አቋም የፀጥታው ምክር ቤት በታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ውዝግብ ላይ የቀረበለትን አቤቱታ የተመለከተው ‹‹ሰላምና ደኅንነት በአፍሪካ›› በሚል አጀንዳ ሥር ሲሆን፣ ውይይቱ የተጀመረውም የተመድ የአፍሪካ ቀንድ ልዩ መልዕክተኛና የተመድ የአየር ንብረት ፕሮግራም ተወካዮች በሦስቱ አገሮች መካከል መፍትሔ ያልተገኘለት ውዝግብ ላይ ያላቸውን ምልከታና ምክረ ሐሳብ በማዳመጥ ነበር። ሁለቱም ተወካዮች በሦስቱ አገሮች መካከል የፖለቲካ ቁርጠኝነት ካለ ጉዳዩ በድርድር የሦስቱንም አገሮች ጥቅም በአማካይ የሚያስጠብቅ ስምምነት ሊደረስበት የሚችል መሆኑን በማመላከት፣ ምክረ ሐሳባቸውም ድርድርን መሠረት ያደረገ መፍትሔ እንደሆነ አመላክተዋል።  የፀጥታው ምክር ቤት የሐምሌ ወር ሊቀመንበር የሆነችው ፈረንሣይ በአምባሳደሯ መሪነት ለምክር ቤቱ አባላት ሐሳባቸውን እንዲያቀርቡ ዕድል ከተሰጣቸው መካከል፣ በህዳሴ ግድቡ ድርድር የአፍሪካ ኅብረትን በቀመንበርነት በመምራት ላይ የምትገኘው ዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ፣ የምክር ቤቱ ውይይት እንዲካሄድ ጥሪ ያቀረበችውና ለምክር ቤቱ ውሳኔ ይረዳ ዘንድ የውሳኔ ሐሳብ ያቀረበችው ቱኒዚያ፣ እንዲሁም የአፍሪካ ኅብረት ጠቅላላ ጉባዔ ቢሮ አባል ሆና ድርድሩን እየተከታተለች የምትገኘውና በተመድ የፀጥታ ምክር ቤት የወቅቱ ተለዋጭ አባል ብሎም የዓባይ ተፋሰስ ተጋሪ የሆነችው www.ethiopianreporter.com

ኬንያ ያነሷቸው ነጥቦችና የመፍትሔ ምክረ ሐሳቦች ተጠቃሽ ናቸው።  በተመድ የኮንጎ መንግሥት አምባሳደር የሆኑት ፖል ሎስኮ በስብሰባው ላይ ለመገኘት አስበው የነበሩት የአገሪቱ ጠቅላይ ሚኒስትር እንደነበሩና ከአቅም በላይ በሆነ ምክንያት ሊገኙ አለመቻላቸውን በመጥቀስ ባቀረቡት ሐሳብ፣ የኮንጎ ፕሬዚዳንት በሦስቱ አገሮች መካከል ያለውን ውዝግብ ለአፍሪካ ኅብረት በተሰጠው የአደራዳሪነት ሚና ለመፍታት ጥረት እያደረጉ እንደሚገኙ ገልጸዋል።  እስካሁን በኅብረቱ የአደራዳሪነት ሚና ሥር በተደረገው የሦስቱ አገሮች ወይይት በግድቡ የነበሩ ልዩነቶች 90 በመቶ የሚሆኑት መፍትሔ እንዳገኙ ገልጸው፣ አካራካሪ የሆኑትና መፍትሔ የሚሹት ነጥቦች በድርድር የሚደረሰው ስምምነት ወሰንና ባህርይ፣ አለመግባባቶች በሚነሱበት ጊዜ የሚፈቱበት ሥርዓት፣ በድርቅ ወቅት የግድቡ አስተዳደርን የተመለከቱ ጉዳዮች መሆናቸውን ጠቁመዋል። እነዚህን የልዩነት ነጥቦች ለመፍታትም ፕሬዚዳንቱ ድርድሩን የመታዘብ ሚና ከተሰጣቸው አሜሪካ፣ ከአውሮፓ ኅብረትና ከደቡብ አፍሪካ ጋር በመመካከር ለቀጣይ ድርድር መነሻ የሚሆን ሰነድ መዘጋጀቱንና በቅርቡም ለሦስቱ አገሮች እንደሚቀርብ አመልክተዋል።  ለቀጣይ ድርድር መነሻ እንዲሆን የተሰናዳው ሰነድ የግድቡ የውኃ ሙሌትና አስተዳደር ሦስቱ አገሮች በቅድሚያ ትኩረት ሰጥተው ስምምነት እንዲያደርጉበት መዘጋጀቱንም ገልጸዋል።  ለውዝግቡ መፍትሔ መስጠት እንደሚቻል፣ ነገር ግን ወደዚህ ስምምነት ለመድረስ በቅድሚያ ሦስቱ አገሮች መካከል የተገነባውን የእርስ በእርስ መጠራጠር ግድግዳ ለማፍረስ ጥረት ማድረግ እንደሚጠይቅ አስረድተዋል።  የአፍሪካ ኅብረት ለውዝግቡ መፍትሔ እያመቻቸ እንደሚገኝና ‹‹ለአፍሪካ ችግር አፍሪካዊ መፍትሔ›› በሚለው መርህ መሠረት መፍትሔ የማበጀት ጥረቱ መቀጠል እንደሚገባው፣ ተመድ ለዚህ ውጤታማነት ለአፍሪካ ኅብረት ድጋፍ እንዲያደርግ ጠይቀዋል።  ይህ የፀጥታው ምክር ቤት ውይይት እንዲካሄድ ጥሪ ያደረገችውና ረቂቅ የውሳኔ ሐሳብ በማዘጋጀት ያቀረበችው ቱኒዚያ፣ ለአባል አገሮቹ ባሠራጨችው ረቂቅ የውሳኔ ሐሳብ ላይ ድርድሩ ከአፍሪካ ኅብረት ወጥቶ በተመድ ሥር እንዲወድቅ ያሰፈረችውን ሪቂቅ የውሳኔ ሐሳብ ወደ ጎን በመተው ድርድሩ በአፍሪካ ኅብረት አመቻችነት መቀጠል አለበት የሚል የቀድሞ ሐሳቧን የሚቃረን

ክፍል-1

| እሑድ ሐምሌ 4 ቀን 2013

ገጽ 11

አቋም አቅርባለች። በስድስት ወራት ውስጥ አስገዳጅ ስምምነት ሊደረስ ይገባል የሚለውን ሐሳብም በአጭር ጊዜ በማለት የቀየረች ሲሆን፣ ስምምነት እስኪደረስ ግን ኢትዮጵያ በተናጠል የውኃ ሙሌት ማካሄድ እንደሌለባት አሳስባለች። 

አፍሪካውያን የራሳቸውን ችግሮች በራሳቸው ለመፍታት ብቃቱ አላቸው ብላ ኢትዮጵያ ስለምታምን፣ በአፍሪካ ኅብረት አማካይነት የሚደረጉ የትብብር ማዕቀፎች ላይ በቁርጠኝነት እየተሳተፈች እንደሆነ ተናግረዋል።

በተመድ የኬንያ መንግሥት አምባሳደር ማርቲን ኪማኒ የህዳሴ ግድቡን ውዝግብ አስመልክቶ የመንግሥታቸውን አቋም ለምክር ቤቱ ሲያስረዱ መነሻ ያደረጉት፣ ዓባይ (ናይል) ውኃ በታሪክ የሚታወቀው ለተፋሰሱ ተጋሪ አገሮች ሕዝቦች ተስፋና የትስስራቸው መሠረት እንደሆነ በመጥቀስ ነው።

ግብፅና ሱዳን እየጠየቁ ያሉት ከህዳሴ ግድብ አልፈው በኢትዮጵያና በሌሎች የዓባይ ተፋሰስ አገሮች ወደፊት የሚሠሩ ግድቦችን በተመለከተ እንደሆነና ይህም ከቅኝ ግዛት አስተሳሰብ የሚነሳ እንደሆነ ገልጸዋል።

የናይል ውኃ በሚፈስባቸው አገሮች ለሚገኙ 257 ሚሊዮን ሕዝቦች ተስፋና የታሪካዊ ትስስራቸው ምንጭ ቢሆንም፣ ዛሬ ግን ባልተጠበቀ ሁኔታ ለዓለም ሰላምና ደኅንነት ሥጋት የሆኑ ጉዳዮችን ለመፍታት በተቋቋመው የተመድ የፀጥታ ምክር ቤት የመወያያ አጀንዳ መሆኑ ያልተጠበቀ ክስተት እንደሆነባቸው በሐዘን ስሜት ተናግረዋል። እህል ውኃቸውን በዓባይ ውኃ ላይ የመሠረቱ 257 ሚሊዮን ሕዝቦች ወይም ከሩብ ቢሊዮን በላይ የሚሆን ሕዝብ ያላቸውን 11 አገሮች የጋራ ሀብት የሆነውን ይህንን ተፋሰስ አስመልክቶ፣ ኒውዮርክ በሚገኘው የፀጥታው ምክር ቤት አጀንዳ ሆኖ ሲቀርብ እነዚህ ሕዝቦች አያውቁም ብለዋል። በዚህ ሰዓት እነዚህ ሕዝቦች የዕለት ሩጫቸው ላይ አልያም እንቅልፍ ላይ ሊሆኑ እንደሚችሉ የጠቀሱት ማርቲን ኪማኒ፣ በፀጥታው ምክር ቤት የሚሰጡ አስተያየቶችና የሚያዙ አቋሞች በእነዚህ ሕዝቦች ላይ ተፅዕኖ እንደሚኖራቸው ግንዛቤ እንዲወሰድ አሳስበዋል።  የተፋሰሱ አገሮች እ.ኤ.አ. በ1999 የናይል (ዓባይ) ተፋሰስ ኢኒሼቲቭን ማቋቋማቸውን የተናገሩት የኬንያው አምባሳደር፣ አገሮቹ ይህንን ሲያደርጉ ተፋሰሱን በፍትሐዊነትና በዘላቂነት በጋራ በመጠቀም ሕዝቦቻቸው ከወደቁበት የድህነት አረንቋ ለማውጣት እንደነበር አስታውሰዋል።  ዛሬ በተፋሰሱ ላይ አየተገነባ ያለው ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ የተፋሰሱ ባለመብት የሆነችው አገር መብቷን ተጥቅማ የምታለማውና መብቷ መሆኑን የሚረዱትን ያህል፣ በዚህ ግድብ ላይ ሥጋታቸውን ያነሱት ግብፅና ሱዳንም ሥጋታቸውን ማንሳታቸው ተገቢ እንደሆነ እንደሚያምኑ ጠቁመዋል። በመሆኑም አገራቸው ኬንያ ምክንያታዊ ሥጋትና የመልማት ፍላጎትን ካነሱት ሦስቱም አገሮች ጎን እንደምትቆም ገልጸው፣ ልዩነቶቹ

የህዳሴ ግድቡ ድርድር በአፍሪካ ኅብረት ጥላ ሥር እንዲካሄድ የፀጥታው ምክር ቤት ድጋፍ የሰጠበት ስብሰባ

መፈታት ያለባቸው ግን ‹‹ለአፍሪካዊ ችግሮች አፍሪካዊ መፍትሔ›› የሚል መርህ ባስቀመጠው የአፍሪካ ኅብረት ሥር መሆን እንደሚገባው በአጽንኦት ተናግረዋል።  ‹‹የልዩነት ነጥቦቹን ለመፍታት የሚያስችል አፍሪካዊ ዕውቀትና ጥበብ አለ፤›› ሲሉም አክለዋል። ግብፅና ሱዳን በውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮቻቸው አማካይነት ጉዳዩ በተናጠል ብሔራዊ ደኅንነታቸውን የሚመለከት እንደሆነ በመግለጽ፣ ስምምነት ሳይደረስበት ኢትዮጵያ ሙሌት መጀመሯን በማውግዝ ኢትዮጵያን በማናለብኝነት ከሰዋል።  የአፍሪካ ኅብረት ለጉዳዩ መፍትሔ ማግኘት የሚቻልበትን ድርድር እንዲያመቻች ቢባልም ኅብረቱ ባለፈው አንድ ዓመት ውስጥ የነበረው ሚና በኢትዮጵያ አደናቃፊነት ውጤት አልባ እንደሆነ በመግለጽ፣ ከዚህ በኋላ በአፍሪካ ኅብረት የሚደረግ መፍትሔ ፍለጋም ዋጋ እንደማይኖረው አስታውቀዋል።  በመሆኑም የፀጥታው ምክር ቤት ጉዳዩን ይዞ በአጭር ጊዜ መፍትሔ የሚገኝበትን ሁኔታ እንዲያመቻች ጠይቀዋል:: በዚህ ውይይት ላይ ኢትዮጵያን ወክለው

የተገኙት የውኃ፣ መስኖና ኢነርጂ ሚኒስትሩ ስለሺ በቀለ (ዶ/ር) በርካታ ኢትዮጵያውያንን ያስደመመ ሙግት በማድረግ አድናቆት የተቸራቸው ሲሆን፣ የተመድ የፀጥታ ምክር ቤት አንድን የልማት ፕሮጀክት ለዚያውም የኤሌክትሪክ ኃይል ማመንጫ ልማትን የዓለም የደኅንነት ሥጋት አጀንዳ አድርጎ መመልከቱ ተገቢነት እንደሌለው ተከራክረዋል። ‹‹ዛሬ ይህ ምክር ቤት እንዲወያይ እየተጠየቀ ያለው ኢትዮጵያዊያን ከዓባይ ወንዝ የመጠቀም መብት አላቸው ወይስ የላቸውም የሚለውን ጉዳይ ነው። እስኪ ልጠይቃችሁ? ኢትዮጵያዊያን ከዓባይ ወንዝ ውኃ የመጠጣት መብት አላቸው ወይስ የላቸውም?›› በማለት፣ የፀጥታው ምክር ቤት ይህንን ጉዳይ አጀንዳ ማድረጉ ከተቋቋመበት ዓላማ ውጪ መሆኑን በጥያቄ መልክ ወርፈዋል:: ግብፅና ሱዳን ላለፈው አንድ ዓመት በህዳሴ ግድብ ላይ የተደረጉ አሥራ አንድ ውይይቶች ላይ እንዳልተሳተፉ፣ ኢትዮጵያ ግን ዓለም አቀፍ ጫናዎች እየበረቱባትም ቢሆንም በትብብር ለመሥራት የሚያስችሉ መድረኮች ላይ መሳተፏን አስረድተዋል።

በኢትዮጵያ፣ በግብፅና በሱዳን መካከል ያለው ልዩነት ዋናው ምንጩ የዓባይን ወንዝ አጠቃቀም በቅኝ ግዛትና ሁሉን ጠቅላይነት ለማስቀጠል የመሞከር አባዜ እንደሆነ፣ ይህን የቅኝ ግዛትና የበላይነት አስተሳሰብ ለማስቀጠል መሞከር በአገሮቹ መካከል የሚደረጉ ውይይቶችን ውጤት አልባ እንዲሆኑ ማድረጉን ተናግረዋል። አክለውም፣ ‹‹የዓባይ ወንዝ ባለቤቶች ሁሉም የተፋሰሱ አገሮች ናቸው። የዓባይ ውኃ ለሁላችንም በቂ ነው። በመሆኑም የግብፅና ሱዳን ወንድሞቼን የዓባይን ወንዝ አስመልክቶ ከዚህ የፀጥታው ምክር ቤት ምንም ዓይነት ውሳኔ እንደማያገኙ ልነግራቸው እወዳለሁ። የሚሻለው ነገር በጋራ ተጠቃሚነት መርህ ላይ ተመሥርቶ ከሁሉም የተፋሰሱ አገሮች ጋር መወያየት ብቻ ነው፤›› ብለዋል።  የፀጥታው ምክር ቤት ዛሬ ግብፅና ሱዳን ባቀረቡት አቤቱታ ላይ ውይይት ማድረጉ መጥፎ ምሳሌ እንደሆነ፣ ምክንያቱም ዛሬ ጥያቄው የተነሳው ኢትዮጵያ ላይ ቢሆንም፣ ሌላ ጊዜ ደግሞ ሌሎች የተፋሰሱ አገሮች ተመሳሳይ ጥያቄ ይዘው ለዚሁ ምክር ቤት ማቅረባቸው እንደማይቀር ያሳሰቡት ሚኒስትሩ፣ ምክር ቤቱ በዚህ ጉዳይ ላይ የሚያደርገው ውይይት የመጨረሻው እንዲሆን ጠይቀዋል። ከምክር ቤቱ ውይይት በኋላ አስተያየታቸውን ለጋዜጠኞች የሰጡት የግብፅ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሳሚ ሽኩሪ የተምታቱ ሐሳቦችን አንፀባርቀዋል።  የፀጥታው ምክር ቤቱ አባላት ያንፀባረቁት ሐሳብ የግብፅ መንግሥት እንደጠየቀው አገሮቹ ወደ ድርድር በአፋጣኝ እንዲመለሱ መሆኑን የገለጹ ሲሆን፣ በሌላ በኩል ደግሞ አሁንም በቀጣዩ ውይይት መፍትሔ ይገኛል ብለው እንደማያምኑ፣ የምክር ቤቱ አባላት ድርድሩ በአፍሪካ ኅብረት ሥር እንዲካሄድ ማለታቸውን አስመልክቶ ለቀረበላቸው ጥያቄ ደግሞ፣ አባል አገሮቹ ለምን እንደዚያ እንዳሉ እነሱ መልስ ቢሰጡበት እንደሚሻል ተናግረዋል።

ማስታወቂያ

አውሮፓ ህብረት የጤፍ ግዢ ጨረታ ማስታወቂያ ራስ አገዝ የሴቶች ድርጅት (ራሴድ) ከአውሮፓ ህብረት ባገኘው የገንዘብ ድጋፍ በኮሮና ቫይረስ ምክንያት ንግዳቸው ለቀዘቀዘባቸው እና ለተጎዱ የድርጅቱ አባላት (ተጠቃሚ) ድጋፍ ለማድረግ 120 ኩንታል 1ኛ ደረጃ ሰርገኛ ጤፍ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል::

በጨረታው ለመሳተፍ የምትፈልጉ 1. የጤፍ ሽያጭ ንግድ ፈቃድ ያለው ፣ የዘመኑን ግብር የከፈለ፣ የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር ያለው እና የዘመኑን የታደሰ ንግድ ፈቃድ ማቅረብ የሚችል እንዲሁም ክሊራንስ ማቅረብ የሚችል:: 2. ተጫራቾች የትራንስፖርትና የማዉረጃ ጉልበት ዋጋን እንዲሁም አስፈላጊውን የመንግስት ታክስ ጨምሮ አንድ ኩንታል አንደኛ ደረጃ ሰርገኛ ጤፍ የሚያቀርቡበትን ዋጋ በግልጽ በመሙላት እንዲሁም አጠቃላይ የ120 ኩንታል አንደኛ ደረጃ ሰርገኛ ጤፍ ጥቅል ዋጋን አስልቶ ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል:: 3. የጨረታ ሰነዱን የማይመለስ ብር 200 /ሁለትመቶ/ በመክፈል ይህ ማስታወቂያ በሪፖርተር ጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 5 የሥራ ቀናት ውስጥ ዘውትር በሥራ ሰዓት ሳሪስ ሀኪም ማሞ ሰፈር በሚገኘው የድርጅቱ ዋና መስሪያ ቤት ቢሮ ቁጥር 33 መግዛት ይችላሉ:: 4. ተጫራቾች የሚወዳደሩበትን ዋጋ በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ ከአንደኛ ደረጃ ሰርገኛ ጤፍ ናሙና ግማሽ ኪሎ ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል:: 5. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና የሚያቀርቡት ገንዘብ ጠቅላላ ካቀረቡት የመሸጫ ዋጋ 5% (አምስት በመቶ) በባንክ በተረጋገጠ ሲ.ፒ.ኦ (C.P.O) ሲሆን በድርጅቱ ስም (Organization for Women In Self Employment) በሚል በማሰራት ከጨረታ ሰነዱ ጋር አያይዘው ማስገባት ይኖርባቸዋል:: 6. አሸናፊው ተጫራች የሚያቀርበው ሰርግኛ ጤፍ ለድርጅቱ በሚያመቸው ቦታ ላይ ሲሆን እያንዳንዱን መቶ ኪሎ ለሁለት እያካፈለ በሃምሳ ኪሎ በማድረግ ለተጠቃሚዎቹ ማስረከብ ይኖርበታል:: 120 ኩንታል ተጠቃሎ ሲቀርብና በተባለው ቦታ ለተጠቃሚዎቹ ማስረከቡ ሲረጋገጥ የተያዘው 5% C.P.O ጭምር ለአሸናፊው ተጫራች ይከፈላል:: 7. ጨረታው ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባለው 5ተኛ የሥራ ቀን ከሰአት በኃላ 8፡ 00 ሰዓት ላይ ሳሪስ ሀኪም ማሞ ሰፈር በሚገኘው የድርጅቱ ስብሰባ አዳራሽ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል:: 8. ድርጅቱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው::

ለበለጠ መረጃ በቢሮ ስልክ ቁጥር 0911621287/0114423587 መጠየቅ ይችላሉ:: www.ethiopianreporter.com

ቅፅ 26 ቁጥር 2212

ክፍል-1

ገጽ 12

| እሑድ ሐምሌ 4 ቀን 2013

ማስታወቂያ

ሶዶ ቡኢ ህፃናትና ቤተሰብ ልማት በጎ-አድራጐት ድርጅት

Invitation to Bid

Sodo Buee Child and Family Development Charitable Organization

የማጣቀሻ መጻህፍት ግዢ

Reference No. 83385398

ጨረታ ማስታወቂያ-በድጋሜ የወጣ ሶዶ ቡኢ ህጻናትና ቤተሰብ ልማት በጎ አድራጎት ድርጅት የክፍል ደረጃቸው ከ1ኛ-8ኛ ክፍል ለሚማሩ ተማሪዎች የሚያገለግሉ ህትመታቸው ወቅታዊ የሆኑ ብዛታቸው ከ6000 በላይ የሚሆኑ የተለያዩ በአማርኛ እና በእንግሊዘኛ ቋንቋ የተዘጋጁ አጋዥ /ማጣቀሻ መጻህፍቶችን ከታወቁ ህጋዊ የመጻሃፍት አከፋፋይ/አቅራቢ ድርጅቶች በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል:: በመሆኑም ኪዚህ በታች የተዘረዘሩትን መጽሐፍቶች ዓይነት በመመልከት በድርጅታችሁ ዋጋ ማቅረቢያ ላይ የእያንዳንዱን ማጣቀሻ መጻሀፍት ዓይነት ነጠላ ዋጋ በመሙላት መጫረት የምትችሉ መሆኑን እናስታውቃለን :: (1) ኮሜት እንግሊዝኛ መጽሀፍ ከ1ኛ-6ኛ ክፍል. (2) በአማርኛ ኢሴንሻል- የሂሳብ መጽሃፍ

ከ1ኛ-6ኛ ክፍል.

Interested bidders who fulfill the criteria can get bid documents on 2merkato website with this link https://tender.2merkato.com/ tenders/view/241261/featured starting from Monday, July 12, 2021. If you have any further questions in the connection with the tender, please only contact via email address [email protected] at the GIZ Office All bids must be delivered/submitted physically to the address below at or before 4:30pm local time on Tuesday, July 27, 2021.

(3) ኮሜት እንግሊዝኛ፤ ሒሳብ፤ ፊዚክስ፤ ኬሚስትሪ፤ ባዮሎጂ መጻሀፍት ከ7ኛ-8ኛ ክፍል. (4) ኤክስትሪም

The GIZ – Energy program Ethiopia Office is looking for a company who are eligible to participate in this public bid, are herewith requested to submit their proposals for “Micro-Hydropower rehabilitation supervision work”.

GIZ- Office, Kazanchis, Addis Ababa

እንግሊዝኛ፤ ሒሳብ፤ ፊዚክስ፤ ኬሚስትሪ፤

Near Jupiter Hotel

ባዮሎጂ ከ7ኛ-8ኛ ክፍል. (5) ቶፕ

Bloom Tower 9th Floor

እንግሊዝኛ፤ ሒሳብ፤ ፊዚክስ፤ ኬሚስትሪ፤ ባዮሎጂ

Reception Desk

መጻሀፍት ከ7ኛ-8ኛ ክፍል:: በመሆኑም፡1. ተወዳዳሪዎች የተጨማሪ እሴት ታክስ /VAT/ ተመዝጋቢ ሆነው በዘርፉ ላይ የታደሰ የስራ ፈቃድ ያላቸው እና ለዚህም ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ :: 2. ተጫራቾች በዘርፉ ላይ የመጻህፍት አሳታሚና አከፋፋይ መሆናቸውን የሚያረጋግጡ ዶክመንቶችን ጨምረው ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል:: 3. ተጫራቾች ለተለያዩ ድርጅቶች መሰል ስራዎችን ማከወናቸውን የሚያረጋግጥ የምስክር ወረቀት ወይም ደብዳቤ ማያያዝ ይጠበቅባቸዋል:: 4. ተጫራቾች ከላይ በቅደም ተከተል የተጠቀሱትን መጻሃፍቶችን ዝርዝር በመመልከት በድርጅታችሁ የዋጋ ማቅረቢያ ፎርም ላይ የእያንዳንዱን መጻሀፍ ነጠላ ዋጋ ተ.እ.ታ(15%ቫትን) ጨምሮ ወይም ከቫት በፊት መሆኑን በሚያረጋግጥ መልኩ በመግለጽ የተጠየቁትን ሰነዶች በማሟላት በታሸገ ኤንቨሎፕ ቡኢ ከተማ በሚገኘው የሶዶ ቡኢ ህጻናትና ቤተሰብ ልማት በጎ-አድራጎት ድርጅት የጨረታ ሳጥን ውስጥ ይህ የጨረታ ማስታወቂያ በሪፖርተር ጋዜጣ ላይ ከወጣበት ዕለት ጀምሮ በ5/ አምስት/ ተከታታይ የስራ ቀናቶች ውስጥ በስራ ሰዓት ከሰኞ እስከ አርብ ተገኝተው ማስገባት የሚችሉ መሆኑን እናስታውቃለን :: 5. ጨረታው ይህ ማስታወቂያ በሪፖርተር ጋዜጣ አየር ላይ ከዋለበት የመጨረሻው 5/አምስተኛው/ የስራ ቀን ላይ ከቀኑ 8፡00 ሰዓት ላይ ታሽጎ በተመሳሳይ ቀን ከቀኑ 8፡30 ሰዓት ላይ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በቡኢ ከተማ ሶዶ ቡኢ ህጻናትና ቤተሰብ ልማት በጎ አድራጎት ድርጅት ጽ/ቤት ውስጥ ይከፈታል :: 6. ድርጅቱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ ህጋዊ መብቱ የተጠበቀ ነው::

ለበለጠ መረጃ በአካል በመቅረብ ወይም በስልክ ቁጥር 046-883-0266/0350/0023 (ሶዶ ቡኢ ህጻናትና ቤተሰብ ልማት በጎ አድራጎት ድርጅት) ጠይቆ መረዳት ይቻላል:: አድራሻ፡- ሶዶ ቡኢ የህጻናትና ቤተሰብ ልማት በጎ-አድራጎት ድርጅት፤ ቡኢ ከተማ፣ ሶዶ ወረዳ፣ ጉራጌ ዞን፣ ከአዲስ አበባ በስተ ደቡብምዕራብ አቅጣጫ 103 ኪ.ሜ በአለምገና-ቡታጅራ/ሆሳና ዋናው አስፋልት መንገድ:: ቅፅ 26 ቁጥር 2212

Bidders should submit their Technical and Financial Proposals as per the issued tender documents. GIZ – Energy Program Ethiopia Office reserves the right to cancel the bid fully or partially.

Invitation for Bid (3rd) Tesfa Berhan Child and Family Development Organization is local organization currently undertaking development programs in 10 districts of Amhara Region. The organization wants to receive competitive bids for the following items. 1. Edible oil 1250 liters 2. Mattresses 100 cm *190 cm*12 cm (250 piece) 3. Spaghetti pasta 500mg (1250 piece and Macaroni 1250 kg)

Bidders who can meet the following criteria can apply: 1. Legal certificate from government body to produce, retail or whole sale or supply the items 2. Renewed trade license 3. VAT and TIN Registration certificate 4. Experience and performance testimony A complete set of bidding document for each of the items separately can be purchased at Keyit Main Office during office hours with nonrefundable 100. Birr. Or it can be requested through email address [email protected] Bids shall be submitted on or before ten consecutive days after the advertisement. Bids will be opened at 10:00 am the 5th consecutive days in the presence of bidders’ or their representatives who choose to attend. The organization reserves the right to cancel part or the entire bid. One percent (1%) bid bond calculated from the total bid amount should be submitted in CPO with the bid document. Bidders should separately indicate the cost of transportation in their bid for all items. Bid submission Address: North Shoa Zone Bassona Woranna District Keyit (17 Km away from Debre Berhan, on the road to Dessie)

www.ethiopianreporter.com

Tel 0116 56 01 55/ 02 49 Tesfa Berhan CFDO

| እሑድ ሐምሌ 4 ቀን 2013

ማስታወቂያ

ክፍል-1

ገጽ 13

ዓባይ ባንክ አ.ማ. Abay Bank S.C

HABIATAT FOR HUMANITY-ETHIOPIA

የቢሮ ተላላኪና ገንዘብ አሻጊ አገልግሎት ግዥ ግልፅ ጨረታ ማስታወቂያ

INVITATION FOR PRE-QUALIFICATION

(በድጋሚ የወጣ) የጨረታ መለያ ቁጥር፡ ፋማ/05/የሰሃ/1/2021-22 ዓባይ ባንክ አ.ማ ለዋና መስሪያ ቤት፤ ለዲስትሪክቶችና በመላ አገሪቱ ለከፈታቸው ቅርንጫፎች እና ወደፊትም ለሚከፍታቸው ተጨማሪ ቅርንጫፎች የቢሮ ተላላኪና ገንዘብ አሻጊ አገልግሎት

FOR ENGAGEMENT OF CONSTRUCTION FIRMS Driven by the vision that everyone needs a decent place to live, Habitat for Humanity International began its operations in 1976 as a grassroots effort on a community farm in southern Georgia -Atlanta. Habitat for Humanity Ethiopia is one the branch of Habitat for humanity International and started its operation in 1993. Currently, HFHE is planning to engage construction firm’s various construction activities indicated below.

Construction site and type of activities I.

Addis Ababa City Administration I.1 Construction of houses and communal Kitchens in Addis Ababa city Administration, at different locations. (for Contractors level GC/BC/ 7, 6 and 5 only).

ሰጪ ባለሙያ አቅራቢ የሆኑ ብቁ ድርጅቶችን በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ማሰራት ይፈልጋል:: ስለሆነም፡ƒƒ ተጫራቾች

በሙያው

ፈቃድ

ያላቸው፣

I.2 Construction of communal toilets ranging from 8-seats to 2-seats and Public and school toilet with water reserving tanker. ( for Contractors GC/BC/ 7,6 and 5 only)

የዘመኑን

የመንግስት ግብር የተከፈለበትን የታክስ ክሊራንስ፣ የታደሰ የንግድ ፈቃድ፣ ተ.እ.ታ ሰርተፊኬት፣ ቲን ሰርተፊኬት

II. Kombolcha Town administration 2.1 Construction of houses and water points (Bono’s) (for

እና የድርጅቱን ተቋማዊ ብቃት የሚያረጋግጥ ማስረጃ ማቅረብ ይኖርባቸዋል:: ማህበራዊ

ƒƒ ከሠራተኛና

(Employment)

ሥራ

Contractors GC/BC/ 7& 6 only). III. West Arsi Zone, Negele Arsi and Shashemene

ጉዳይ ፈቃድ

ሚኒስቴር

የቅጥር

ማስረጃ

ማቅረብ

ይኖርባቸዋል::

3.1 Construction of water points and supply, installation of pipes with associated valves and fittings. (for contractor’s GC/WWC/ 6 and 5 only) IV. Location (To be determined)

ƒƒ ተጫራቾች ባንኩ ባወጣው የአገልገሎት ሥራ ዘርፍ

4.1 Supply and installation of pipes and fittings & construction of Concrete Reservoir 500m3, 300 m3 Holding capacity (for Contractors GC/WC 4 & 3 only).

በተሟላ መልኩ ሠራተኞችን ማቅረብ የሚችሉ መሆን ይኖርባቸዋል::

4.2 Construction of Concrete Reservoir 200m3, 100 m3 and 50m3

ƒƒ ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን የማይመለስ ብር 100 /አንድ መቶ ብር ብቻ/ በመክፈል ከእስጪፋኖስ ቤተክርስቲያን ወደ ባምቢስ በሚወስደው መንገድ ከኖክ ነዳጅ ማደያ ፊት ለፊት ባለው ዝቋላ ኮምፕሌክስ በሚገኘው የባንኩ ዋና መስሪያ ቤት ግዥ እና ንብረት አስተዳደር ዲፓርትመንት ከየካቲት 18 ቀን 2013 ዓ.ም ዘወትር በሥራ ሰዓት ማግኘት ይችላሉ:: ƒƒ ተጫራቾች

ከጨረታው

በኃላ

የሚመለስ

የጨረታ

ማሰከበሪያ ብር 15,000.00 /አስራ አምስት ሺህ ብር

ብቻ/ በሲ.ፒ.ኦ ወይም ለ90 ቀን በሚቆይ የባንክ ዋስትና (ጋራንቲ) ማስያዝ ይኖርባቸዋል:: ƒƒ ተጫራቾች የጨረታ ሠነዳቸውን በታሸገ ኢንቨሎፕ ጨረታው እሰከሚዘጋበት እስከ ሐምሌ 21፣2013 ዓ.ም ከጠዋቱ 4፡00 ሰዓት ድረስ ማስገባት አለባቸው:: ƒƒ ጨረታው ተጫራቾች እና ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ሐምሌ 21፣2013 ዓ.ም ከጠዋቱ በ4፡30 ዓባይ ባንክ አ.ማ ዋና መስሪያ ቤት ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ይከፈታል::

ƒƒ ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር +251-115549741/ +251-11-557-15-29

ደውሎ መጠየቅ ይቻላል::

ƒƒ ባንኩ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው:: www.ethiopianreporter.com

Holding capacity (for Contractors GC/WC 5, 4 & 3 only). Accordingly, HFHE would like to invite contractors with the above indicated level for prequalification registration. Therefore, interested applicants can submit the following non-returnable documents for registration. R.#

Required documents Copy of Renewed, and Copy of current tax 1.0 4.0 Relevant business license clearance Summary of last 5 years Copy of VAT Registration 2.0 5.0 related work experience Certificate max. 15 pages Summary of last 5 years 3.0 Copy of TIN Certificate 6.0 financial transaction

From July 12, 2021 to July 23,2021. Date for registration and 8:30a.m. - 4:30 P.M, Monday to submission of documents Friday

Remark:- The contractor must clearly indicate the type of Activity for which the document is submitted. -The documents should be sealed envelope. - HFHE can arrange different LOTS category for construction activity during bidding process. - HFHE reserves the right to reject all or part of the bid. - Only Short-listed contractors can be communicated through the address provided.

For more information, please communicate by the address of Habitat for Humanity Ethiopia head office located around Capital Hotel, Lilu House 1st floor at Addis Ababa, Bole sub-City, Woreda 04 HH new. P.O. Box: 8953, Addis Ababa-Ethiopia Tel +251116600195/0116460801.

ቅፅ 26 ቁጥር 2212

ክፍል-1

ገጽ 14

| እሑድ ሐምሌ 4 ቀን 2013

ማስታወቂያ

የሐራጅ ማስታወቂያ ቁጥር፤ ቡኢባ/ሕአዳ/ሐራጅ/016/2013 ቡና ኢንተርናሽናል ባንክ አማ በአዋጅ ቁጥር 97/1990 (እንደተሻሻለው) በተሰጠው ስልጣን እና ውክልና መሠረት ቀጥሎ የቀረቡትን ንብረቶች በግልጽ ሐራጅ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል:: ለጨረታ የቀረበው ንብረትና የቦታ ስፋት ተ.ቁ.

1

2

የተበዳሪ ስም

ዶ/ር ዩሐንስ መስፍን ስለሽ

አንጊ ፔትሮሊየም ኃላ/ የተ/የግ/ማህበር

የንብረት አስያዥ ስም

ዶ/ር ዩሐንስ መስፍን ስለሽ

አቶ ልኡልሰገድ አምሳሉ ተሰማ

አበዳሪ ቅርንጫፍ

ዓብይ

ቦሌ 18

3

አቶ ሃይሉ ቃሊሞ

ወ/ሮ ምህረት መስፍን

ይርጋለም

4

አቶ ብዙአየሁ አለሙ ካሳ

አቶ ብዙአየሁ አለሙ ካሳ

ደጀን

ለጨረታ የቀረበው ንብረት

ከተማ/ክ/ከተማ/ ቀበሌ ወረዳ/ የቤት ቁጥር

መኖሪያ ቤት

አዲስ አበባ ከተማ፣ ን/ስ/ላፍቶ ክ/ ከተማ ወረዳ 01 የቤት ቁጥር -(ልዩ ቦታው ሃይሌ ጋርመንት አካባቢ ገባ ብሎ)

መኖሪያ ቤት

አዲስ አበባ ከተማ፣ ን/ስ/ላፍቶ ክ/ ከተማ ወረዳ 12 የቤት ቁጥር ---(ልዩ ቦታው ለቡ ንግድ ባንክ ቅርንጫፍ አካባቢ

AA000081 202170

አፓርትመንት

አዲስ አበባ ከተማ፣ ን/ስ/ላፍቶ ክ/ ከተማ ወረዳ 01፣ ጂ04-1B

አፓርትመንት

አዲስ አበባ ከተማ፣ ን/ስ/ላፍቶ ክ/ ከተማ ወረዳ 01፣ጂ05-studio

የንግድ ቤት

በቀድሞ ሲዳማ ዞን በአሁኑ ሲዳማ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት፣ ሀንጣጤ ከተማ

ለኢንዱስትሪ አማራ ክልል ምስራቅ ጎጃም ዞን አገልግሎት ደብረማርቆስ ከተማ፤ቀበሌ 06 የሚውል ግንባታ

የካርታ ቁጥር

የጨረታ መነሻ ዋጋ በብር የቦታ ስፋት

ጨረታው የሚከናወንበት

ጨረታው የወጣው

ቀን

ሰዓት

6,995,948.78

ነሐሴ 05 ቀን 2013

ከጠዋቱ 4፡00-5፡ 00

160 ካ.ሜ

3,972,336.25

ነሐሴ 05 ቀን 2013

ከጠዋቱ 5፡00-6፡ 00

01/91/56646/ 00

60 ካ.ሜ

1,280,582.15

ነሐሴ 05 ቀን 2013

ከሰዓት 8፡ 00-9፡00

01/91/56610/ 00

60 ካ.ሜ

1,280,582.15

ነሐሴ 05 ቀን 2013

ከሰዓት 9፡ 00-10፡ 00

ሀ/ከ/ማ/318

250 ካ.ሜ

324,719.39

ነሐሴ 06 ቀን 2013

ከጠዋቱ 4፡30-5፡ 30

ለመጀመሪያ ጊዜ

K/3919

1000 ካ.ሜ

2,015,596.33

ነሐሴ 06 ቀን 2013

7፡30-8፡ 30

ለመጀመሪያ ጊዜ

ዴ1/01/52/13911/ 500 ካ.ሜ 71960/01

ለመጀመሪያ ጊዜ

ለመጀመሪያ ጊዜ

1. ተጫራቾች የሐራጁን መነሻ ዋጋ አንድ አራተኛ (1/4ኛ) በባንክ ክፍያ ማዘዣ (ሲ.ፒ.ኦ.) ብቻ በቡና ኢንተርናሽናል ባንክ አ.ማ ስም በማሰራት ለጨረታ ማስከበሪያ በማስያዝ መጫረት ይችላሉ:: 2. አሸናፊ የሆነው ተጫራች ያሸነፈበትን ቀሪ ገንዘብ አሸናፊ መሆኑ በደብዳቤ ከተገለፀለት ቀን ጀምሮ ባሉት በ15 (አስራ አምስት) ቀናት ውስጥ ተጠቃሎ መከፈል አለበት:: ካልተከፈለ የተያዘው ገንዘብ ለባንኩ ገቢ ሆኖ ሐራጁ ይሰረዛል:: በተጨማሪም ንብረቱ ድጋሚ ለሐራጅ ሲቀርብ ለሚታየው የዋጋ ልዩነት ይጠየቃሉ:: ላላሸነፉት ተጫራቾች ያስያዙት ሲ.ፒ.ኦ በዕለቱ ይመለስላቸዋል:: 3. በሐራጅ ላይ መገኘት የሚችሉት ተጫራቾች፣ ተበዳሪ እና ንብረት አስያዥ ወይም ሕጋዊ ተወካዮቻቸው ብቻ ናቸው:: ተበዳሪ እና ወኪሎቻቸው ባይገኙም ሐራጁ በሌሉበት ይካሄዳል:: 4. በተራ ቁጥር 1 እና 2 ላይ የተመለከቱት ንብረቶች ጨረታው የሚከናወነው በባንኩ ዋና መ/ቤት ቦሌ ክፍለ ከተማ ከወሎ ሰፈር አደባባይ ወደ ቦሌ ሲሄዱ ሩዋንዳ መታጠፊያ ሳይደርሱ በሚገኘው የባንኩ ሕንፃ 5ኛ ፎቅ በሚገኘው አዳራሻ ውስጥ፣ በተራ ቁጥር 3 የተመለከተው ንብረት በቡና ኢንተርናሽናል ባንክ አ.ማ ይርጋለም ቅርንጫፍ እና በተራ ቁጥር 4 የተመለከተው ንብረት ደግሞ በባንኩ ደብረማርቆስ ቅርንጫፍ ነው:: 5. የተጫራቾች ምዝገባ ከአያንዳንዱ የንብረት ሐራጅ መዝጊያ ሰዓት ከሰላሳ ደቂቃ በፊት ይጠናቀቃል:: በሐራጁ የመጨረሻ ሰላሳ ደቂቃዎች የተጫራች ምዝገባ አይካሄድም:: 6. የሐራጁ አሸናፊ/ገዢ ከሚገዛው ንብረት ጋር የተያያዙ ማናቸውንም ለመንግስት የሚከፈሉ ክፍያዎችን፤ ግብር በዋጋው ላይ የሚታሰብ፣ የተጨማሪ እሴት ታክስ (15%) ከስም ማዛወሪያ ክፍያና ጋር የተገናኙ ሌሎች ገዥ እንዲከፍላቸው በሕግ የተወሰኑ ታክስና ግብሮች ገዥው/ አሸናፊው ይከፍላል:: 7. በ4ኛ ተራ ቁጥር ላይ የተመለከውን ንብረት በተመለከተ ገዥው/አሸናፊው ተጨማሪ እሴት ታክስ መክፈል የሚጠበቅበት ይሆናል:: 8. ንብረቶቹን አበዳሪ ቅርንጫች ጋር በመነጋገር በስራ ሰዓት ፕሮግራም አስይዞ በቦታው በመገኘት መጎብኘት ይቻላል:: 9. ተጫራቹ የጨረታው አሸናፊ ነው የሚባለው አሸናፊነቱን የሚገልፅ ደብዳቤ በፅሑፍ ሲደርሰው ነው:: 10. ባንኩ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው:: ለተጨማሪ መረጃ በስልክ ቁጥር 011-663-12-89 (ቦሌ 18 ቅርንጫፍ) ፣ 011-158-08-24 (ዓብይ ቅርንጫፍ)፤ 046-225-12-95 (ይርጋለም ቅርጫፍ) እና 058-776-01-40 (ደጀን ቅርንጫፍ) ወይም በስልክ ቁጥር 011-1-58-08-63/0111-26-36-09 (ሕግ አገልግሎት ዳይሬክቶሬት) ደውለው መጠየቅ ይችላሉ::

ቡና ኢንተርናሽናል ባንክ አ.ማ የባለራዕዮች ባንክ! ቅፅ 26 ቁጥር 2212

www.ethiopianreporter.com

ክፍል-1

| እሑድ ሐምሌ 4 ቀን 2013

ገጽ 15 ደረጃ በእርግጥም ለመፍትሔው መባል ያለባቸው ሐሳቦች ናቸው::

ሕዝብ ያጎበጠው የዋጋ ንረት በናታን ዳዊት

በመቶ የዋጋ ንረት የተፈጠረበት ጊዜ ያለ አይመስለኝም::

ጉዳያችን ነውና ዛሬም መነጋገሪያችን የዋጋ ንረቱን ይመለከታል:: የኑሮን ክብደት እኛ በደንብ ብናውቀውም የኑሯችሁ ሸክምና ክብደት ይህንን ይመስላል በሚል በአኃዝ የተደገፈ መረጃ ሲቀርብ ድንጋጤያችን ይጨምራል::

በየዕለቱ የሚያስፈልጉን ምግብ ነክ ምርቶች በሙሉ ዋጋቸው እንዲህ ተሰቅሎ ያየንበት ጊዜ ያለመኖሩ ብቻ ሳይሆን፣ በዓመቱ መጀመርያ ላይ የነበረውን አሁን ካለው ጋር በንፅፅር ስናስቀምጠው የዋጋ ንረቱ ፍጥነት አስደንጋጭ የሚባል መሆኑን ነው::

የሰሞኑን የማዕከላዊ ስታትስቲክስ ኤጀንሲ የሰኔ ወር የዋጋ ንረት አኃዛዊ መረጃን ለተመለከተ፣ ‹‹ጎበዝ ጉዟችን ወዴት ነው?›› የሚል ጥያቄ ደግሞ ደጋግሞ እንዲያነሳ ያደርገዋል:: ይህ መረጃ የሰኔ ወር የዋጋ ንረት መጠን 24.5 በመቶ፣ በተለይ ምግብ ነክ ምርቶች የዋጋ ንረቱ ዕድገት ወደ 28.7 በመቶ ስለመድረሱ ያሳያል:: ለዋጋ ንረቱ በዚህን ያህል ማደግ ምክንያት ከሆኑት ውስጥ እንደ ገብስና በቆሎ ያሉ ምርቶች ዋጋቸው በዕጥፍ ጨምሮ መገኘት ነው:: ዳቦ፣ ስንዴ፣ ዘይትና የመሳሰሉ ምርቶችም ከሌላው ጊዜ በተለየ ዋጋቸው መቆለሉ የሰኔ ወር የዋጋ ንረት በአገሪቱ ታይቶ የማይታወቅ ቁጥር ይዞ ብቅ እንዲል አድርጓል:: ስለዚህ የዘንድሮ ኑሮ በአኃዝ ጭምር ሲገለጽ ያስደነግጠን ጀምሯል የምንለው ለዚህ ነው:: በኤጀንሲው ታሪክም የምግብ ነክ ምርቶች 28.7

ይህ የሰኔ ወር የዋጋ ንረትን የሚገልጸው የኤጀንሲው መረጃ፣ ጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ (ዶ/ር) በፓርላማ በዋጋ ንረቱ ዙሪያ ያለውን ችግርና የታሰበውን መፍትሔ በነገሩን ማግሥት ከመሆኑ ጋር ተያይዞ፣ ነገሩን ስንፈትሸው ይህ ጉዳይ የአገር ፈተና ሆኖ ሊቀጥል ይችል ይሆን? ብለን እንድንሠጋ ያደርገናል:: በእርግጥም አሁን ያለው የኑሮ ውድነትና የዋጋ ንረት የአገርም የሕዝብም ፈተና ነው:: ስለዚህ ይህ ጉዳይ ከወቅታዊው አገራዊና ውጫዊ ቀውሶቻችን ጋር ተደማምሮ ሌላ ራስ ምታት የሆነ አሳሳቢ ጉዳያችን ሆኖ ቀርቧል:: አሁን ለደረሰው ከፍተኛ የዋጋ ንረት የተለያዩ ምክንያቶች እንዳሉ እርግጥ ቢሆንም፣ ለዚህም መንግሥት እተገብረዋለሁ ብሎ በጠቅላይ ሚኒስትሩ የተገለጹ የመፍትሔ ሐሳቦች በቲዎሪ

ችግሩ ግን ይህንን የመፍትሔ ሐሳብ ወደ መሬት ለማውረድ ያለን አቅምና ተነሳሽነት ምን ያህል ነው? የሚለው ጉዳይ ነው:: እንደተመለከትነው አንድ ዓመት ባልሞላ ጊዜ ውስጥ የዋጋ ንረቱ በእጅጉ እየጨመረ ያለበትን ፍጥነት ለመያዝ መፍትሔውም የዚያኑ ያህል መሆን ካልቻለ ሊከተል የሚችለው ቀውስ ቀላል አይሆንም:: ዓመቱ መጀመርያ ላይ የዋጋ ንረቱ 20 በመቶ እንዳይደርስ ይሠራል ተብሎ፣ ዓመቱ ሳይጠናቀቅ ጭራሽ ወደ 30 በመቶ የተጠጋው የምግብ ነክ ምርቶች ችግሩ ፈጣን መፍትሔ እንደሚያሻው ያመላክታል:: በዚህ ፍጥነት ማደጉ ብቻ ሳይሆን ነገሩ በዚሁ ከቀጠለ ሸማቾች የመሸመት አቅማቸው ሳይታሰብ የሆነ ቦታ ላይ ሊቆም ወይም በእጅጉ ተገዳድሮ አቅምን የሚበላ ሊሆን ይችላል:: በመሆኑም ከሁኔታው አሳሳቢነት አንፃር በጠቅላይ ሚኒስትሩ የተዘረዘሩ ዕርምጃዎችን ወደ መሬት አውርዶ ለውጥ ማምጣት ከባድ ቢሆንም፣ የግድ መተግበር አለበት:: ይህ ደግሞ መንግሥት ለብቻው የሚሠራው ባለመሆኑ የሁሉንም ርብርብ ይሻል ብለን እንሞግታለን:: መብላትና ማጠጣት ያልቻለ ኅብረተሰቡ ቆይቶም ቢሆን የሚያቀርበው ጥያቄ ቀላል ስለማይሆን በምሥጋና የሚሰናበተው የፓርላማ አባላትም፣ የመጨረሻውን የፓርላማ ቆይታው በዋጋ ንረቱ ዙሪያ ጠንከር ያለ ጥያቄ የማቅረባቸው ነገርም ከፖለቲካ ሕመሙ ባሻገር የመብላትና የመጠጣት ጉዳይም የአገሪቱ አንገብጋቢ አጀንዳ መሆኑን ያሳያል:: የአዲሱ መንግሥትና የአዲሱ ፓርላማ አባላት የመጀመርያው ሥራቸው ከዚሁ የዋጋ ንረት ጋር

የተያያዘ ጉዳይ መሆን ይኖርበታል:: በዘንድሮ ምርጫ እስከ ሌሊት ድረስ ጠብቆ የመረጣቸው ዕጩዎችም የሕዝቡን የኑሮ ሸክም የሚያቃልል መፍትሔ መፈለጉ ላይ ማተኮር አለባቸው:: እንዲህ ያሉ የዋጋ ንረቶችን ለመቆጣጠርም ለየት ያለ እንቅስቃሴ ያስፈልጋቸዋል:: በተለይ የንግድ ኅብረተሰቡ ሚና በቀዳሚነት ሊቀመጥ ይገባል:: አሁን ከመቼውም ጊዜ በላይ መተሳሰብና መደጋገፍን የምናጎለብትበት ጊዜ በመሆኑ እንደ ከዚህ ቀደሙ በተጋነነ ትርፍ ገበያው ውስጥ እንደፈለጉ ከመሆን ቆጠብ ማለትን ይጠይቃል:: አጋጣሚ ተገኘ ተብሎ የሚበሉና የሚጠጡ ምርቶችን ሸሽጎ ከልክ በላይ ለማትረፍ መሞከር አደጋው የከፋ ብቻ ሳይሆን፣ አገርን መግደል መሆኑን ማሰብ ተገቢ ነው:: የትርፍን መጠን ብቻ ሳይሆን ዋጋን ለማውረድ የሚረዱ ሐሳቦችን ለመንግሥት በማቅረብ መንግሥት ያልታየውን መንገድ ማሳየትና ይህቺን ጊዜ ለመሻገር የሚቻልበት ሁኔታ በመፍጠር፣ ባለውለታ መሆንም ይቻላልና የንግዱ ኅብረተሰብ ‹‹እኔም ተወዶብኝ ነው›› ብሎ ዋጋ ከመቆለል ወገን ላግዝና የዋጋ ግሽበት እንዳይባባስ ማድረግ እችላለሁ ብሎ መነሳት ትልቅ ጀግንነት ነው:: ለዚህ ደግሞ የንግድና ዘርፍ ማኅበራት ምክር ቤቶች የድርሻቸውን ሊወጡ ይገባል:: ከሌሎች አጀንዳዎቻቸው በላይ ሸምቶ ለማደር እየከበደው የመጣውን ኅብረተሰብ ለማገዝ የሚረዱ የመፍትሔ ሐሳቦች ላይ በማተኮር ከአባሎቻቸውም ጋር በመምከር የተወሰነ አስተዋጽኦ ለማበርት ዕድሉ አላቸው:: ሁሉም እንዲሁ ቢያደርግ ንረቱ ቢያንስ ከዚህ በላይ እንዳይሄድ በማድረግ ዘላቂ መፍትሔው እስኪያገኝ ሊያግዝ ይችላል:: ዋናው ነገር ግን እንደ መፍትሔ የተቀመጡ ዕርምጃዎች በንፁህ ልብና በንፁህ እጅ በአግባቡ እንዲተገበር መፍጠን የግድ ነው::

ማስታወቂያ

የመጀመሪያ ሐራጅ ማስታወቂያ ሕብረት ባንክ አ.ማ. በዑራኤል ቅርንጫፉ በኩል ለሰጣቸው ብድሮች በመያዣነት የያዘውን ከዚህ በታች የተመለከተውን ንብረት በአዋጅ ቁጥር 97/90 እና 216/1992 በተሰጠው ስልጣን መሰረት በግልጽ ሐራጅ (ጨረታ) አወዳድሮ ይሸጣል:: የቅርንጫፉ ስም

የተበዳሪ እና የአስያዥ ስም

ዑራኤል

ፍርቱና ብርሃኔ በለጠ

የይዞታ ማረጋገጫ ምስክር ወረቀት ቁጥር

የሐራጅ መነሻ ዋጋ በብር

ሐራጁ የሚካሄድበት ቀንና ሰዓት

B/M/G/I/233/2005

16,790,718.00

ነሐሴ 14 ቀን 2013 ዓ.ም ከጠዋቱ 4፡00 እስከ 6፡00 ሰዓት

ህንፃው የሚገኝበት አድራሻና የቦታዉ ስፋት ኦሮሚያ ክልል፣ ገላን ከተማ፣ ገላን ቀበሌ የሚገኝ፤ አጠቃላይ የቦታ ስፋቱ 5,000.00 ካ.ሜ የሆነ እና ለባር፣ ለሬስቶራንት እና ለሞቴል የሚያገለግል ህንፃ (G+2 የሆነ ህንፃ) እንዲሁም የመኪና ማጠቢያ ያለው የነዳጅ ማደያ፤

የሐራጅ ደንቦች 1. በሐራጅ ሽያጩ የማይካተቱ የነዳጅ ማደያው እቃዎች (ለምሳሌ፡- ካኖፒ …) ስላለሉ የእነዚህን ንብረቶች አይነት እና ብዛት የሐራጅ ሽያጩ ከመጀመሩ በፊት የንብረቶቹን ዝርዝር በማወቅ እነዚህ እቃዎች በሐራጅ ሽያጩ ላይ ሳይካተቱ ንብረቱን ለመግዛት ፈቃደኛ የሆነ ሰው ወይም ከኖክ ጋር ተስማምቶ በንብረቶቹ ለመገልገል ፈቃደኛ የሆነ ብቻ በሐራጁ ላይ ተሳትፎ መግዛት ይችላል:: 2. ተጫራቾች የሐራጁን መነሻ ዋጋ አንድ አራተኛ በባንክ ክፍያ ማዘዣ (ሲ.ፒ.ኦ.) ብቻ በማስያዝ መጫረት ይችላሉ:: 3. አሸናፊ የሆነዉ ተጫራች ያሸነፈበትን ቀሪ ገንዘብ በአስራ አምስት (15) ቀናት ዉስጥ አጠቃልሎ ካልከፈለ ያስያዘዉ ገንዘብ ለባንኩ ገቢ ሆኖ ሐራጁ ይሰረዛል:: በተጨማሪም ንብረቱ ድጋሚ ለሀራጅ ሲቀርብ ለሚታየዉ የዋጋ ልዩነት ይጠየቃል:: 4. በጨረው ላይ የሚሳተፈው ማህበር ከሆነ የማህበሩ መመስረቻ ጽሁፍ፣ መተዳደሪያ ደንብ፣ የማህበሩ ስራ አስኪያጅ ወይም የተወከለ ሰው በድርጅቱ ስም ንብረት በመግዛት ስልጣን ያለው መሆኑን የሚያሳይ የባለአክሲዮኖችን ውሳኔ የያዙ ቃለ ጉባኤዎች እና የማህበሩ ንግድ ምዝገባ ምስክር ወረቀት መቅረብ ይኖርባቸዋል:: 5. በሐራጅ ላይ መገኘት የሚችሉት ተጫራቾች፣ ተበዳሪዎች እና አስያዦች ብቻ ናቸዉ:: 6. የሐራጅ ሽያጩ የሚካሄደዉ የመያዣዉ ንብረት በሚገኝበት ቦታ ላይ ነዉ:: 7. የተጫራቾች ምዝገባ ከሐራጁ መዝጊያ ሰዓት ሰላሳ ደቂቃ በፊት ይጠናቀቃል:: በሐራጁ ሰላሳ (30) ደቂቃዎች የተጫራች ምዝገባ አይካሄድም:: 8. ለሐራጅ የቀረበዉን ንብረት ለመጎብኘት የሚፈልጉ ከሕብረት ባንክ አ.ማ. ኡራኤል ቅርንጫፍ ከጨረታዉ ቀን ሶስት ቀናት አስቀድሞ መጎብኘት ይችላሉ::

ወይም ከሕግ አገልግሎቶች መምሪያ ጋር አስቀድሞ ቀጠሮ በመያዝ

9. በንብረቱ ሽያጭ ላይ 15% ተጨማሪ እሴት ታክስ እና ሌሎች ገዥ እንዲከፍላቸዉ በህግ የተወሰኑ የታክስና ግብር የስም ማዛወሪያ ጭምር /የጨረታዉ አሸናፊ/ ገዥዉ ይከፍላል:: 10. ቦታው በሊዝ ስሪት የሚተዳደር በመሆኑ የሐራጅ አሸናፊው መከፈል ያለበትን (ውዝፉን ጨምሮ) የሊዝ ክፍያ ከፍሎ ከተገቢው የመንግስት ተቋም ጋር የሊዝ ውል ይዋዋላል፣ በሊዝ ህጎች ውስጥ የሚኖሩትን ግዴታዎች ለመፈጸም ግዴታ ይገባል::

11. ባንኩ ጨረታዉን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ:: 12. ለተጨማሪ መረጃ በስልክ ቁጥር 011-554 99 63/97 ዑራኤል ቅርንጫፍ ወይም 0114-70 03 15/69/47 ሕግ አገልግሎት መምሪያ ደዉለዉ መጠየቅ ይችላሉ:: www.ethiopianreporter.com

ቅፅ 26 ቁጥር 2212

ክፍል-1

| እሑድ ሐምሌ 4 ቀን 2013

ገጽ 16

ንግድ ባንክ ከታክስ በፊት ከ20 ቢሊዮን ብር በላይ አተረፈ በዳዊት ታዬ

ፎቶ በሪፖርተር/መስፍን ሰለሞን

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በተጠናቀቀው የ2013 የሒሳብ ዓመት መጨረሻ ላይ አጠቃላይ የተቀማጭ ገንዘብ መጠኑን 735 ቢሊዮን ብር ማድረስ መቻሉንና ከታክስ በፊት 20.3 ቢሊዮን ብር ማትረፉን አስታወቀ:: ባንኩ በሒሳብ ዓመቱ መጨረሻ ላይ አጠቃላይ ተቀማጭ ገንዘብ መጠኑን 735 ቢሊዮን ብር ማድረስ የቻለው፣ በበጀት ዓመቱ ብቻ ተጨማሪ 140 ቢሊዮን ብር አዲስ የተቀማጭ ገንዘብ ማሰባሰብ በመቻሉ ነው:: የባንኩ ፕሬዚዳንት አቶ አቤ ሳኖ እንዳመለከቱትም፣ ባንኩ በሒሳብ ዓመቱ ማሰባሰብ የቻለው ተቀማጭ ገንዘብ በባንኩ ታሪክ ከፍተኛ መሆኑን ነው:: በተቀማጭ ገንዘብ አሰባሰብ ረገድ ካስመዘገበው አዲስ ታሪክ ባሻገር፣ በባንኩ ከፍተኛ ትርፍ ያስመዘገበበት ነው:: በባንኩ መረጃ መሠረት በሒሳብ ዓመቱ ከታክስ በፊት ያስመዘገበው የ20.3 ቢሊዮን ብር ትርፍ ከቀዳሚው ዓመት አንፃር ሲታይ ከ5.5 ቢሊዮን ብር በላይ ብልጫ ያለው መሆኑን ለማወቅ ተችሏል:: ባንኩ በቀዳሚው ዓመት ከታክስ በፊት አስመዝግቦት የነበረው የትርፍ መጠን 14.9 ቢሊዮን ብር እንደነበር ይታወሳል:: ከባንኩ የተከታታይ ዓመት መረጃ መገንዘብ እንደተቻለው፣ በ2010 ሒሳብ ዓመት የትርፍ ምጣኔው ቀንሶ የነበረ ቢሆንም፣ ባለፉት ሦስት ተከታታይ ዓመታት የትርፍ ምጣኔውን እያሳደገ መጥቷል:: ባንኩ የትርፍ ምጣኔው በቀነሰበት በ2010 አትርፎ የነበረው 10.4 ቢሊዮን ብር ሲሆን፣ በ2009 ሒሳብ ዓመት ግን ትርፉ 14.7 ቢሊዮን ብር ነበር:: ይህም የ4.3 ቢሊዮን ብር ቅናሽ ማሳየቱን ያመላክት ነበር:: የባንኩን ዓመታዊ ትርፍ ምጣኔ የሚያሳዩ መረጃዎች እንደሚያመለክቱት በ2006 ሒሳብ ዓመት ከታክስ በፊት ያገኘው ትርፍ 9.7 ቢሊዮን ብር ሲሆን፣ በ2007 ዓ.ም. ደግሞ ወደ 12.3 ቢሊዮን ብር ደርሶ ነበር:: ባንኩ በ2013 የሒሳብ ዓመት ይህንን ትርፍ በማሳደግ 20.3 ቢሊዮን ብር ለማድረስ ከቻለባቸው ምክንያቶች ውስጥ ከወለድ የሚያገኘውን ገቢ ማሳደጉ ይጠቀሳል:: ተቀማጭ ገንዘብና ከትርፍ ዕድገቱ ባሻገር ለተለያዩ የቢዝነስ ዘርፎች የሰጠውን ብድር በተመለከተም ባንኩ በ2013 የሒሳብ ዓመት ብቻ በብድርና በቦንድ ሽያጭ 107 ቢሊዮን ብር ማቅረቡን አስታውቋል:: ከብድር አመላለስ ጋር በተያያዘም በበጀት ዓመቱ ከ60 ቢሊዮን ብር በላይ መሰብሰብ መቻሉን አቶ አቤ ገልጸዋል:: የባንኩ አጠቃላይ የሀብት መጠንም 999 ቢሊዮን ብር መድረሱንም አመልክተዋል:: ከውጭ ምንዛሪ ግኝት አንፃር ባንኩ በሒሳብ ዓመቱ 2.56 ቢሊዮን ዶላር ከተለያዩ የውጭ ምንዛሪ ምንጮች አግኝቷል:: ይህ የውጭ ምንዛሪ ግኝቱ ግን ባንኩ ከዚህ ቀደም ያስገኝ ከነበረው አንፃር ሲታይ አሁንም ዝቅተኛ ስለመሆኑ የሚያሳይ ነው:: ከባንኩ ዓመታዊ የሒሳብ ሪፖርቶች መረዳት እንደሚቻለው፣ ባንኩ ከጥቂት ዓመታት ወዲህ ዓመታዊ የውጭ ምንዛሪ ግኝቱ እየቀነሰ መጥቷል:: ለአብነት የሚጠቀሰው በ2007 የሒሳብ ዓመት ከተለያዩ ምንጮች አግኝቶት የነበረው የውጭ ምንዛሪ 5.6 ቢሊዮን ዶላር ነበር:: ከዚህ በኋላ ባሉት ተከታታይ ዓመታት ግን ይህ ቅፅ 26 ቁጥር 2212

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ፕሬዚዳንት አቶ አቤ ሳኖ

መጠን እየቀነሰ ሄዷል:: ቀደም ያሉ መረጃዎች እንደሚያሳዩትም፣ ባንኩ በ2003 ዓ.ም. ከሁሉም የውጭ ምንዛሪ ማግኛ ዘርፎች 4.1 ቢሊዮን ዶላር ያገኘ ሲሆን፣ በ2008 የሒሳብ ዓመትም የባንኩ የውጭ ምንዛሪ ግኝት ወደ 4.7 ቢሊዮን ዶላር ደርሶ ነበር:: በ2009 የሒሳብ ዓመት የባንኩ የውጭ ምንዛሪ ግኝት እንደ ቀደመው ዓመታት ዕድገት የታየበት ሳይሆን ቀርቶ ወደ 4.5 ቢሊዮን ዶላር፣ በኋላም በ2013 የሒሳብ ዓመት ወደ 2.56 ቢሊዮን ዶላር ወርዷል:: ባንኩ የውጭ ምንዛሪ ግኝቱ በዚህን ያህል ደረጃ እየቀነሰ ለመምጣቱ የተለያዩ ምክንያቶች የሚጠቀሱ ሲሆን፣ በተለይ ሌሎች ተፎካካሪ ባንኮች ደንበኞችን ለመሳብ የሚጠቀሙበት መንገድ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ደንበኞችን ለመውሰድ ስላስቻላቸው እንደሆነ ለጉዳዩ ቅርበት ያላቸው ወገኖች ይጠቁማሉ:: ከውጭ ምንዛሪ ግኝቱ ዝቅተኛ ሆኖ ከመገኘቱ ውጪ ባንኩ በሒሳብ ዓመቱ ጥሩ አፈጻጸም ነበረው:: የባንኩ ፕሬዚዳንት እንደገለጹትም፣ ተደራሽነቱን በማስፋት ጥራት ያለውና በቴክኖሎጂ የተደገፈ አገልግሎት ለደንበኞቹ ለማድረስ የሚያደረገው ጥረትም በበጀት ዓመቱ ከፍተኛ ስኬት አስመዝግቧል:: የባንኩ ቅርንጫፎች ቁጥርም ከ1,700 በላይ መድረሱን የገለጹት ፕሬዚዳንቱ፣ የባንኩ የአስቀማጭ ደንበኞች ብዛት 31.4 ሚሊዮን እንደደረሰ አስታውቀዋል:: ባንኩ በአስቀማጮች ቁጥር ብዛት በኢትዮጵያ ካሉ ባንኮች አንፃር ሲታይ ወደ ግማሽ የሚሆነውን የያዘ ነው:: በ2013 የሒሳብ ዓመት 18ቱ ባንኮች ያስመዘገቡ የአስቀማጮች ቁጥር (አንዳንድ ደንበኞች ሁለት ሦስት ደብተሮች እንዳሏቸው ታሳቢ ተደርጎ) ከ66 ሚሊዮን በላይ ደርሷል:: ከዚህ አንፃር ወደ 31.4 ሚሊዮን የሚሆኑት በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አስቀማጮች ናቸው:: በሒሳብ ዓመቱ ባንኩ ስኬት አግኝቼበታለሁ ብሎ ያመላከተው፣ የኤቲኤም ካርድ ተጠቃሚ ደንበኞች ብዛት 6.7 ሚሊዮን በላይ ማድረስ መቻሉን ነው:: በመላ አገሪቱም ከ3,091 በላይ የኤቲኤም ማሽኖችና

ከ4,350 በላይ የፖስ ተርሚናሎችን ለተገልጋዮቹ ምቹ በሆኑ ቦታዎች ማስቀመጥ ተችሏል:: አቶ አቤ አክለው ደንበኞች ወደ ቅርንጫፍ ሳይሄዱ ባሉበት ሆነው የባንክ አገልግሎት እንዲያገኙ የሚሠሩ ሥራዎች ውጤታማ መሆናቸውን የገለጹ ሲሆን፣ የአገሪቱን የክፍያ ሥርዓት በማዘመን ዓለም ወደ ደረሰበት ጥሬ ገንዘብ አልባ የክፍያ ሥርዓት ለመግባት በሚደረገው ጥረት የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አስተዋጽኦ እያደረገ መምጣቱን አስታውቀዋል:: በዚህም መሠረት የባንኩ የዲጂታል ባንኪንግ ዓመታዊ ዕድገት ከፍተኛ ሲሆን፣ በበጀት ዓመቱ በባንኩ የዲጂታል ባንኪንግ አማካይነት ከ529 ቢሊዮን ብር በላይ ገንዘብ ማዘዋወር መቻሉ በዲጂታል ቴክኖሎጂ እየተደረሰበት ያለውን ደረጃ ያመላክታል ተብሏል:: ይህ በእንዲህ እንዳለ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ለአንድ ወር የሚቆይ ‹‹ሃጂ ለሁሉም›› የተሰኘ የቁጠባ ንቅናቄ ሐምሌ 1 ቀን 2013 ዓ.ም. አስጀምሯል:: ይህንን ንቅናቄ በባንኩ በመገኘት ያስጀመሩት የባንኩ ፕሬዚዳንትና የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ፕሬዚዳንት ተቀዳሚ ሙፍቲ ሃጅ ዑመር እንድሪስ ናቸው:: የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ፕሬዚዳንት አቶ አቤ ሳኖ በቁጠባ ንቅንቄ ወር የ‹‹ለበይክ›› ከወለድ ነፃ የቁጠባ አገልግሎትን በኅብረተሰቡ ዘንድ በሰፊው በማስተዋወቅ በሕይወት ዘመን አንድ ጊዜ ሃጅ የማድረግ ዕቅዶቻቸውን ለማሳካት የሚያስችላቸውን ቁጠባ እንዲጀምሩ ለማበረታታት ያለመ ንቅናቄ መሆኑን ገልጸዋል:: ‹‹ሃጅ›› ከእስልምና የእምነት መሠረቶች አንዱ መሆኑን ያስታወሱት አቶ አቤ፣ አንድ ጤናማና የገንዘብ አቅም ያለው ሙስሊም በሕይወት ዘመኑ ቢያንስ ለአንድ ጊዜ መካ በመሄድ የሃጅ ሥነ ሥርዓትን መፈጸም ግዴታን ለመወጣት ብዙዎች ጥረት የሚያደርጉ መሆኑን ጠቅሰዋል:: ሆኖም በኢኮኖሚያዊ ችግሮች ምክንያት በርካታ ኢትዮጵያውያን ሙስሊሞች ይህን የሕይወት ዘመን ምኞታቸውን ማሳካት አቅቷቸው www.ethiopianreporter.com

እንደነበር ያስታወሱት ፕሬዚዳንቱ፣ አሁን ግን የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የእስልምና እምነት ተከታዮች በረዥም ጊዜ ቁጠባ ይህን ምኞታቸውን የሚያሳኩበት ‘‘ለበይክ’’ የተሰኘውን የቁጠባ ሒሳብ አገልግሎት ባለፉት ሁለት ዓመታት ሥራ ላይ ማዋሉን አስታውቀዋል:: የእስልምና እምነት ተከታዮች የእምነት ግዴታቸውን እንዲወጡ ለማስቻል የተዘጋጀው ከወለድ ነፃ የተቀማጭ ሒሳብ አገልግሎት በኅብረተሰቡ ዘንድ እየታወቀ ስለመምጣቱ የገለጹት አቶ አቤ፣ በ2013 የበጀት ዓመት ማጠቃላያ ላይ 11,500 ደንበኞች ለበይክ የቁጠባ ተቀማጭ ሒሳብ መከፈታቸውንና ከ75 ሚሊዮን ብር በላይም መቆጠባቸውን አክለዋል:: አገልግሎቱ ለበርካታ ሙስሊም ኢትዮጵያውያን ጠቀሜታው የጎላ በመሆኑ በሰፊው ለማስተዋወቅ የሚያስችል ለአንድ ወር የሚቆይ ‹‹ሃጅ ለሁሉም›› የተሰኘ የቁጠባ ንቅናቄ በይፋ ሊጀመር መቻሉንም አቶ አቤ አስታውቀዋል:: በ‹‹ሃጅ ለሁሉም›› ንቅናቄ ኅብረተሰቡ የቁጠባ ባህሉን እንዲያዳብርና የሲቢኢ ኑር የባንክ አገልግሎትን በሰፊው ለማስተዋወቅ የሚረዱ መርሐ ግብሮች እንደሚከናወኑም ፕሬዚዳንቱ ገልጸዋል:: ከወለድ ነፃ የባንክ አገልግሎት ጋር በተያያዘ ከተሰጠው መረጃ መረዳት እንደተቻለው፣ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አገልግሎቱን ከጀመረበት ጊዜ አንስቶ ከፍተኛ የሚባል ቁጠባ ማሰባሰብ ችሏል:: ባንኩ በሁሉም ቅርንጫፎች ለአገልግሎቱ ተለይተው በተዘጋጁ መስኮቶች እንዲሁም ለዚሁ አገልግሎት ብቻ በተከፈቱት 75 ቅርንጫፎች አገልግሎቱን እየሰጠ ሲሆን፣ ‹‹ሲቢኢ ኑር›› በሚል አዲስ ስያሜና መለያ አገልግሎት እየሰጠ ባለው አገልግሎት 4.2 ሚሊዮን ደንበኞች ሒሳብ መክፈት ችለዋል:: ከእነዚሁ ደንበኞችም የተሰባሰበው ተቀማጭ ገንዘብ 52 ቢሊዮን ብር መድረሱ ከወለድ ነፃ የባንክ አገልግሎት እያሳየ ያለውን ዕድገት ያመለክታል ተብሏል::

ክፍል-1

| እሑድ ሐምሌ 4 ቀን 2013

ገጽ 17

አቢሲኒያ ባንክ ከዓምናው የ1.8 ቢሊዮን ብር ብልጫ ያለው ትርፍ አስመዘገበ በዳዊት ታዬ

ፎቶ በሪፖርተር/መስፍን ሰለሞን

አቢሲኒያ ባንክ በተጠናቀቀው የ2013 የሒሳብ ዓመት ከታክስና ሕጋዊ ተቀናሾች በፊት 2.87 ቢሊዮን ብር ማትረፉንና አጠቃላይ የተቀማጭ ገንዘብ መጠኑን ከ88.7 ቢሊዮን ብር በላይ ማድረሱን ገለጸ:: ባንኩ በሒሳብ ዓመቱ ያስመዘገበው የትርፍ መጠን ከቀዳሚው ዓመት የትርፍ ምጣኔው ጋር ሲነፃፀር ከ1.8 ቢሊዮን ብር በላይ ብልጫ ያለው መሆኑ ታውቋል:: ባንኩ በ2012 የሒሳብ ዓመት ከታክስ በፊት አስመዝግቦት የነበረው የትርፍ መጠን 1.08 ቢሊዮን ብር ነው:: ባንኩ የ2013 የሥራ አፈጻጸሙን አስመልከቶ እንዳስታወቀው፣ በሒሳብ የዓመቱ እሰበስባለሁ ብሎ ካቀደው 21.38 ቢሊዮን ብር በላይ ማከናወን የቻለ ሲሆን፣ በተጠናቀቀው የሒሳብ ዓመት ብቻ 41.6 ቢሊዮን ብር አዲስ ተቀማጭ ገንዘብ ማለትም ከዕቅዱ አንፃር 193 በመቶ ማሳካት መቻሉን ያሳያል:: በ2013 የሒሳብ ዓመት መጨረሻ ላይ የባንኩ አጠቃላይ ተቀማጭ ገንዘብ መጠን ከ88.7 ቢሊዮን ብር በላይ ደርሷል:: በ2012 መጨረሻ ላይ የተቀማጭ ገንዘብ መጠኑ 47.6 ቢሊዮን ብር እንደነበር

የአቢሲኒያ ባንክ ፕሬዚዳንት አቶ በቃሉ ዘለቀ

አንፃር ሲመዘን ከፍተኛ የሚባል መሆኑንም

ይታወሳል:: በሒሳብ ዓመቱ የተሰበሰበው ተቀማጭ

ጠቅሷል:: በሒሳብ ዓመቱ ከ2.5 ሚሊዮን በላይ

ገንዘብ በተመሳሳይ በጀት ዓመት በግል ባንኮች ከተሰበሰበው

ተጨማሪ

የተቀማጭ

ገንዘብ

አዳዲስ

አስቀማጭ

ደንበኞችን

ማፍራት

ስለመቻሉ የሚያመለክተው የባንኩ መረጃ፣ አጠቃላይ የባንኩን የአስቀማጭ ደንበኞችቁጥር 5.1 ሚሊዮን እንዳደረሰው ጠቁሟል:: ባንኩ በአሁኑ ወቅት አጠቃላይ የቅርንጫፎቹን ቁጥር 607 አድርሷል::

ማስታወቂያ

REQUEST FOR PROPOSAL Provision of Room Accommodation, Meeting Venue Lease and Refreshment Catering Services Reference # PSI/018/2021 Population Services International, Ethiopia (PSIE), a growing International Humanitarian Organization, intends to establish “Long-term Agreements” with eligible and competent organizations engaged in the provision of Room Accommodation services, Meeting Venue Lease services, and Refreshment Catering services for the period FY 2021 – FY 2024, in accordance with the terms and conditions stated hereunder. PSIE hereby invites interested applicants to submit a response to this Request for Proposal, which should include: ƒƒ Certification of Eligibility: Renewed business license, VAT/Tax registration certifications ƒƒ Description of the various types of room accommodations available and respective rates ƒƒ Description of the various types of venues available, including various options of refreshment packages available; along with their respective rates. ƒƒ Description of various amenities, complimentary service packages offered with venue leases and room accommodation services. ƒƒ Safety and security measures in place to mitigate risks and threats [natural, artificial] ƒƒ A statement of declaration in compliance to the following terms and conditions: -

A 3-year validity period for prices offered.

-

Credit facility, payment 100% after provision of services, within a period of 21 days

To assist in terms of the framework, structure, and content of proposals submitted, the list of services and rates might be presented as follows (naming and terminologies may differ):

SAMPLE TEMPLATE - SERVICE LIST  

 

ROOM ACCOMMODATION #

 

VENUE LEASE

Description of Goods / Services

Description of Goods / Services

A.

Single Rooms

 

Venue A [Capacity ______]

1

Standard single room [Option 1]

 

Venue rent | 2-times refreshment | 2-times 0.5 bottled water | Without Lunch | Full Day

2

Standard single room [Option 2]

 

Venue rent | 2-times refreshment | 2-times 0.5 bottled water | With Lunch | Full Day

3

Suite room [Option 1]

 

Venue rent | 1-time refreshment | With Lunch | Half Day

4

Suite room [Option 2]

 

Venue rent | 1-time refreshment | Without Lunch | Half Day

B.

Double Occupancy Rooms

 

Venue B [Max Capacity _______]

1

Standard room | Twin room [Option 1]

 

Venue rent | 2-time refreshment | Twice bottled water | Without Lunch | Full Day

2

Standard room | Twin room [Option 2]

 

Venue rent | 2-time refreshment | Twice bottled water | With Lunch | Full Day

3

Suite room

 

Venue rent | 1-time refreshment | With Lunch | Half Day

…...etc

 

Venue rent | 1-time refreshment | Without Lunch | Half Day

 

 

….etc

Responses should be submitted in sealed envelopes bearing an official company stamp to PSIE office in Addis, located at the address below, from Mondays to Thursdays, during office hours, by or before August 2, 2021.

PSI Ethiopia Address Bole Sub City, Kebele 03/07 Namibia Street from Edna Mall to Bole Atlas hotel on the right side of the road. Adjacent to SOS International Villages 11th floor on METI Building Tel:- +251-11-6674820/78 or+251-11-6674607, Addis Ababa, Ethiopia www.ethiopianreporter.com

ቅፅ 26 ቁጥር 2212

ክፍል-1

ገጽ 18

| እሑድ ሐምሌ 4 ቀን 2013

ማስታወቂያ

Ethiopia Commodity Exchange Bid Announcement Proc. Ref No: ECX/O-007/2021 Ethiopia Commodity Exchange (ECX) would like to invite eligible bidders through National Competitive Bidding for the procurement of different types consumable items categorized under 05 (five) Lots as indicated in the table depicted below: S. No 1 2 3

4

5

Lot No.

Item description

Stationery Items and Lot One Tonners Consumable Electrical Lot Two and Information Technology (IT) Items Different Types of Lot Three Printing Pads Packaging materials (Jute bags, Plastic Lot Four Dunnage, PP- Bag Thread/ Sebago and PP Bags) Sanitary and COVID -19 Lot five Preventive Items.

Remark

አልፋ የትምህርትና ሥልጠና አክስዮን ማሕበር በባሕር ዳር ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ለሚያስገነባው ለቅይጥ አገልግሎት የሚውል ህንጻ /Mixed use building/ የህንጻ ተቋራጭን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ማሰራት ይፈልጋል::

Please Critically review PART Three, Section 08, special condition of contract (SCC) on the bid document, duly note, as most of the items are invited to sign for framework agreement for the period two years

ስለሆነም የሚከተሉትን መስፈርቶች የሚያሟሉና ደረጃ BC-1 ወይም GC-2 እና ከዚያ በላይ የሆነ የህንጻ ተቋራጮች በሙሉ መወዳደር የሚችሉ መሆኑን እንገልጻለን:: 1. በዘርፉ የታደሰ ሕጋዊ የንግድ ፈቃድ ያለው 2. የዘመኑን ግብር የከፈለ 3. የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር ያለው

Therefore, all interested bidders, can participate in this bid with due consideration of the following requirements: 1. Bidding will be conducted both in accordance with the Exchange’s National Competitive Bidding/ Open Tender/ procedures and the FDRE Procurement Directive and The Standard Bidding Document that has been prepared for this purpose to undertake Framework agreement for some repetitively used consumable items (stated separately on the bid document). 2. Bidders are required to submit the following legal documents: „„ Renewed valid business license indicating the stream of business renewed trade license specific to the business category. „„ TIN number „„ VAT registration certificate issued by the tax authority „„ Valid tax clearance certificate issued by the tax authority „„ Public Procurement and Property Administration Agency’s suppliers list registration certificate. 3. A complete set of bidding documents in English shall be collected from ECX – Head Quarter Treasury and Budget Control Division, located at Chelelek Al-Sam Tower 5th floor office# 514, against payment of non-refundable fee of Birr 100.00/One Hundred birr/ through bank deposit, using the below mentioned banks address during office hours. 4. All bids must be accompanied by a bid security of at least 2% of the total value of the item per Each Lot & remains valid for 118 days and has to be submitted in the form of CPO or unconditional Bank guarantee. 5. Bids must be submitted before Thursday- August 05, 2021 up to 2:00 PM in the bid box located at Chelelek

Al-Sam Tower 7th floor –

Procurement Division Office and the bid will be Open on the same date Thursday- August 05, 2021 @ 02:30 PM in the presence of the bidders’ or their representatives who wish to attend in person at the address below. 6. The Exchange shall not consider any Bid that arrives after the deadline for submission of bids, any Bid received by the Exchange after the deadline for submission of bids shall be declared as late, rejected, and returned to the Bidder remain unopened. 7. ECX reserves the right to reject any bid partially or in full. 8. Bidders shall use the Below address for their additional information/ enquiry.

Bank Address of Ethiopia commodity Exchange: Dashen Bank Mexico branch: 0022526447046 Commercial bank of Ethiopia /CBE/: 1000002564819 Ethiopia Commodity Exchange Procurement Division Chelelek Al-sam Tower-II, 7th floor, office# 708 Addis Ababa Tel. +251-115547001 Ext.182, Addis Ababa

ቅፅ 26 ቁጥር 2212

የህንጻ ግንባታ ሥራ ግልጽ ጨረታ

4. የቫት ተመዝጋቢ የሆነ 5. ተጫራቾች የጨረታ ሰነዳቸውን ሲያስገቡ ከላይ ከተራ ቁጥር 1-4 የተጠቀሱትንና የሚመለከታቸውን መስረጃዎች ኮፒ በማድረግ ከመጫረቻ ሰነዳቸው ጋር አያይዘው ማቅረብ ይኖርባቸዋል:: 6. ሥራውን በገባው ውል መሰረት አጠናቆ ማስረከብ የሚችል 7. የሚሰሩ ሥራዎችን አይነትና ስፔስፊኬሽን ከጨረታ ሰነዱ ማግኘት ይቻላል 8. ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ብር 100.00/አንድ መቶ/ በመክፈል አልፋ የትምህርትና ሥልጠና አ/ማ ፈይናንስ ቢሮ ቁጥር 201 ወይም አልፋ ባሕር ዳር ቢሮ ቁጥር 01 ከሐምሌ 05 ቀን 2013 እስከ ነሐሴ 4 2013 ዓ.ም ማግኘት ይችላሉ 9. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ የሞሉትን ዋጋ 2 % በባንክ በተረጋገጠ የክፍያ ትዕዛዝ (cpo) ማያያዝ ይኖርባቸዋል:: 10. ማንኛውም ተጫራች የጨረታ ሰነዱን አንድ ኦርጂናልና አንድ ፎቶ ኮፒ የተክኒክና ፋይናንሺያል በጥንቃቁ በታሸገ ፓስታ አልፋ የትምህርትና ሥልጠና አክስዮን ማሕበር የጠቅላላ አገልግሎት 3ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 201 በአካል በመቅረብ ወይም አልፋ የትምህርትና ሥልጠና አ/ማ በፓስታ ሳጥን ቁጥር 12759 በመላክ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ውስጥ ዘወትር በሥራ ሰዓት ማስገባት ይኖርበታል:: 11. ጨረታው ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው ባሉበት በቢሮ ቁጥር 01 ነሐሴ 05 ቀን2013 ዓ.ም በ4 ሰዓት ይከፈታል:: ማሳሰቢያ አክስዮን ማሕበሩ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው:: ተጨማሪ ማብራሪያ ካስፈለገዎት አልፋ የትምህርትና ሥልጠና አክስዮን ማሕበር ዋናው መ/ቤት አራት ኪሎ ወ.ወ.ክ.ማ ጎን ቢሮ ቁጥር 201 ወይም አልፋ ባሕር ዳር የትምህርት መንደር በአካል በመገኘት ወይም በሥልክ ቁጥር 0114669238 አ.አ ወይም 0582221062 ባሕርዳር ደውለው መጠየቅ ይችላሉ፤፤

አልፋ የትምህርትና ሥልጠና አክስዮን ማሕበር www.ethiopianreporter.com

ክፍል-1

| እሑድ ሐምሌ 4 ቀን 2013

ማስታወቂያ

ገጽ 19

የጨረታ ማስታወቂያ ያገለገሉ ተመላሽና አላቂ እቃዎችን በግልጽ ጨረታ ለመሸጥ የተዘጋጀ የጨረታ ሰነድ ቁጥር DB/006/2013 ዳሽን ባንክ አ.ማ. በባንኩ የሚገኙ ልዩ ልዩ ያገለገሉ ተመላሽና አላቂ ንብረቶችን ባሉበት ሁኔታና ቦታ በጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል:: ስለሆነም ተጫራቾች ከዚህ በታች የተመለከቱትን ነጥቦች በማሟላት ቀርበው መወዳደር ይችላሉ:: 1. ተጫራቾች ቄራ አካባቢ በሚገኘው የባንኩ ህንጻ 3ኛ ፎቅ የንብረት ክምችትና ስርጭት ክፍል በመምጣት የጨረታውን መረጃ፣ የተጫራቾች መመሪያ እና የዋጋ ማቅረቢያ ቅጽ የያዘ ሰነድ የማይመለስ ብር 100.00 /አንድ መቶ ብር/ ከፍለው መውሰድ ይችላሉ፣ 2. ተጫራቾች ሰነድ ገዝተው ማስታወቂያው ከወጣበት ቀን ጀምሮ ዘወትር በሥራ ቀናት ከቀኑ 8፡00 እስከ 10፡00 ሰዓት ባለው ጊዜ ውስጥ ለሽያጭ የቀረቡ ንብረቶችን በባንኩ መጋዘኖችና ቦታዎች በመሄድ መመልከት ይችላሉ:: 3. ተጫራቾች ለሚወዳደሩባቸው ለእያንዳንዱ ዓይነት ምድብ ለሚያቀርቡት ጠቅላላ ዋጋ 20 ፐርሰንት የጨረታ ማስከበሪያ በባንክ በተረጋገጠ ሲፒኦ ከጨረታ ሰነዱ ጋር በማያያዝና በታሸገ ኤንቨሎፕ በማድረግ በባንኩ የንብረት ስርጭትና ክምችት ክፍል ለዚሁ በተዘጋጀ የጨረታ ሳጥን ውስጥ ጨረታው ከመዘጋቱ በፊት ማስገባት ይኖርባቸዋል:: 4. የጨረታው መገምገሚያ መስፈርት ዋጋና የተሟላ የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና (ሲፒኦ) እንዲሁም በሰነዱ የተገለጹትን አሟልቶ መገኘት ነው:: 5. ከላይ በተራ ቁጥር 4 የተገለፀውን የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና ያላስያዘ እና በሠነዱ የተቀመጡ ሌሎች ነጥቦችን ያላሟላ ተጫራች ከጨረታው ውድቅ ይደረጋል:: 6. የሚዘጋጀው የጨረታ ማስከበሪያ ሲፒኦ ከአዲስ አበባ ውጪ ከሆነ ከዳሽን ባንክ አ.ማ. ቅርንጫፎች ብቻ መሆን ይኖርበታል:: ተ.ቁ

7. የጨረታ ሳጥኑ ጨረታው በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ላሉት 10 ተከታታይ ቀናት ክፍት ሆኖየሚቆይ ሲሆን፣ በ10ኛው ቀንም ከቀኑ በ6፡00 ሰዓት ተዘግቶ በዚያኑ ቀን በ8፡30 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ባንኩ የንብረት ክምችትና ስርጭት የመሰብሰቢያ አዳራሽ ይከፈታል:: ሆኖም 10ኛው ቀን የበዓል ቀን ከሆነ፣ በቀጣዩ የስራ ቀን ከላይ በተገለጸው አግባብ ተዘግቶ የሚከፈት ሲሆን ተጫራቹ በራሱ ምርጫ ጨረታው በሚከፈትበት ጊዜ ሳይገኝ ቢቀር የጨረታውን መከፈት አያስተጓጉልም:: 8. በጨረታው አሸናፊ ተጫራቾች የአሸናፊዎች ዝርዝር ማስታወቂያ ሰሌዳ ላይ ከተለጠፈበት ቀን ጀምሮ በሚቆጠር ከ7 /ሰባት/ ተከታታይ የሥራ ቀናት በኋላ ባሉት 5 /አምስት/ ተከታታይ የሥራ ቀናት ውስጥ የውል ማስከበሪያ የውል ዋጋውን 10 በመቶ በማቅረብ ከባንኩ ጋር ውል መፈራረምና ያሸነፉበት ንዋጋ በሙሉ መክፈል ይኖርባቸዋል:: ሆኖም ከላይ በተገለጸው መሰረት ውል ካልፈረሙ ወይም ሙሉ ከፍያውን በተጠቀሰው ጊዜ ገደብ መክፈል ካልቻሉ ያስያዙት የጨረታ ማስከበሪያ ባንኩ ገቢ ይደረጋል:: 9. ተጫራቾች ያሸነፉበትን ንብረት በራሳቸው ወጪ በማጓጓዝ ውል በፈረሙ በ10 የሥራ ቀናት ዉስጥ በማንሳት ማጠናቀቃቸው ሲረጋገጥ ያስያዙት የውል ማስከበሪያ ተመላሽ ይደረግላቸዋል:: 10. ባንኩ ባወጣው ጨረታ ሰነድ በስሙ ሳይገዛ የተወዳደረ ማንኛውም ተጫራች ከተገኘ ከውድድር ውድቅ ይደረጋል::

11. ተጨማሪ ማብራሪያ ካስፈለገ በስልክ ቁጥር 011-4655552 ወይም 011-8699258 ደውሎ መጠየቅ ይቻላል፣ 12. ባንኩ ጨረታውን ለመቀበል ወይም ላለመቀበል የሚችል ሲሆን በማናቸውም ጊዜ ጨረታውን ለመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው::

የንብረቱ ዓይነት

መለኪያ

ጠቅላላ ብዛት

1

የአሉሙኒየም በሮች

በቁጥር

3

2

የእንጨት በር

በቁጥር

1

3

የእንጨት ፓርትሽን

በጥቅል

በጥቅል

4

የአሉሙኒየም ፓርትሽን

በጥቅል

በጥቅል

5

የካውንተር ኬጆች

በቁጥር

12

6

የብረት ሳጥን

በቁጥር

1

7

ላይት ቦክስ

በቁጥር

10

8

የጀኔሬተር ቤት

በቁጥር

2

9

እብነ-በረድ

በጥቅል

በጥቅል

10

አሮጌ ቶነር ካርትሬጅ

በቁጥር

50

11

የኤቲኤም ቤት ፍርስራሽ

በቁጥር

1

12

የጀኔሬተርና የተሽከርካሪ ባትሪ

በቁጥር

11

13

መስታዎት

በጥቅል

በጥቅል

14

አሮጌ ጎማ

በቁጥር

53

15

የጥበቃ ቤት

በቁጥር

3

16

የብረት ፍርግርግና አሮጌ ቆርቆሮ

በጥቅል

በጥቅል

17

የካዝና ቤት በር

በቁጥር

2

18

ቁርጥራጭ ኬብሎች

በጥቅል

በጥቅል

19

ትራኪንግ

በጥቅል

በጥቅል

20

አሮጌ በርሜል

በቁጥር

4

21

አሮጌ የሽንት ቤት ሲንኮች

በጥቅል

በጥቅል

22

አሮጌ ኮንዲት

በጥቅል

በጥቅል

23

ቴራዞ የድንጋይ ንጣፍ

በጥቅል

በጥቅል

ዳሽን ባንክ አ.ማ. አዲስ አበባ www.ethiopianreporter.com

ቅፅ 26 ቁጥር 2212

ክፍል-1

| እሑድ ሐምሌ 4 ቀን 2013

ገጽ 20 Rehabilitation of OSS Registration Model, Staff &

ETHIOPIA OFFICE

Guest Toilets and Construction of Guard Post in Melkadida - Somali Region , Gambella Region , Benishangul Gumz Region and Afar Region

Tender Reference No.: ITB/2021/22717 The  United Nations Office for Project Services (hereinafter referred to as UNOPS) is pleased to invite competent Applicants/ Contractors which have GC/BC FROM GRADE ONE TO FIVE Certificate of Competency (CoC) to submit their respective application for the Rehabilitation and Construction of One-StopShop (OSS) Infrastructure Facilities; Okugu Refugee Camp, Jewi Refugee Camp, and Pungindo II Refugee Camp - Gambella Regional State, Ethiopia. The bid will be closed on July 22, 2021

INVITATION FOR QUALIFICATION AND BID ITB No.: MMU- TOGO-WAJALE EMRC CON-2-2021

The International Organization for Migration (IOM) is an intergovernmental humanitarian organization established in 1951 and is committed to the principle that humane and orderly migration benefits both migrants and society.

at 02:00 PM (11:00 UTC) in the afternoon.

https://www.ungm.org/Public/Notice/134192

Tender Reference No.: ITB/2021/22741 The  United Nations Office for Project Services (hereinafter referred to as UNOPS) is pleased to invite competent Applicants/ Contractors which have GC/BC FROM GRADE ONE TO FIVE Certificate of Competency (CoC) to submit their respective application for the Rehabilitation and Construction of One-StopShop (OSS) Infrastructure Facilities; Tongo Refugee Camp and Sherkole Refugee Camp – Benishangul- Gumz Region, Ethiopia . The bid will be closed on July 22, 2021 at 12:00 PM (09:00 UTC) in the afternoon.:

https://www.ungm.org/Public/Notice/134191

Tender Reference No.: ITB/2021/22743 The  United Nations Office for Project Services (hereinafter referred to as UNOPS) is pleased to invite competent Applicants/ Contractors which have GC/BC FROM GRADE ONE TO Five Certificate of Competency (CoC) to submit their respective application for the Rehabilitation and Construction of OneStop-Shop (OSS) Infrastructure Facilities; Aysaita Refugee Camp and Berhale Refugee Camp – Afar Region, Ethiopia . The bid will be closed on July 22, 2021 at 12:00 PM (09:00 UTC) in the afternoon.:

https://www.ungm.org/Public/Notice/134153 Interested vendors  MUST RESPOND TO THIS INVITATION USING

In the framework of Construction of Togo-Wajale Emergency Migration Response Center (EMRC) in Somali Region, Ethiopia, IOM Bids Evaluation and Award Committee (“BEAC”) now invites interested General or Building Contractors registered as Grade IV and above to submit eligibility, qualification and technical documents and bid for the proposed works explained in greater detail of the bid document. Interested Bidders are advised to come and collect electronic copy complete set of bid document using owned and virus free USB flash drive showing copy of renewed Competency Certificate of Grade IV or above . from IOM SLO Addis Ababa Head Office located, Kirkos Sub-City, Wereda 8, YeMez Building (behind Zuqualla Complex), or from IOM Jijiga Sub Office from 12 July 2021 ; 9:00 hours (East African Time) to 30 July 2021; 14:00 hours (East African Time). Bids shall be valid for a period of 180 calendar days after submission of bid must be accompanied by a Bid Security in the amount of 2% of the total Bid price in the form of Bank or Insurance Guarantee. Late bids shall be rejected. Bid must be delivered in hand to IOM SLO Addis Ababa Head Office or Jijiga Sub Office on or before 04 August 2021 14:00 hours (East African Time).

THE UNOPS eSourcing System, VIA THE UNGM PORTAL. In order to access the full UNOPS Pre-qualification details, request clarifications on the tender, and submit a vendor response to a tender using the system, vendors need to be registered as a UNOPS vendor at the UNGM portal and be logged into UNGM. For guidance on how to register on UNGM and submit responses to UNOPS tenders in the UNOPS eSourcing system, please refer to the user guide and other resources available at: 

Very truly yours,

https://esourcing.unops.org/#/Help/Guides Interested Applicant’s Proposals must also be expressed in English and shall be valid for a minimum period of 90 days. It shall remain your responsibility to ensure that your Application reaches through UNOPS eSourcing Procurement Portal on or before the deadline. Applications that are received by UNOPS after the deadline shall not be considered for evaluation. ቅፅ 26 ቁጥር 2212

IOM reserves the right to accept or reject any bids, and to cancel the procurement process and reject all bids at any time prior to award of Contract, without obligation to inform the affected Bidder/s of the ground for IOM actin.

BEAC Chairperson IOM is encouraging companies to use recycled materials or materials coming from sustainable resources or produced using a technology that has lower ecological footprints

www.ethiopianreporter.com

ክፍል-1

| እሑድ ሐምሌ 4 ቀን 2013

ገጽ 21

ማስታወቂያ

የመከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ ያገለገሉ የጭነት ተሽከርካሪዎችን እና ያገለገሉ ቀላል የኮንስትራክሽን መሳሪያዎችን ለመሸጥ የተዘጋጀ የሽያጭ ጨረታ ቁጥር ንብ/005/2013 ማስታወቂያ የመከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን ያገለገሉ የጭነት ተሽከርካሪዎችንና የኮንስትራክሽን መሳሪያዎችን በጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል፤ ™™ ስካንያ ገልባጭ ተሽከርካሪ...................... ብዛት 01 ™™ ሃዮንዳይ ገልባጭ ተሽከርካሪ.................. ብዛት 05 ድምር........................................... 06 (ስድስት)

4. ማንኛውም

ተጫራች

ተሽከርካሪዎቹን/የኮንስትራክሽን

መሳሪያዎችን በተናጠል ወይም በጥቅል ለመግዛት መጫረት ይችላል::

5. የተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያን በተመለከተ፡-

™™ቀላል የኮንስትራክሽን መሳሪያዎች

5.1 ለእያንዳንዱ ተሽከርካሪ የጨረታ ማስከበሪያ ብር

¾¾ 1. ቫይብሬተሮች........................... ብዛት 142

25,000/ሃያ አምስት ሺህ ብር/

¾¾ 2. የቫይብሬተር ሆዞች................... ብዛት 16

5.2 ለተለያዩ ቀላል የኮንስትራክሽን መሳሪያዎች ማለትም

¾¾ 3. ዎተር ፓምፖች...................... ብዛት 33 ¾¾ 4. ፕሌት ኮምፓክተሮች................ ብዛት 27

ለቫይብሬተር፣ ለፕሌት ኮምፓክተር፣ ለዋተር

¾¾ 5. ታምፐር ኮምፓክተሮች............. ብዛት 25

ፓምፕ፣ ታምፐር ኮምፓክተር፣ ጃክ ሃመር፣

¾¾ 6. የእጅ ጃክ ሃመር...................... ብዛት 51

ቫይብሬተር ሆዝና ፊዩል ፓምፕ የጨረታ ማስከበሪያ

¾¾ 7. የነዳጅ መቅጃ ፓምፕ................ ብዛት 13

(በጥቅል) ብር 5,000.00(አምስት ሺህ) 5.3 ለተለያዩ ሚክሰሮች የጨረታ ማስከበሪያ በጥቅል ብር

¾¾ 8. ሚክሰሮች................................ ብዛት 24

20,000.00 (ሃያ ሺ)

¾¾ 9. ዳምፐሮች................................ ብዛት 21 ¾¾ 10. የቡሎኬት ማምረቻ ማሽኖች... ብዛት 10

5.4 ለተለያዩ ዳምፐሮች የጨረታ ማስከበሪያ በጥቅለ ብር

¾¾ 11. ጀኔሬተሮች............................ ብዛት 50 ድምር.................................. 412 (አራት መቶ

አስራ ሁለት)

በሽያጭ ጨረታው ለመሳተፍ የሚፈልጉ ተጫራቾች ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን ማሟላት አለባቸው::

1. በሽያጭ ጨረታው ላይ የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር (TIN) ያለው ማንኛውም ግለሰብ ወይም ድርጅት ሊወዳደር ይችላል:: 2. የሽያጭ ጨረታውን ሰነድ የማይመለስ ብር 300.00 (ሶስት መቶ ብር) ላገለገሉ የጭነት ተሽከርካሪዎች፤ የማይመለስ ብር 300.00 (ሶስት መቶ ብር) ላገለገሉ የኮንስትራክሽን መሳሪያዎች፤ እንዲሁም በሁለቱም ለመጫረት የማይመለስ ብር 600.00 (ስድስት መቶ ብር) ለድርጅታችን ፋይናንስ የሥራ ሂደት ገቢ በማድረግ ከንብረት አስተዳደርና አቅርቦት የሥራ ሂደት ማግኘት ይቻላል:: 3. ተጫራቾች ለሽያጭ የተዘጋጁትን ተሽከርካሪዎች/ያገለገሉ የኮንስትራክሽን መሳሪያዎችን ጨረታው በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ዘወትር በሥራ ሰዓት ከሰኞ እስከ አርብ ከ3፡ 00 እስከ 10፡30 ቃሊቲ በሚገኘው የድርጅቱ ጊቢ በአካል በመሄድ መመልከት ይችላሉ፤

25,000.00 (ሃያ አምስት ሺህ) 5.5 ለተለያዩ የብሎኬት ማሽኖች የጨረታ ማስከበሪያ በጥቅል ብር 10,000.00 (አስር ሺህ 5.6 ለተለያዩ ጀነሬተሮች የጨረታ ማስከበሪያ በጥቅል ብር 30,000.00 (ሰላሳ ሺህ) በባንክ የተረጋገጠ ቼክ (ሲፒኦ) በድርጅታችን ትክክለኛ ስም “መከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ” በሚል አሰርተው CPOውን ከመጫረቻ ሰነዱ ጋር በማያያዝ የጨረታ ሳጥኑ ውስጥ ጨረታው ከሚከፈትበት ቀን ሐምሌ 27/2013 ጠዋት 4፡00 ሰዓት በፊት ማስገባት ይኖርባቸዋል:: 6. ጨረታው ሐምሌ 27 ቀን 2013 ዓ.ም. ከጠዋቱ በ4፡00 ሰዓት ተዘግቶ በዚያው ቀን በ4፡15 (አራት ሰዓት ከሩብ) ተጫራቾች

ወይም

ሕጋዊ

ወኪሎቻቸው

በተገኙበት

በመከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ የስብሰባ አዳራሽ ይከፈታል:: 7. ኢንተርፕራይዙ

ጨረታውን

በሙሉ

ወይም

በከፊል

የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው::

ለተጨማሪ ማብራሪያ የመከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ ስልክ ቁጥር ¾¾ 011-4-42-22-60 ¾¾ 011-4-42-22-70/71/72 ¾¾ +251-911-12-55-43 ¾¾ +251-911-97-12-31 www.ethiopianreporter.com

ቅፅ 26 ቁጥር 2212

ክፍል-1

| እሑድ ሐምሌ 4 ቀን 2013

ፎቶ በሪፖርተር/መስፍን ሰለሞን

ገጽ 22

ሕዝባችን እየተሰቃየ ያለው የግብይት ሥርዓቱ በደላላ ስለተያዘ ነው ዶ

ፍሰሐ እሸቱ (ዶ/ር)፣ የፐርፐዝ ብላክ ኢትኤች ትሬዲንግ አ.ማ. እና ብላክ ኢኮኖሚክስ ኤክሰለንስ ዋና ሥራ አስፈጻሚ

/ር ፍስሐ እሸቱ በይበልጥ የሚታወቁት የዩኒቲ ዩኒቨርሲቲ መሥራችና ፕሬዚዳንት ሆነው በማገልገላቸው ነው:: በተለያዩ ክዋኔያቸው ቢታወቁም፣ የመጀመርያውን የግል ዩኒቨርሲቲና በኢትዮጵያ የመጀመርያውን የግል ዕለታዊ ጋዜጣ ከመመሥረት ጋር የተያያዘው ሥራቸው ጎልቶ የሚወጣ ነው:: እንደ እሳቸው ገለጻ በተለያዩ ተፅዕኖዎች ዩኒቲ ዩኒቨርሲቲን ሸጠው ኑሯቸውን በአሜሪካ በማድረግ ከቆዩ በኋላ በቅርቡ ወደ አገር ቤት ተመልሰዋል:: በአሜሪካ ቆይታቸው በተለያዩ ሥራዎች ላይ እንደነበሩ የሚገልጹት ፍሰሐ (ዶ/ር)፣ ወደ ኢትዮጵያ የተመለሱት ደግሞ አንዱ ገዘፍ ያለና በቢዝነሱ ዓለም ብዙም ባልተለመደ ሁኔታ የጥቁር ሕዝቦችን መሠረት ያደረገ ትላልቅ ኢንቨስትመንቶችን ለመከወን ነው:: ፐርፐዝ ብላክ በተባለ በአሜሪካ የተመዘገበ ኩባንያ አማካይነት በኢትዮጵያ ደግሞ ፐርፐዝ ብላክ ኢትዮጵያ በሚል መጠሪያ በተለያዩ ቢዝነሶች ላይ ለመሳተፍ ነው:: በኩባንያቸው ውጥን መሠረት ፐርፐዝ ብላክ ዘርፈ ብዙ የቢዝነስ ዕቅዶች የያዘ ሲሆን፣ ኢትዮጵያን ጨምሮ ጥቁር ሕዝቦችን በጠቅላላ ለመድረስ የሚያስችል ውጥን የያዘም ነው:: ይህንንም ውጥኑን ከኢትዮጵያ የሚጀመር ሲሆን፣ ኩባንያው ትልልቅ የገበያ ማዕከላትን መገንባት ከገበሬው ጀምሮ ሸማች እጅ እስኪደርስ ድረስ ባለው ገበያ ውስጥ በመሳተፍ በተመጣጣኝ ዋጋ ሁሉንም የምርት ዓይነቶች ማቅረብ ነው:: ለዚህም 50 የሚሆኑ የአግሮ ፕሮሰሲንግ ማምረቻዎች፣ አምስት ግዙፍ የገበያ ማዕከላት፣ አንድ ሺሕ የሚሆኑ የማከፋፈያ ማዕከላትን መገንባትን ሁሉ ያጠቃለለ ነው:: በሚዲያ ጭምር የሚሳተፍ ኩባንያ ሲሆን፣ ሌሎች አዋጭ ቢዝነሶችንም ለመሥራት የተቋቋመ ኩባንያ መሆኑ ተነግሯል:: ለዚህ ግዙፍ ኢንቨስትመንት ኩባንያቸው የ10 ቢሊዮን ብር አክሲዮን ለመሸጥ በዝግጅት ላይ ነው:: ዶ/ር ፍሰሐ ተወልደው ያደጉት አዲስ አበባ ነው:: የመጀመርያ ደረጃ ትምህርታቸውን በካቴድራል፣ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን ደግሞ በቅዱስ ዮሴፍ ትምህርት ቤት ተምረዋል:: ከፍተኛ ትምህርታቸውን ደግሞ በሕክምና ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ዶክትሬታቸውን አግኝተዋል:: ከዩኒቨርሲቲ ከወጡ በኋላ ለአራት ዓመታት በሕክምና ሙያቸው ሠርተዋል:: በዚሁ ሙያቸው በኢትዮጵያ አየር ኃይል ሆስፒታል አገልግለዋል:: ከዚያም የመንግሥት ለውጥ ሲመጣ ለተወሰነ ጊዜ ያለ ሥራ መቀመጣቸውንም ይገልጻሉ:: ከዚያ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በድጋሚ በመግባት በፐብሊክ ሔልዝ ሁለተኛ ዲግሪያቸውን አግኝተዋል:: እዚያው በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲም አስተምረዋል:: ከዚያ ከለቀቁ በኋላ ወደ ዩኒቲ ዩኒቨርሲቲ ምሥረታ ወደሚወስዳቸው መንገድ ሄደዋል:: ዳዊት ታዬ ዓመታት ወደኋላ ከነበራቸው ሥራቸው በመነሳት አሁን ለመተግበር ስላሰቧቸው ፕሮጀክቶች አጀማመርና ሒደት፣ ይበልጡንም እንዲህ ያለውን ትልቅ ፕሮጀክት እንዴት መተግበር ይቻላል በሚሉ ጥያቄዎች ላይ አተኩሮ የፐርፐዝ ብላክ ኢትኤች ትሬዲንግ አ.ማ. እና ኤክሰለንስ ዋና ሥራ አስፈጻሚ ሆነው በአዲስ ሥራ ከመጡት ከ ዶ/ር ፍሰሐ ጋር ቆይታ አድርጓል::

ቅፅ 26 ቁጥር 2212

ሪፖርተር፡- እርስዎ በይበልጥ ይታወቁ የነበሩት በኢትዮጵያ የመጀመርያውን የግል ዩኒቨርሲቲ ዕውን በማድረግና በመምራት ነበር:: ይህንን ዩኒቨርሲቲ በሁለት እግሩ ለማቆም ብዙ ድካም ነበረና ዩኒቨርሲቲው በደንብ እየሠራ ነው በሚባልበት ወቅት ሸጠውታል:: ዩኒቲ ዩኒቨርሲቲን ለምን መሸጥ ፈለጉ? ዶ/ር ፍሰሐ፡- መሸጡ ያስፈለገበት ምክንያት በወቅቱ በጣም ብዙ ጫና ስለነበረብን ነው:: ሪፖርተር፡- ምን ዓይነት ጫና? ዶ/ር ፍሰሐ፡- እኛ የቀረፅናቸውን ብዙ የትምህርት ፕሮግራሞች እንዳናስተምር ተገደናል:: ተማሪ ልታገኝ የምትችልባቸውን የትምህርት ዘርፎች አቁሙ እንባል ነበር:: እኛ ደግሞ እንደ ቢዝነስ ሠርተን ማትረፍም አለብን:: ብዙ ተማሪዎች እንዲማሩ እንፈልጋለን:: አዳዲስ ፕሮግራሞችን መጨመር አለብን:: ዩኒቨርሲቲው ደግሞ የሚታወቀው አዳዲስ ፕሮግራሞችን በመጀመር ነው:: ለአገር ይጠቅማል የምንላቸውንና በሌላ ያልተሠሩ ፕሮግራሞችን በመጀመር ነበር የምንታወቀው:: ለምሳሌ ጆርናሊዝም (ጋዜጠኝነት) አንዱ ነው:: ሌሎችም አሉ:: ነገር ግን እያስተማርን ያለናቸውን አንዳንድ ፕሮግራሞች ሳይቀር በግዳጅ እንድናቆም ተገደናል:: ሪፖርተር፡- ለምሳሌ የትኞቹን የትምህርት ዘርፎች? ዶ/ር ፍሰሐ፡- የኦንላይን ትምህርት ፕሮግራሞችን ልጠቅስልህ እችላለሁ:: ይህ

www.ethiopianreporter.com

ፕሮግራም ውጤታማ ሆኖ የውጭ ምንዛሪ ሊያስገባ የሚችል ዕድል ሁሉ የነበረው ነው:: ነገር ግን በትምህርት ሚኒስቴር ትዕዛዝ እንዲቆም ተደረገ:: ከዚያም የሕግ ትምህርት ፕሮግራሙን እንዲቋረጥ አደረጉት:: ፔዳጎጂ ላይም እንዲሁ ሆነ:: ሌሎቹ ላይም እንዲህ እያለ ቀጠለ:: ስለዚህ ነገሮች አስቸጋሪ ሆኑ:: ሌላም ብዙ ጫናዎች ነበሩ:: በመንግሥት የተወሰደው እንዲህ ያለው ዕርምጃ ደግሞ ብዙ የነበሩትን ተማሪዎች ቁጥር እያሳነሰው መጣ:: እኛ በጥራት ለማስተማር ጥረት ስናደርግ፣ ሌላው ደግሞ እኛ የተከለከልነውን የተለያዩ ፕሮግራሞች ሲያስተምር ምንም ሳይባል ዲግሪ እያተመ ሲሰጥ ታያለህ:: አንዱን እንዳይሠራ እያነቅህ፣ ሌላውን እንደፈለግክ እያልክ ከተሄደ መወዳደርም እኮ ያቅትሃል:: ስለዚህ መጨረሻ ላይ እንደ ሰው ተስፋ ትቆርጣለህ:: ስለዚህ የጫናዎች መደራረብ ዩኒቨርሲቲውን እንድንሸጥ አድርጎናል:: ሪፖርተር፡- አሁንም ኢትዮጵያ በነበሩበት ወቅት ተጀምሮ ወደ ተቋረጠው ዕለታዊ አዲስ ስለተባለው ጋዜጣ ጉዳይ ልመልስዎ ነው:: በኢትዮጵያ የዕለቱ የሚታተም የመጀመርያው የግል ጋዜጣ አቋቁመው ነበር:: አነሳሱ በሰፊው ነበር:: በርካታ ጋዜጠኞችን በወቅቱ ጥሩ በሚባል ክፍያም ያሰባሰበ ነበር:: ኅትመት ከጀመረ በኋላ ግን አንድ ወቅት ላይ ቆመ:: በዚህ ጉዳይ ብዙ አስተያየቶች ይሰጣሉ:: ለጋዜጣው መቆም የተሰጠው ምክንያት አወዛጋቢ ነበርና የዕለታዊ አዲስ ጅማሮና በመጨረሻም ለመቆሙ ምክንያት ምን ነበር? ዶ/ር

ፍሰሐ፡-

በዩኒቲ

ዩኒቨርሲቲ

ክፍል-1

| እሑድ ሐምሌ 4 ቀን 2013

ገጽ 23

በጆርናዝሊም ዙሪያ ብዙ የተሠሩ ሥራዎች ነበሩ:: ከዕለታዊ አዲስ ሌላ ማይ ፋሽን የተባለ መጽሔትም ነበር:: ዕለታዊ አዲስን የጀመርኩት በሁለት ምክንያቶች ነው:: እንደ አገልግሎት ለኅብረተሰቡ በቂና ጥልቅ የሆነ፣ እንዲሁም ደረጃውን የጠበቀ በግል ዘርፍ ኢንፎርሜሽን እንስጥ ከሚል ነበር:: ለየት ያለ ቅርፅ ያለውም ነበር:: በየዕለቱ የሚታተምም ነው:: ከዚያ በኋላ በግል እንደዚህ ዓይነት በየዕለቱ የሚታተም የግል ጋዜጣ አሁንም ድረስ ያለ አይመስለኝም:: ሁለተኛው ጋዜጣውን ለመጀመር ምክንያት የሆነኝ ደግሞ በዩኒቲ ዩኒቨርሲቲ ጆርናሊዝም ፕሮግራም ጀምረን ነበርና ለተማሪዎችም መለማመጃ ይሆናቸዋል ብለን ነው:: ለማንኛውም ዕለታዊ አዲስ ተጀምሮ የተወሰነ ጊዜ ከሄደ በኋላ ብዙ ጫናዎች ተፈጠሩ:: ማስታወቂዎች ጋዜጣው ላይ እንዳይወጣ ጫና ይደረግ ጀመር:: ጋዜጣ ደግሞ ያለ ማስታወቂያ የትም መሄድ አይችልም:: ከማስታወቂያ እንጂ ከሽያጭ የሚገኝ ነገር የለም:: እኛ ደግሞ እውነት ለመናገር ጋዜጠኞችን የሚያስከብር ሥራ ነበር የሠራነው:: በወቅቱ በሚዲያው ዘርፍ ተሰምቶ የማታወቅ ደመወዝ ስንከፍል ነበር:: ብዙ ኢንቨስት አድርገንበታል:: ሪፖርተር፡- እንዳሉት ብዙ ኢንቨስት ተደርጎበታል:: ነገር ግን ለጋዜጣው መቆም ዋነኛው ምክንያት ምንድነው? ምክንያቱም ብዙ አጨቃጫቂ ነገሮች ነበሩና ከተባለው ጫና ሌላ ጋዜጣው እንዲቆም የተደረገው በእናንተ የውስጥ ጉዳይ እንደሆነ ሲገለጽ ነበር:: ይህ ችግር ምን ነበር?

ነገሮች ነገ አሸናፊ በሚሆነው ወገን ዘንድ ሊኖራቸው የሚችለው አመለካከት መጥፎ ሊሆን ስለሚችል፣ ይህንን ነገር ለጊዜው እንዳይሠሩ ለጋዜጣው አዘጋጆች ተገልጾ ነበር:: እንታቀብ፣ እዚህ ነገር ውስጥ አንግባ የሚል ሐሳብ ከማኔጅመንት አካባቢ ቀረበ::

ዶ/ር ፍሰሐ፡- እንደምታውቀው በ1993 ዓ.ም. ሕወሓት ለሁለት ተከፍሎ ነበር:: ይህ ፍጭት በነበረበት ሰዓት ጋዜጣው በመሀል የተፈጠረውን ክፍተት ሪፖርት ከማድረግና ካለማድረግ ጋር የተያያዘ ነው:: እንደ ተቋም ጋዜጣው ራሱን ችሎ የወጣ ቢሆን ምንም ችግር የለውም:: ፋይናንሱ ከዩኒቨርሲቲው ጋር የተያያዘ ነው:: ነገር ግን ሕወሓት ለሁለት በመከፈሉና የኃይል ሚዛኑ ወዴት አቅጣጫ እንደሚሄድ በማይታወቅበት ሁኔታ፣ የምታትማቸው

ሪፖርተር፡- እንዴ? እንደ አንድ ሚዲያ እንዲህ መባል ነበረበት? ይህ እኮ የኤዲቶሪያል ነፃነትን የሚነፍግ ሐሳብ ነው:: ዶ/ር ፍሰሐ፡- እንደ ጋዜጣ ስታየው ትክክል ነው:: ጣልቃ መግባት የለብህም:: ክርክሩ ያለውም እዚህ ላይ ነው:: የጋዜጣው አዘጋጆች ማኔጅመንቱ ጣልቃ መግባት የለበትም በማለት ተከራከሩ:: አሁን ይህንን ስትል እንደ ሌላ ተቋም ስታየው ደግሞ

ማስታወቂያ

www.ethiopianreporter.com

ራሱ ፍላጎት አለው:: የእኛ የማኔጅመንትና ዲፓርትመንቶች አካዴሚክ ክንፍ አለ:: ይህ አካል የራሱ ፍላጎት አለው:: በነገራችን ላይ በዚህ ጋዜጣ መጀመርያ ላይ ኢንቨስት ሲደረግ ዩነቲ ዩኒቨርሲቲ ማኔጅመንት ውስጥ ራሱ ፍጭት ነበር:: ለምን እዚህ ውስጥ እንገባለን? ጋዜጣ አስቸጋሪና ለየት ያለ ነው የሚል ክርክር ሁሉ ነበር:: ይህ የሕወሓት ክፍፍል ሲፈጠርና ጋዜጣው ስለጉዳዩ ይጻፍ አይጻፍ በሚል በማኔጅመንቱ አካባቢ ከፍተኛ ሙግት ነበር:: እዚህ ነገር ውስጥ በምንም ተዓምር መግባት የለብንም የሚለው ብዙ ነበር:: ምክንያቱም የኢዲቶሪያል ቦርድ ነፃነት የተጠበቀ መሆን ቢኖርበትም፣ የፋይናንስ ነፃነት አልነበረም:: ወደ ክፍል 1 ገጽ 24 ዞሯል

ቅፅ 26 ቁጥር 2212

ክፍል-1

| እሑድ ሐምሌ 4 ቀን 2013

ገጽ 24

ሕዝባችን እየተሰቃየ . . .

ከክፍል 1 ገጽ 23 የዞረ

ስለዚህ በማኔጅመንት አካባቢ እኛን ገደል ይዞን ይገባል የሚልም ሙግት ተፈጠረ:: በአንድም ሆነ በሌላ የኤዲቶሪያል ቦርዱም እንዲህ ያለውን ሐሳብ አልወደደውም ነበር:: ከጋዜጠኞቹ ጋርም በጊዜው ብዙ ነገር ነበር:: ለማንኛውም ይህንን እንደ ታሪክና እንደ ትምህርትም እንውሰደው:: በወቅቱ ግን ኢዲቶሪያል ውስጥ ጣልቃ አትግቡ፣ በዩኒቲ በኩል ደግሞ ይዛችሁን ገደል አትግቡ በሚል በሁለቱ ማኔጅመንቶች በኩል የተፈጠረ ፍጥጫ ነው ጋዜጣውን ወደ መቆም የወሰደው:: ሪፖርተር፡- በወቅቱ ጋዜጠኞች ነፃነታችንን ነካችሁ እስከማለት ደርሰዋል:: ሌሎች ችግሮችም ነበሩ:: ይህ እንዴት ተፈታ? ዶ/ር ፍሰሐ፡- ዕለታዊ አዲስ ቆመ:: ነፃነታችንን ነካችሁ ብለው ብዙዎቹ ጋዜጠኞች የሥራ መልቀቂያ አስገብተው ወጡ:: ከዚያ በኋላ ማይፋሽን የሚለው መጽሔት ተጀመረ:: በዚህ መጽሔትም ብዙ ችግር ነበር:: በዚህ መጽሔት ደግሞ በወንጀል ከሰሱን:: በዋስ ብንፈታም የሚደረገው ጫና ቀላል አልነበረም:: ከዚህ መጽሔት ጋር በተያያዘ ሁለት ዓመት ተኩል ፍርድ ቤት እያመላለሱ ብዙ አሰቃይተውናል:: ይህ ትልቅ ፈተና ነበር:: ሪፖርተር፡- ኢትዮጵያ ውስጥ ካሳለፉት ሁኔታ እንውጣና የውጭ አገር ቆይታዎን ወደ የሚመለከተው ጉዳይ እንግባ:: ወደ አሜሪካ ለመሄድ ምክንያትዎ ምንድነው? ዶ/ር ፍሰሐ፡- እንደ ማንኛውም ሰው እኮ ብዙ ፕሮጀክቶችን ጀምሬያሁ:: እዚህ ኢትዮጵያ እያለሁ ለአገር ይጠቅማሉ ያልኳቸውን ሥራዎች ሠርቻለሁ:: ብዙውን ነገር ሲዘጉብህ ስታይ ያስጠላሃል:: ብዙ ተፅዕኖዎች ነበሩ:: የሆነ ነገር ስትጀምር በተለያየ ምክንያት ትፈረጃለህ:: እኛ ዩኒቲን ስንጀምር ጀምሮ ከእነርሱ ጋር እየተፋጨን ነው የቆየነው:: አይደለም በትምህርት ጉዳይ ላይ ከተማ ለማፅዳት እኮ በወቅቱ ከነበሩት ከንቲባ ዓሊ አብዶ ጋር ስንጣላ ነበር:: ገንዘባችንን አውጥተን ለምናፀዳው ነገር ትልቅ ችግር ነበር:: እና ብዙ ጊዜ የሚያዩህ በተለየ ነገር ነበር:: ሥራ ለመሥራት ስትነሳ ይደነቃቅፍብሃል:: መጨረሻ ላይ ግን ከአገር ከመውጣቴ አንድ ሳምንት በፊት በአንድ ስበሰባ ላይ ለጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ እያጋጠመን ያለውን ነገር ተናግሬ ነው በሳምንቱ ወደ ውጭ የወጣሁት:: ሪፖርተር፡- ምን ነበር የነገሯቸው? ዶ/ር ፍሰሐ፡- ‹‹እዚህ አገር ጥሩ ነገር ለመሥራት ለማኝ መሆናችን ነው የሚያሳዝነኝ›› ነበር ያልኳቸው:: ሁሉን ነገር ለመጀመር ለማኝ ሆነናል:: ከተማ ለማፅዳት እየለመንን ነው:: ለኅብረተሰቡ ጥሩ ነገር ለማድረግና ሴቶችን በነፃ ለማስተማር ሁሉ ልመና ነው:: እንዲህ ያለውን ነገር ለምነህ ብትጀምር እንኳን ፕሮጀክቱን ያስቆሙታል የሚል ነበር:: እና መጨረሻ ላይ ግን ጥቁር መዝገብ (ብላክ ሊስት) ውስጥ ነኝ በማለት አንድ ውሳኔ ላይ መድረስ እንዳለብኝ አመንኩ:: ስለዚህ የመጨረሻ ውሳኔዬ ዩኒቲ ዩኒቨርሲቲ ከእኔ ጋር ገደል ይግባ? ወይስ እኔ ከዚህ አገር ልውጣ የሚለው ምርጫ ውስጥ ገባሁ:: ስለዚህ ልውጣ ብዬ ወጣሁ:: እንደ ማንኛውም ሰው አንድ ዳቦ በልቼ መኖር አያቅተኝም ብዬ ነው ከአገር የወጣሁት:: ሪፖርተር፡- በአሜሪካ ቆይታዎ ምን ሲሠሩ ቆዩ? ዶ/ር ፍሰሐ፡- ብዙ ሥራዎች ነበሩ:: የመጀመርያዎቹን ስድስት ዓመታት በኢትዮጵያ ጉዳይ ነው ተጠምጄ የነበረው:: ሪፖርተር፡- ምን ዓይነት ሥራ? እዚህ ስንሰማ የነበረው ፍሰሐ (ዶ/ር) ፖለቲካ ውስጥ ገብተው እንደነበር ነው:: አነጋጋሪ ምክር ቤት እስከ ማቋቋም መድረስዎንም አስታውሳለሁ:: ዶ/ር ፍሰሐ፡- ይህንን ነገር ሰው ፖለቲካ ይለዋል እንጂ ለእኔ ፖለቲካ አልነበረም:: ሪፖርተር፡- የሽግግር መንግሥት ዓይነት መቋቋም አለበት የሚልና ይህንንም የሚመራ ካውንስል አቋቁመዋል በሚል የሚገለጽ እኮ ነው:: ዶ/ር ፍሰሐ፡- ያው የምትናገረው ነገር ከፖለቲካ ጋር ስለሚገናኝ ነው:: እኔ ስሞግት የነበረው እንደ ዜጋ ነው:: እስከ መቼ ነው ለአገር ብዙ ማድረግ የምንችል ሰዎች ከአገራችን ተሰድደን የምንቆየው? ሲስተሙ ትክክል አይደለም፣ መቀየር አለበት የሚል ሐሳብ የያዘ ነው:: በአጠቃላይ ኢትዮጵያ እየሄደች ያለችበት መንገድ የትም አያደርሰንም የሚል ዕሳቤ በመሰነቅ እንዲቋቋም የተደረገ ካውንስል ነው:: ስለዚህ አሜሪካ ስሄድ መጀመርያ ሙሉ ለሙሉ ጊዜዬን ብቻ ሳይሆን፣ ያለችኝን ትንሽ ገንዘብ ኢንቨስት አድርጌ ኢትዮጵያን ናሽናል ትራንዛክሽ ቅፅ 26 ቁጥር 2212

ካውንስል የሚል ነው የተቋቋመው:: ሪፖርተር፡- አነጋጋሪ የሆነውና ፖለቲካ ውስጥ ነው የገቡት የሚያስብለው ከዚህ አንፃር ነው:: ስሙ ራሱ ይህንን የሚያመለክት ነው:: በተለይ ካውንስሉ እሠራለሁ ብሎ ይዞት የተነሳው ሐሳብ ያልተለመደ ነበርና ነው:: ዶ/ር ፍሰሐ፡- ሁሉ ነገር ሲደረግ ለጥሩ ነገር በተለመደ መንገድ መሄድም የለብህም:: ሰው ባልለመደው መንገድ ቢኬድ የተሻለ መንገድም ሊሆን ይችላል:: ለእኔ የነበረው ሒደት እስካሁን በሄድንበት መንገድ የምንሄድ ከሆነ አዋጭ አይሆንም የሚል ነው:: ይህንን ይዘን የምንቀጥል ከሆነ ኢትዮጵያ አዘቅት ውስጥ ነው የምትገባው:: በተለይ በዘርና በብሔር መከፋፈሉ ጥሩ አይደለም:: ከዚህ በኋላ ኢትዮጵያ የተሻለ ደረጃ ላይ እንድትደርስ የምንፈልግ ከሆነ ሁሉንም ያካተተ የሽግግር ሥርዓት መፈጠር አለበት:: ከሚል የተነሳ ነው:: በወቅቱ ሁሉም የመከረበት ሥርዓት ሊኖረን ይገባል የሚል ዕሳቤ ያለው ነው:: በደመነፍስና በጭፍን የምንሄድበት መንገድ ቀርቶ በተጠናና የሁሉም ተዋፅኦ ባለበት ሁሉንም የሚያደርግ ሒደት ውስጥ የሚያስገባን የሽግግር ሒደት ተፈጥሮ ከነበረችበት ወደ ጥሩ ነገር እናግባት የሚል ነው ጥያቄው የነበረው:: የካውንስሉ ሐሳብ ይህ ነበር:: ይህ ደግሞ ምንም ፖለቲካ አይደለም:: አነሳሱም እንደ ፖለቲከኛ ሳይሆን አንድ ለአገሩ ጥሩ የሚያስብ ሰው የሆነ ነው:: ምሁር ነኝ ከተባለ እንደ ዜጋ ምሁራን እንዲህ ነው ማድረግ ያለባቸው:: ሪፖርተር፡- ካውንስሉ ግን መጨረሻ ላይ ምን አስገኘ? እናንተስ ምን ድረስ ሄዳችሁ? ዶ/ር ፍሰሐ፡- በጣም ብዙ ሠርተን ነበር:: ምክር ቤቱ ሲቋቋም ከ30 በላይ አገሮች ውስጥ ኢትዮጵያውያን ተሰባስበውና ቻፕተሮች አቋቁመው ምክር ቤት ተቋቋመ:: ገና ሥራውን ሲጀምር ችግር ገጠመው:: ኢትዮጵያ ውስጥ ያለው ችግር እንዲያውም በባሰ ሁኔታ ዳያስፖራ ውስጥም ነበርና አንተ ጥሩ ነገር መሥራት ስትጀምር የሚያንገበግባቸው ሰዎች አሉ:: በወቅቱ የነበረው የሥርዓቱ እጅም እዚያ ድረስ ይደርሳል:: በመሀል ገብተው ብትን አደረጉት:: አስመሳዮች ብዙ ጊዜ ይኖራሉ:: እዚህም ነበሩ:: ለውጥም ሲመጣ ሮጠው ዘለው ገብተው አንተ ብዙ የደከምከው እያለህ እነሱ ተቆጣጥረው አንተን ገሸሽ የሚያደርጉ በጣም ብዙ ሰዎች አሉ:: በአጠቃላይ ይህ ነው የተከሰተው:: አንተ ስትታገል ሲሳደቡ የነበሩ ሰዎች ተመልሰው ደጋፊ ሆነው አንተን መልሰው ሲያጠቁ ታያለህ:: ለማንኛውም እኔ አንድም የፖለቲካ ፓርቲ ውስጥ ገብቼ አላውቅም፣ አልገባም:: ምክንያቱም እኔ ከፋፋይ በሆኑ ነገሮች ውስጥ መግባት አልፈልግም:: ይህ የማምንበት ነገር ነው:: ሪፖርተር፡- በአሜሪካ በፐርፐዝ ብላክ በሚል ፕሮጀክት ቀርፃችሁ ስትንቀሳቀሱ ነበር:: ከዚሁ ጋር የተያያዘ ፕሮጀክቶችን በመቅረፅ ስታስቡ ቆይታችሁ አሁን ኢትዮጵያ መጥታችኋል:: የእነዚህ ፕሮጀክቶች አነሳስ ምንድነው? ዓላማቸውስ?

ዶ/ር ፍሰሐ፡- ከጥቁር ሕዝቦች ጋር የተያያዘ ነው:: በአገር ደረጃ ያለው እንዳለ ሆኖ፣ ግን በአጠቃላይ እኛ እዚያ ያለነው በተለይ በትራምፕ ጊዜ ጥቁር ሆነህ አሜሪካ ውስጥ መኖር ይቅርና ነጭም ሆነህ አሜሪካ ውስጥ መኖር መጥፎ የነበረበት ጊዜ ነው:: እና ይኼ እስከ መቼ ነው የሚቀጥለው? አሜሪካ ውስጥ በከፍተኛ ደረጃ ‹‹ብላክ ላይቭስ ማተርስ›› እንቅስቃሴ የሚደረግበት ሒደት እኔ ስገመግመው ጥቁሮች ብዙ ዓመት ታግለዋል:: አብዛኛው ትግላቸው የፖለቲካ ሒደት ያለው ነው:: ይህንን እንዴት ነው መለወጥ የሚቻለው የሚለውን ጭብጥ ይዞ የተነሳ ነው:: ጥቁሮች ተጠቃሚ አይደሉም:: አሜሪካ ውስጥ ይኖራሉ እንጂ በፖለቲካ፣ በኢኮኖሚና በማኅበራዊ ዘርፍ ተገልለው ነው ያሉት:: ኮቪድ-19 እንኳን በከፍተኛ ሁኔታ ድራሹን ያጠፋው ጥቁሩን ማኅበረሰብ ነው:: እንዲህ ያለውን ነገር እንዴት መቀየር እንችላለን የሚለው ነው ይህንን እንቅስቃሴ የወለደው:: ይህ መቀየር አለበት:: እናም ‹‹ብላክ ኢኮኖሚክ ኤክሰለንስ›› የዛሬ አንድ ዓመት ነገሩን አጥንተን ሐሳቡን ከተለያዩ ወዳጆቼ ጋር ተወያየሁበት:: ከዚህ በኋላ በዚህ ሐሳብ የተስማማን ሰዎች አንድ ላይ ተሰብስበን ‹‹ብላክ ኢኮኖሚክ ኤክስለንስ›› ተፈጠረ:: ሪፖርተር፡- ይህ ብላክ ኢኮኖሚክ ንቅናቄና ፐርፐዝ ብላክ ዋነኛ ዓላማዎቹ እንዴት ሊገለጹ ይችላሉ? ምንስ ለማድረግ ነው የሚሠራው? ዶ/ር ፍሰሐ፡- አንዱና ዋነኛው ዓላማ ከፖለቲካ መፍትሔ ይልቅ ኢኮኖሚያዊ መፍትሔ መሄድ የሚለው ነው:: ሁለተኛ ወደ ውጭ ማየት ትተን፣ እኛ ራሳችን ለራሳችን መፍትሔ እንሆናለን ብሎ ማሰብ እንዲመጣ ማድረግ ነው:: ሌላው ደሃ ነን የሚለውን አመለካከት አቁመን ባለን ሀብት መጠቀም አለብን የሚል ነው:: አጠቃቀሙን ነው እንጂ ያላወቅንበት ሀብት አለን:: ስለዚህ ያለንን ሀብት ለራሳችን የምንጠቀምበትን መፍትሔ መፍጠር የሚል መርህ አለው:: እነዚህ ነገሮች ላይ ተመሥርቶ ነው ብላክ ኢኮኖሚክ ንቅናቄ የተቋቋመው:: እነዚህን ወደ ተግባር ለመለወጥ መጀመርያ ግብ አስቀምጠን መንቀሳቀስ አለብን ብለን መሥራት ጀመርን:: ይህንን ግብ ስናስቀምጥ በምን ዓይነት መሥፈርት ነው የምንሠራቸውን ሥራዎች የምንወስነው የሚለውን ስናይ ሦስት ነገሮችን አወጣን:: አንደኛ የምንሠራው ሥራ ሁሉን አቀፍ መሆን አለበት:: ለሁሉም ዕድል የሚፈጥር መሆን አለበት:: ሁሉንም ተጠቃሚ ማድረግ አለበት ብለን አሰመርንበት:: ሁለተኛ ትንሽ ሳይሆን ትልቅ ነገር ማሰብ መቻል እንዳለብን አመንን:: ትንሽ ባሰብክ ቁጥር ትንሽ ሆነህ ነው የምትቀረው:: ትልቅ ባሰብክ ቁጥር ግን ትጥራለህ:: ጥረትህም የዚያኑ ያህል ይሆናል:: ስለዚህ የምንሠራው ሥራ ውጤት ያለው መሆን አለበት:: ሦስተኛ ደግሞ ከሌሎችም መማር ጥሩ ነገር ነው:: ብዙ ኢንቨስት ማድረግ አይጠበቅብህም:: በአሁኑ ጊዜ በቴክኖሎጂ ብዙ ያደጉ አገሮች አሉ:: ይህንን እኛ ተጠቅመን

www.ethiopianreporter.com

እንዴት ቶሎ እመርታዊ ለውጥ ማምጣት እንችላለን የሚሉትን ነገሮች ይዘን ፕሮጀክቶቹን እንዘርጋ በማለት ሠራን:: ይህንን ለማስፈጸም የሚያስችለን ፍኖተ ካርታ (ሮድ ማፕ) አወጣን፣ ሞዴል አወጣን:: የጋራ ሀብት መፍጠር፣ የጋራ ሀብት የሚፈጥር ትልቅ ኮርፖሬሽን ፈጥረን በዓለም ላይ መወዳደር፣ ከእኛ ገንዘብ አውጥተን ለሌሎች ከመስጠት ይልቅ ተወዳድረን ገንዘቡን ወደ እኛ ማምጣት የሚሉ ቁልፍ ነገሮችን ይዘን ተነሳን:: በዚህ መንገድ የሚገኘውን ይህንን ገንዘብ ከውስጣችን ሳይወጣ እዚያው ማኅበረሰቡ ላይ ኢንቨስት እየተደረገ፣ ለልጅ ልጅ የሚተላለፍ ሀብት መፍጠር አለብን የሚል ነው ሞዴላችን:: ስለዚህ ይህ ትልቅ ሞዴል ነው:: ሪፖርተር፡- እንዲህ ባለው ዓላማ ግብ ለመምታት እንዴት ይቻላል? በተለይ ዕቅዳችሁ የተለጠጠ ነውና ከየት ተነስተን የት እንደርሳለን ብላችሁ ነው ያቀዳችሁት? ዶ/ር ፍሰሐ፡ይህንን ግብ ለመምታት በሚቀጥሉት 15 ዓመታት አንድ ቢሊየን ጥቁር ሕዝብን መድረስ አለብን:: ሁለተኛ እንደ አስኳል ሆነው የጥቁር ሀብት ሊፈጠር የሚልባቸውን ቢዝነሶች የምናቋቁምበት አንድ ሚሊዮን ጥቁር ሚሊዮነሮችን እንፍጠር፣ ሦስተኛው ለዚህ ሁሉ የሚረዳ የጋራ ሀብት መፍጠር መቻል አለበት:: ሪፖርተር፡- ይህ የጋራ ሀብት እንዴት ሊፈጠር ይችላል? ዶ/ር ፍሰሐ፡- ይህ ሀብት መጀመርያ እኛ በምንጀምራቸው ፕሮጀክቶች የሚፈጠር ነው:: ይህ ሀብት መፈጠር ሲጀምር ሰዎች እንዲሳቡና 1.5 ትሪሊዮን ዶላር የሚሆን ሀብት እንዲፈጠር ማድረግ አንዱ ነው:: ሌላኛው ደግሞ በዚህ ሥራ ውስጥ ሚዲያ ትልቅ ሚና ይጫወታልና ሚዲያ ማቋቋም የሚል ውጥን አለው:: የእኛን ማኅበረሰብ ማስተማር፣ ማንቀሳቀስና በራሱ እንዲተማመን ማድረግ ያስፈልጋል:: በባህሉ፣ በማንነቱ፣ በሃይማኖቱና በመሳሰሉት ፍላጎቱን የሚያንፀባርቅለት ሚዲያ መፍጠር የዕቅዳችን አካል ነው:: በዚያ ላይ ደግሞ ጥቁር ማኅበረሰብ ገጽታው የተበረዘው በመደበኛው ሚዲያ ጭምር ነውና ይህን ማስተካከል ያስፈልጋል:: የእኛ የምንለው የጥቁር ኅብረተሰብ ሚዲያ የለንም:: ስለዚህ ያንን ሚዲያ መፍጠር አለብን:: ‹‹ብላክ ሚዲያ ናሬሽን ኦርጋናይዜሽን›› መፍጠር የሚሉት ሁሉ የተካተቱበት ነው:: ሪፖርተር፡ውጥናችሁ ሰፊ ነው:: ከገለጻዎ መረዳት እንደቻልኩትም ብዙ ለመሥራት ማቀዳችሁን ነው:: ችግሩ ግን እንዲህ ያሉን በጣም ትልልቅ ጉዳዮች እንዴት መሬት ላይ በተግባር ማውረድ ይቻላል የሚለው ነው:: በጣም የተጋነነ አልሆነም? እንዴት ይተገበራል? ዶ/ር ፍሰሐ፡- ይህ ለአሥራ አምስት ዓመታት የተያዘ ትልቅ ግብ ነው:: ይህንን ወደ መሬት ማውረድ አለብን:: ይህንን ወደ መሬት ስናወርድ በተለያዩ ምዕራፎች ተከፋፍሎ የሚሠራ ነው:: ለየትኛውም ሐሳብ ገንዘብ ከሌለህ የትም መራመድ አትችልም:: ስለዚህ

ክፍል-1

| እሑድ ሐምሌ 4 ቀን 2013 የመጀመርያው ምዕራፍ ካፒታል የምናሰባስብበት ይሆናል:: ገንዘብ ካገኘህ በኋላ ሕዝብ ማንቀሳቀስ አለብህ:: እሱ ይሠራል:: ገንዘብና ሕዝብ ካለ ደግሞ ሦስተኛው ምዕራፍ ላይ ቀደም ብዬ የጠቀስኳቸውን ትልልቅ ኮርፖሬሽኖችን ወደ መተግበር እንገባለን:: ለምሳሌ የሆነ ቢዝነስ ልጅምር ብትል ከኪስህም፣ ከዘመድም ብለህ ትጀምራህ:: አሁንም እኛ ከጠባብ ወደ ትልቅ ቡድን አውጥተን ኢትዮጵያውያን መሀል መሞከር ጀመርን ማለት ነው:: ስለዚህ በዚህ ውጥን ፍላጎት ያላቸው 200 የሚሆኑ ኢትዮጵያውያን ያዋጡትን ገንዘብ መነሻ በማድረግ፣ ይህንን ገንዘብ ላለፈው አንድ ዓመት እየተጠቀምን አሁን እስካለንበት ደረጃ ድረስ የተለያዩ ሥራዎች ሲሠሩ ቆይተዋል:: ሪፖርተር፡- ምን ዓይነት ሥራ ሠርታችኋል ማለት ይቻላል? አሁን በኢትዮጵያና በሌሎች አገሮች የምትሠሯቸው ሥራዎች ምንድን ናቸው? ዶ/ር ፍሰሐ፡- አሁን አንተ እንዳልከው አንዱና ትልቁ ሥራ እንዴት ወደ መሬት እናውርደው የሚለው ነው:: ይህንን ሥራ ለመተግበር ከብዙ አማራጮች መጨረሻ ላይ የደረስነው ወደድንም ጠላንም አሁን የዲጂታል ጊዜ ውስጥ ነን፣ የቴክኖሎጂ ጊዜ ውስጥ ነን:: የጥቁሩ ማኅበረሰብ ደግሞ ከዚያ ተገልሎ ነው ያለው:: ስለዚህ ይህንን የዲጂታል ቴክኖሎጂ ተጠቅመን የእኛን ማኅበረሰብ ቶሎ ማስፈንጠር እንችላለን ብለን ነው:: ቴክኖሎጂ ተጠቅሞ መሥራቱ የግድ ነው:: ሌሎቹ ጊዜ ይወስዳሉ:: ስለዚህ ቴክኖሎጂ ላይ መሥራት አለብን የሚለው ነገር መጣ:: ቴክኖሎጂ ደግሞ ብዙ የምትሠራባቸው ነገሮች አሉ:: ግን ውጤት የሚመጣው ቴክኖሎጂ የትኛው ነው ስንል ድምዳሜ ላይ የደረስንበት ‹‹ማርኬት ፕሌስ›› የሚባለው ጽንሰ ሐሳብ ላይ ነው:: ‹‹ማርኬት ፕሌስ›› ማለት ሻጭና ገዥን ቴክኖሎጂ ተጠቃሚ የሚያገናኝ ማለት ነው:: ይህም በመሀል ያሉትን ደላሎች ያስወግዳል:: ለሻጮች ጥሩ ጥቅም ይሰጣል:: ከዚህም ሌላ በተሻለ ዋጋ ዕቃዎችን ማቅረብ ስለሚያስችልህ ሸማቹን ትጠቀማለህ ማለት ነው:: ስለዚህ ውጤቱ ጥሩ ይሆናል:: ይህ ማለት አሊባባና አማዞን እንደሚሠሩት ዓይነት ሥራ ማለት ነው:: አማዞን ውጤታማ የሆነው የተለየ ነገር ይዞ መጥቶ አይደለም:: ለሰዎች ዕቃን በርካሽ ዋጋ ማቅረብ ስለቻለ ነው:: ይህንን ዕቃ በርካሽ ያቀረበበት ምክንያት ደግሞ በመካከል ያሉ ደላሎችን ስላስወገደ ነው:: ስለዚህ ይህንን ሐሳብ ወደ ጥቁር ኅብረተሰብ ይዘህ ስትገባ ውጤቱ ብዙ ይሆናል:: ‹‹ማርኬት ፕሌስ›› የሚለው ላይ ከወሰንን በኋላ ለእኛ የሚሆን ሞዴል አወጣን:: ወደ ግብ የሚወስደን ጥቁሮችን መድረስ ነው:: ስለዚህ ግባችን አንድ ቢሊዮን ጥቁሮችን መድረስ ነውና ይህ ያለው ደግሞ አፍሪካ ስለሆነ ወደዚህ መጥተናል:: በነገራችን ላይ ፐርፐዝ ብላክ የተመዘገበው አሜሪካ ነው:: ሜሪላንድ የተመዘገበው ነው:: ፐርፐዝ ብላክ በአብዛኛው አፍሪካ ውስጥ ነው የሚኖረው:: ፐርፐዝ ብላክ የተባለበት ዓላማም የምናገኘውን ትርፍ መልሰን ለማኅበሩ እንዲውል ለማድረግ ነው:: አፍሪካ ከገባን ደግሞ አፍሪካ አብዛኛው ነዋሪ ገጠር ስለሆነ፣ ገጠር ያለውን ካልያዝን የትም አንደርስም:: ከዚህ አንፃር ገበሬው ምንድነው ችግሩ? ምንድነው የሚያስፈልገው? የሚለውና የመሳሰሉትን ስናጠና ቆይተን ገበሬው የልፋቱን ዋጋ እያገኘ አይደለም:: በትክክል ለውጥ ማምጣት ካለብን ይህንን ገበሬ በኢኮኖሚ ማብቃት አለብን:: ስለዚህ ገበሬው ያለበትን ችግር ስናጠና አንዱ ትልቁ ችግር ምርት አምርቶ ለደላላ ይሰጣል:: ደላላ ደግሞ ዋጋ ቆልሎ መጨረሻ ላይ ሸማች ላይ ሲደርስ ከፍተኛ ዋጋ ይሆናል:: ዛሬ ኪሎ ሥጋ አንድ ሺሕ ብር እየተሸጠ ነው:: ይህ ፈጽሞ መሆን የሌለበት ነው:: ለማመን የሚቸግርም ነው:: ሕዝባችን እየተሰቃየ ያለው የግብይት ሥርዓቱ በደላላ ስለተያዘ ነው:: ይህንን መቀየር አለብን ብለን ነው የተነሳነው:: በዕቅዳችን መሠረት ከምርት እስከ ሸማች ድረስ ያለውን ሥራ ለመሥራትና ገበያውን ለማረጋጋት ጭምር ነው:: ሪፖርተር፡- ስለፐርፐዝ ብላክ እንደገለጹልን በጥቁር ሕዝቦች መካከል ለምትጀምሩት ሥራ ኢትዮጵያውያን መነሻ በማድረግ ነው:: እዚህ የምታቋቁሙዋቸው ቢዝነሶች ከገበሬው ጋር የተሳሰሩና ከዚያም የሚጀምሩ መሆናቸውን ነግረውናል:: ከገበሬው ጋር እንዴት ነው የምትሠሩት? ምንድንነው የምታደርጉት? ዶ/ር ፍሰሐ፡- ገበሬውን ትደግፋለህ፣ የሚፈለገው ካፒታል ነው:: ምርጥ ዘርና ማዳበሪያ ትሰጠዋለህ:: ትራክተር ታቀርብለታለህ፣ የተሻለ ምርት የሚሰጡ የተሻለ ፍላጎት ያላቸውን ምርቶች እንዲያመርት ታደርጋለህ:: ሥራውንም ከገበሬው ጋር አብረን እንሠራለን:: ለዚህም ራሱን ያቻለ ሲስተም በመፍጠር ምርቱን ወስደን እሴት የምንጨምርበት በዘመናዊ መንገድ ለገበያ

እናቀርባለን:: ለዚህም ትልቅ አግሮ ፕሮሰሲንግ ይገነባል:: ከዚያ የሚወጣው ምርት ደግሞ በሁለት መንገዶች እንዲራሠጭ ይደረጋል:: ይህም በኢኮሜርስና በመደበኛ የሽያጭ የችርቻሮ መደብሮች እንዲሠራጭ ማድረግ ነው:: እንዲህ ያለው ተያያዥ ሥራ ለብዙዎች የሥራ ዕድል ይፈጥራል:: ከሁሉም በላይ ደግሞ ዋጋ ያረጋጋል:: ትንፋሽ ይሰጣል:: በተለይ በዚህ ጊዜ የሚፈለግ ነው:: ሪፖርተር፡- ከዕቅድና ግባችሁ አንፃር ዘመናዊ የግብይት ሥርዓት ለመፍጠር የሚያስችል አሠራር ይዘረጋል:: በገበያ ውስጥ ያለው የግብይት ሰንሰለት መርዘም የዚህ አገር ትልቁ የግብይት ሥርዓት ትልቅ ችግር ነው:: ለዋጋ ግሽበት ትልቅ ምክንያት ነው:: ስለዚሀ በዚህ ወቅት እንደ አገር ፈተና የሆነውን የዋጋ ግሽበት ለመቀነስ በሐሳብ ደረጃ ይዛችሁ የተነሳችሁት ሁሉን አቀፍ የቢዝነስ አካሄድ፣ እንዴት ግቡን ሊመታ ይችላል የሚለው ነገር አያሳስብም? ዶ/ር ፍሰሐ፡- ይህንን ከግብ ለማድረስና ያልነውን ሥራ ለመሥራት መጀመርያ ካፒታል ያስፈልጋል::፡ አሁን ፕሮጀክቱን አቋቋምን:: ፐርፐዝ ብላክ ኢትዮጵያ ብለን ኢትዮጵያ አምጥተነዋል:: በኢትዮጵያ አሥር ቢሊዮን ብር ካፒታል ያሰባስባል:: ገንዘቡ መገኘት ሲጀምር ከገበሬዎች ጋር መሥራት እንጀምራለን:: የተሻለ ምርት እንዲያወጡ እናደርጋለን:: ምርቱ ከተመረተ በኋላ ቀጣይ አግሮ ፕሮሰሲንግ መገንባት ነው:: ሃምሳ ፋብሪካዎች ያሉት አግሮ ፐሮሰሲንግ ይገነባል:: ሪፖርተር፡- አሁንም ጥያቄዬ ይህንን ያህል ፋብሪካ እንዴት ሊገነባ ይችላል ነው? ለግንባታ ቦታና ገንዘብ ያስፈልጋል:: ሌላም ሌላም ነገር:: ስለዚህ እንዲህ ያለው ውጥን እንዲህ በቀላሉ ማከናወን ስለሚከብድ ምን ዓይነት አሠራር ተጠቅማችሁ በአጭር ጊዜ ውስጥ ለመግባት ትችላላችሁ? ዶ/ር ፍሰሐ፡- እኛ ራሳችን ቦታ አግኝተን መገንባት እስክንጀምር ድረስ ሥራዎቹን የምንጀምረው በኪራይ ነው:: ሌላው መንግሥት አግሮ ኢንዱስትሪ ገንብቶ ኑና ተከራዩ እያለ ነው:: እነዚህንም ተከራይተን ሥራው ይጀመራል ማለት ነው:: የኢኮሜርሱ ሥራ ተሠርቷል:: በኢትዮጵያ በሚያመች መልክ ተሠርቷል:: አሁን ፐርፐዝ ብላክ ዶት ኮም ብለህ ብትገባ ታገኘዋለህ:: ስለዚህ ግማሹ ዕቃ በዚህ የሚሸጥ ነው:: እኛ ብቻ ሳንሆን ሌሎችም እንዲጠቀሙበት አድርገን ነው የሠራነው:: ከዚህ አንፃር በያዝነው ዕቅድ መሠረት ገንዘቡ መሰባሰብ ሲጀመር ለሥራ የሚያስፈልጉንን ቦታዎች መከራየት እንጀምራለን:: ዕቅዳችን ሙሉ በሙሉ በራሳችን ግንባታ ስንጀምር አምስት ሀይፐር ሱፐር ማርኬቶች፣ አሥር መካከለኛ ሱፐር ማርኬቶች፣ 1,000 የማከፋፈያ ማዕከላት ይገነባሉ:: ተግባራዊ ነገር ነው የምነግርህ:: የገበሬውን ምርት ፕሮሰስ አድርገን በእነዚህ ማዕከላት እናከፋፍላን፣ እንሸጣለን:: ስለዚህ ቀደም ብዬ የጠቀስኩልህን ሥራዎች ገንዘቡ እንደተገኘ ወደ ሥራ ነው የምንገባው:: ሪፖርተር፡- እሺ እንዳሰባችሁት ገንዘቡ ባይገኝስ ምንድነው የምታደርጉት? ምክንያቱም አሥር ቢሊዮን ብር ካፒታል መሰብሰብ ቀላል አይደለም:: ዶ/ር ፍሰሐ፡- ጥሩ ሐሳብ እስካለህ ድረስ እንዲህ ያለውን ሥራ ሰዎች ይደግፋሉ:: የሰውን የዕለት ከዕለት ቁስሉን የሚያክምለት እስካለ ድረስ አስተዋጽኦ የማያደርግበት ምንም ምክንያት የለም:: ካልሆነም እኛ የራሳችን አማራጮች አሉን:: በኢኮሜርስ ልንሄድ የምንችልበት፣ ከሌሎች ኢንቨስትሮች ጋር በጋራ ልንሠራ የምንችልባቸው፣ በብድር ልንገባ የምንችልባቸው የመሳሰሉት አማራጮች አሉን:: በነገራችን ላይ ገንዘብ ለማግኘት የምንሄድባቸው ዋና ዋና ሦስት አማራጮችንም ይዘናል:: ሪፖርተር፡- ምንድናቸው? ዶ/ር ፍሰሐ፡- አንደኛው እዚህ ሐምሌ 17 ቀን 2013 ዓ.ም. የምንጀምረው የአክሲዮን ሽያጭ ነው:: በዚህ ኅብረተሰቡ እንዲሳተፍ ማድረግ ነው:: ሁለተኛው ውጭ ያለው ዳያስፖራ ነው:: ይህ ዳያስፖራ ወደ አራት ቢሊዮን ዶላር ወደ ኢትዮጵያ ይልካል:: አብዛኛው ፍጆታ ላይ ነው የሚውለው:: ከዚህ የተወሰነውን ወደ ኢንቨስትመንት ለማምጣት እየሠራን ነው:: ዳያስፖራው ራሱን እየጠቀመ አገሩንና ወገኑን ይረዳል:: በተለይ ደግሞ ኢትዮጵያ በተቸገረችበት ጊዜ ሊደርስላት ይገባል:: ምክንያቱም የውጭ ምንዛሪ ያስፈልጋታል:: ይህንንም ለማደረግ በሚቀጥሉት ሦስት ወራት ከዳያስፖራ ኤጀንሲ ጋር በጋራ በመሥራት 250 ሚሊዮን ዶላር ለማሰባሰብ ነው ያቀድነው:: ስለዚህ ይህም ሌላ አማራጭ ነው:: የኢትዮጵያ ሕዝብም ሆነ ዳያስፖራውም ይህንን አልፈልግም ካለ ደግሞ ለፐርፐዝ ብላክ አፍሪካ ያሰባሰብነውን ገንዘብ ኢትዮጵያ ውስጥ ኢንቨስት እናደርጋለን:: www.ethiopianreporter.com

ገጽ 25 ኢትዮጵያ የመጣነው ፐርፐዝ ብላክ ከኢትዮጵያ ለመጀመር እንጂ ሁሉንም የአፍሪካ አገሮች ያቀፈ ውጥን ነው ያለን:: መነሻው ግን ኢትዮጵያ እንድትሆን እንፈልጋለን:: ለታሪካችንም ብለን መነሻችንን እዚህ አድርገናል:: ሪፖርተር፡- ኢንቨስት እናደርግበታለን ያላችሁት ቢዝነስ ሰፊ ነው:: ብዙ ገንዘብና ጉልበት ይጠይቃል:: በዕቅዳችሁ መሠረት እነዚህን ትልልቅ ፕሮጀክቶች መሬት ላይ ወርደው የሚታዩት ከመቼ ጀምሮ ይሆናል? እነዚህ ተቋማት በተጨባጭ በሥራ ላይ የምናገኛቸው ከዚህ ጊዜ ጀምሮ ሊሉኝ ይችላሉ? ከዚህም ሌላ የ10 ቢሊዮን ብር አክሲዮን ለመሸጥ ዝግጅት እያደረጋችሁ ነውና ባለአክሲዮን የሚሆነው ደግሞ ትርፍ አገኝበታሁ ብሎ ነው:: በእርግጥ የእናንተን ኩባንያ አትራፊ ነው ብሎ አክሲዮን እንዲገዛ በተጨባጭ የምታቀርቡት ወይም የሚያሳምንላችሁ ነገር ምንድነው? ዶ/ር ፍሰሐ፡- በጣም አትራፊ ነው:: አሁን ካለው የዋጋ ንረት አኳያ እንኳን ስታየው ያለው ገበያ ሰፊ ነው:: እኛ ሒሳቡን ሠርተነዋል:: ከባንክ ያልተናነሰ የፋይናንስ ግመታ ነው ያለን:: ከ25 በመቶ በላይ የትርፍ ድርሻ ክፍፍል ያስገኛል:: ይህንን የትርፍ ድርሻ በጣም ዝቅ አድርገነው የሠራነው እንጂ የትርፍ ምጣኔው ከ25 በመቶ በላይ ነው:: የተለያዩ ገቢ አመንጪ ሞዴሎች አሉ:: 10 ቢሊዮን ብሩን አራት ዓመት ባልሞላ ጊዜ ውስጥ እንመልሰዋለን:: በእርግጠኝነት ሥራው አለ:: አትራፊ ነው:: ማየት ያለብህ የምንሠራው የሚበላና የሚጠጣ ነገር ላይ ነው:: የሰው ልጅ ጦርነት ቢኖር እንኳን መብላትና መጠጣቱን አያቆምም:: ስለዚህ ገበያው አለ:: ትርፍም አለ:: ከጤፍ ጀምሮ አዋጪ በሆኑ ምርቶች ላይ በሙሉ ነው የምንሠራው:: ይህንን ነገር ውጤታማ የሚያደርገው በስኬል ስለምንሠራው ነው:: ብዙ ጊዜ ቢዝነሶች ስኬል ከሌላቸው አደጋቸው ከፍተኛ ነው:: ስኬል ካለህ ውጤማ ትሆናለህ:: ጤፍ ቢወድቅብህ ሰሊጡ ያነሳሃል:: ለዚህ ነው የተለያዩ አማራጮች ያለው ቢዝነስ ውስጥ የገባነው:: የማይወድቅ ቢዝነስ ነው:: ሪፖርተር፡- ገንዘቡን ማግኘት እንደ ጀመራችሁ ሥራውን በኪራይ በምታገኟቸው ቤቶች ነው የምትጀምሩት:: ይህ ወጪ አያበዛም? ባለአክሲዮን የሚሆኑ ሰዎች ደግሞ የተጨበጠ ነገር ማየት ይፈልጋሉ:: ዶ/ር

ፍሰሐ፡-

የመጀመርያውን

ምዕራፍ

በኪራይ የምንጀምረው አንዱ ምክንያት ለባለአክሲዮኖች ማሳየት ስላለብን ጭምር ነው:: አስበው እስኪ ኢትዮጵያ ውስጥ ቦታ አግኝተህ፣ ፈቃድ አግኝተህ፣ የኮንስትራክሽን ሒደቱን ጨርሰህና ግንባታ ውስጥ ገብተህ ሥራ ለመጀመር ዓመታት ይወስዳል:: ስለዚህ እንዲህ በሚሆንበት ጊዜ ባለአክሲዮኑ ገንዘቤን እፈልጋለሁ ሊልህ ይችላል:: የማየው ነገር እፈልጋለሁ ይልሃል:: እንዲህ ያለ ነገር እንደሚፈጠርም ስለምናውቅ፣ ገንዘቡንም ይዘን ከምናስቀምጠው ልንሠራበት ይገባል በሚል ነው በኪራይ መጀመር የሚመረጥ ነው:: እንደ መሸጋገሪያ ነው:: እግረ መንገዱንም የምትሠራውን ሥራ ታሳያለህ:: ለዚህ ነው ተከራይቶ መሥራት የሚለውን አማራጭ ያካተትነው:: እንደ ችግር የምንጠቀምበት ነው:: እንዲህ ባለው መንገድ በኪራይ የምትጀምረው ሥራ ሁለት ነገር ያሳይልሃል:: አንዱ ለኅብረተሰቡ ሥራህን እያሳየህ ትሄዳለህ:: ሁለተኛው ለእኛ አዋጭ ጥናት ነው:: ለምሳሌ አሰላ የትኛው ቦታ ላይ ነው የሚያወጣው ካልክ በኪራይ ስትጀምር የሚያወጣውን ዓይተህ እዚያ ላይ ትገነባለህ ማለት ነው:: ካላዋጣህ እዚያ ትዘጋና ሌላ ቦታ ትጀምራለህ:: ገንብተህ ግን ከሆነ በቀላሉ ነቅለህ የምትሄድ አይሆንም:: ስለዚህ ሥራችንን በኪራይ መጀመሩ ብልህነት ነው:: በፍጥነት ወደ ሥራ እንድንገባ ያስችለናል:: አሁን አዲስ አበባ ውስጥ መጋዘኖች እያየን ነው:: እንዳለ ገንብተን ከምንገባ ይልቅ ተከራይተን ውጤታማ የሚሆን ከሆነ ወደ ግንባታው ይገባል:: በአጭሩ በኪራይ ጀምረህ ወደ ግንበታ ትገባለህ:: በመጨረሻው ግን ራሳችን በምንገነባቸው እንሠራለን:: ሪፖርተር፡- እንግዲህ ለእነዚህ ትልልቅ ሥራዎች የምትሸጧቸው አክሲዮኖች ዋጋ ከተለመደው የአክሲዮን ሽያጭ ዋጋ ያነሰ ነው:: ለምን? ዶ/ር ፍሰሐ፡- እንዲያውም እኛ ያሰብነው የአንድ አክሲዮን ዋጋ አሥር ብር ነበር:: በንግድ ሕጉ መሠረት የአንድ አክሲዮን ዋጋ 100 ብር አድርገን ነው የቀረፅነው:: አንድ ገዥ በትንሹ አሥር አክሲዮን መግዛት ይችላል:: አንድ ሺሕ ብር ማለት ነው:: ክፍያውም መጀመርያ 25 በመቶ ይከፈላል:: ከዚያ እየሠራን እናሳየውና ቀሪውን በሁለት ዓመታት መክፈል ይቻላል::

ማስታወቂያ

Invitation to Bid Reference No. 83385808

GIZ Capacity Development for Strengthening Drought Resilience in the Ethiopian Lowlands (CDSDR) Project would like to invite all interested bidders who are eligible to participate in this open tender, are herewith requested to submit their price offer to provide the car rent service of “Two four-wheel drive vehicles rent for 60 working days for desert locust prevention measures in Somali Region, Ethiopia.” Interested bidders who fulfill the following criteria can have the detailed tender documents from the website link https://tender.2merkato. com/tenders/view/241260/featured or request the same tender document via an email address [email protected] starting from Monday, 12th of July 2021, 8:00am.

The main tasks of the consultant shall be: Providing two four-wheel drive vehicles rent for 60 working days including drivers, fuel and insurance for the execution of services in Somali Region of Ethiopia.

How to Apply:

ƒƒ All bids must be delivered/submitted physically to the address below at or before 4:00 PM on Friday, 23rd of July 2021. ƒƒ Bidders should submit their financial proposals as per the issued tender document. ƒƒ GIZ reserves the right to cancel the bid fully or partially.

The address referred above to submit your Technical and Financial Offers is: German Development Cooperation GIZ Office Kirkos Sub City, Kebele 18, Beside Jupiter Hotel, Kazanchis, Bloom Tower 9th Floor, P.O.Box 100009 Addis Ababa, Ethiopia ቅፅ 26 ቁጥር 2212

ክፍል-1

ገጽ 26

| እሑድ ሐምሌ 4 ቀን 2013

ማስታወቂያ

ቅፅ 26 ቁጥር 2212

www.ethiopianreporter.com

| እሑድ ሐምሌ 4 ቀን 2013

www.ethiopianreporter.com

ማስታወቂያ

ክፍል-1

ገጽ 27

ቅፅ 26 ቁጥር 2212

ተ ሟ ገ ት

ክፍል-1

ገጽ 28

| እሑድ ሐምሌ 4 ቀን 2013

አገራችን እንዴት ሰነበተች?! በገነት ዓለሙ የኢትዮጵያን ሕዝቦች አባልቶ አገር የለሽና ሰላም የለሽ ገሃነም ውስጥ የመክተት ከፍ ያለ አደጋ ባንዣበበበት፣ ውስብሰብ ሴራ በተፈተለበት የከፋ ጊዜ ውስጥ አንዱን ሕመም አልፈን፣ አሳልፈን ተንፈስ አልን ከማለታችን፣ ሌላው ብቅና ከተፍ ብሎ አንድነታችንን፣ ቁርጠኝነታችንን፣ እምነታችንን፣ ወዘተ ሲፈታተኑ እናያለን:: እንደምን ሰንብተናል? እንዴት ውለን አድረናል? ብለን አጥብቀን የምንጠይቀውና የምንጠያየቀው ከሁሉም በላይ ሕመማችንና በሽታችንን ይበልጥ ለይተን አውቀን በእሱው ላይ ለመረባረብ በዚሁ ግብ ላይ የተመጠነና ያነጣጠረ ኅብረታችንንና ትግላችንን ለማስተባበርና ለማጠናከር ነው:: ብዙ ግርግርና ግብግብ፣ አለመግባባትና ተቃውሞ፣ ከዚያም ይበልጥ የለየለት ፀበኝነትና ቅራኔ የገጠመውና ያጋጠመው የምርጫ ጉዳይ ከብዙ ውጣ ውረድ በኋላ፣ ‹‹ስድስተኛው ጠቅላላ ምርጫ›› ሆኖ የተካሄደው የሰኔ 14 ምርጫ ከሞላ ጎደል በድል ተጠናቋል:: ቢያንስ ቢያንስ ምርጫው ያለ አደጋ ተጠናቋል:: አሁን የምንገኘው የምርጫ 2013 የድምፅ መስጫ ዋነኛው ቀን ተግባር ከተከናወነ በኋላ ባሉትና በሕግም የምርጫ ውጤት መግለጫ ጊዜ ተብሎ በተወሰነው ጊዜ መጨረሻ ላይ ቢሆንም፣ ይህንን ጽሑፍ ስጀምር እስካሁን ያገኘሁት የለየለት ነገር

የሚናገር ውጤት አልሰማሁም:: ያም ቢሆን ግን አሁን ከዚህ በላይ እንደገለጽኩት ምርጫው በሰላም መጠናቀቁ በራሱ ትልቅ ድል ነው:: ትርጉም የሌለው ምርጫ ነው፣ አገር፣ መንግሥት፣ ተፎካካሪና ተሳታፊ ፓርቲዎች ማፈሪያ ይሆኑበታል ተብሎ ‹‹ሲጠበቅ›› እና ‹‹ሲናፈቅ›› የምርጫው የሕዝብ ተሳትፎ በራሱ ‹ዓይናቸው ደም የለበሰ› የውጭ አገርና ‹‹አጋር›› ሰዎችን ሳይቀር ኩም አደረገ:: ምርጫው ይህን ያህል በስኬት የተከናወነው እንደተፈለገውና እንደተገመተው ብቻ ሳይሆን፣ ሲሠራበትና ሲሴርበት እንደቆየው መሳቂያና መሳለቂያ ባለመሆኑ ብቻ አይደለም:: ከዚያም በፊትና እስከ ምርጫው የድምፅ መስጫ ቀን ድረስ ምርጫውንና የምርጫውን ሒደት እያንዳንዱን መረማመጃ እንዳይሆን አድርጎ፣ ሕዝብንና መንግሥትን የትርምስ አዙሪት ውስጥ ለመክተት በአዲስ አበባም ሆነ በሌሎች የአገሪቱ ከተሞች የጥፋት ኃይሎች የደገሱልን የትኛው ደባ ከፀጥታና ሕግ አስከባሪ ኃይሎች ቅድሚያ መከላከል አምልጦ ዕውን ይሆን ይሆን ከሚለው ሥጋታችን ተገላግለናል:: ዕፎይ ብለናል:: እግዜር ሳይደግስ ስለማይጣላ ነው እንጂ፣ የዚሁ የአዲስ አበባው ተራና የዘወትር የመብት ጥያቄ ወይም አቤቱታ ብቻ መስሎ ብቅ ያለው የመስቀል አደባባይ ነገር በ‹‹ኪነ ጥበቡ›› ያመለጥነው አደጋ አንድ ምሳሌ ነው:: በአደባባዩ የተነሳውን የ‹‹መብት››፣

የ‹‹ተቃውሞ›› ጥያቄ መነሻ ያደረገ ግርግር ቢፈጠርና ቢፋፋም፣ ይህም ለአሸባሪዎች መሹለክለኪያ ሽፋን ሆኖ ቢያገለግል ለከፋ ጥቃት መጋለጥና ይህም ሳይበቃ መዓት ‹‹ተቃውሞ›› የበዛበትን ምርጫ ላይ ሌላ ተጨማሪ የማሰናከያ ሰበብ በፈጠረ ነበር:: ይህ ሳይሆን ምርጫውን በሰላምና በሚገርም የሕዝብ ተሳትፎ አጠናቀናል::

ምርጫውን ሪፈረንደም የማለት ያህል ከፍ አድርገው መግለጻቸውና ማክበራቸው በእኔ በኩል ደስ የሚያሰኝ ቢሆንም፣ የስያሜውን መስተጋባት (መስተጋባት የሚባል ከሆነ) የሰማነው ግን ከእሳቸው ንግግር በፊትና ከዚያ አስቀድሞ ገና የምርጫው ዓላማ ሲገለጽና አልገባ ብሎም ብዙዎችን ሲያስቸግርና ሲያወዛውዝ ነው::

የምርጫ 2013 ጥቂት ክንዋኔ ወደ ጳግሜን 1 ቀን 2013 ዓ.ም. (ያን ዕለት ለሚደረገው የድምፅ መስጫ ቀን) ቢራዘምም፣ ከራሱ ከሰኔ 14 ቀን 2013 ዓ.ም. የድምፅ መስጫ ዕለት ለሐሙስ ሐምሌ 1 ቀን 2013 ዓ.ም. በቀጠሮ ያደሩ የጥቂት የምርጫ ጣቢያዎች የድምፅ መስጠት ውዝፍ ሥራን የመሰለ ውዥቀት (Anomaly) መኖሩ ባይቀርም፣ ገና ውጤቱ ሙሉ በሙሉ ሳይገለጽ፣ እንዲያውም ከመገለጹ በፊት ምርጫው የኢትዮጵያ ሕዝብ ሪፈረንደም እስከመባል የዘለቀና የከበደ ክብርና ሞገስ አግኝቷል:: ምርጫውን ሪፈረንደም ወይም ውሳኔ ሕዝብ (ሕዝበ ውሳኔም ይባላል) እስከመባል የገዘፈ ስም አግኝቷል:: ምርጫው ይህን ያህል ክብር አግኝቷል፣ ይህን የመሰለ ስምም አግኝቷል የምለው ጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ አህመድ ሰኞ ሰኔ 28 ቀን 2013 ዓ.ም. በተሰበሰበው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አስቸኳይ ስብሰባ ላይ፣ ደጋግመውና አጽንኦት ሰጥተው ሪፈረንደም ሲሉ ስለሰማሁ አይደለም:: በእሳቸው ደረጃ፣ በእሳቸውም አማካይነትና በእሳቸውም በኩል መንግሥታቸውና ፓርቲያቸው

ምርጫውን ሪፈረንደም (ውሳኔ ሕዝብ) ለምን እንለዋለን? ውሳኔ ሕዝብ (ሪፈረንደም) ማለትስ ምን ማለት ነው? ከሚለው እንጀምር:: በአገራችን የቅርብ ጊዜና አሁን በሥራ ላይ ባሉ የምርጫ ሕጎች መሠረት ውሳኔ ሕዝብ ማለት ‹‹የሕዝብ ፍላጎትን ለመለካትና የሕዝብን ውሳኔ ለማወቅ ድምፅ የሚጥበት ሥርዓት ነው:: አሁን ያለው የምርጫ ሕግ ይህንን አሁን እዚህ እንዳለ ቃል በቃል የጠቀስኩትን ትርጉም ‹‹…የሕዝብ ፍላጎትን ለመለካት ወይም የሕዝብን ውሳኔ ለማወቅ የሚደረግ የድምፅ አሰጣጥ ሥርዓት ነው›› ይላል:: እዚህ የሕግ ትርጉም ልዩነትና ተመሳሳይነት ውስጥ አልገባም:: ምክንያቱም በዚህ ጉዳይ ሕዝብ ሪፈረንደም ሰጠ ሲባል ትርጉሙ ከዚህ ውጪ ያለውን የዘወትር ኑሮ የ‹‹አባባል›› ፍቺ የሚመለከት በመሆኑ ነው:: ሕዝብ ምን አለ? ሕዝብ በድርጊቱ፣ በተግባሩ፣ በሁኔታው፣ በዝምታው፣ ወይም በሌላ ዓይነት አኳኃኑ ምን አለ? ማለት ነው:: ‹‹ምን አለ? ሕዝቡ ምን አለ? አገሬን ለሰው ዕንቢ - አልሰጥም አለ...›› እየተባለ በዜማ፣ በሽለላና

ማስታወቂያ

ቅፅ 26 ቁጥር 2212

www.ethiopianreporter.com

| እሑድ ሐምሌ 4 ቀን 2013 በፉከራ መልክ ከሚባለው በላይ ነው:: ሕዝብ ተናገረ ማለት ነው:: የዚህን ቃል ትርጉም በአገራችን ሥነ ቃል ወይም ሥነ ጽሑፍ ውስጥ ጠፍጥፎ የሠራውና ከሞላ ጎደል ሕዝብ ‹‹አፍ›› ውስጥ ያስገባው ምርጫ 97 ነው:: ምርጫ 97 በማራኪ የመድረክ ሙግቶቹ ለተቃዋሚ አገር ያካለለ ድጋፍና ወዶ ገብ ካድሬ ያሳፈሰበት የምርጫ ሒደት ነበር:: የ97 ቅስቀሳና ሙግት ተስፋ በሚጭሩ መፈክሮች ሕዝብን ከዳር ዳር ያነሳሳና ያሟሟቀ ብቻ ሳይሆን፣ ጠርንፎና አፍኖ ይገዛ የነበረውን ኢሕአዴግን ያሳጣና በግልጽ ያስጠላም ነበር:: በድምፅ መስጫው ዕለት በመላው ኢትዮጵያ የታየው 24 ሰዓት ውስጥ ሊገባ የተቃረበ የድምፅ መስጠት ሠልፍና ውሎ ማደር፣ እንዲሁም በአዲስ አበባና በሌሎች ከተሞች የተመሰከረው (ኢሕአዴግም ራሱ ያመነው) ሽንፈት ምክንያት የተቃዋሚዎች ‹‹ጥሩነት›› ወይም የተሻለነት ሳይሆን የኢሕአዴግ ጥላቻ ነበር:: ሕዝብ ኢሕአዴግን ጠላና፣ ኢሕአዴግን አልፈልግህም አለና ተቃዋሚዎችን መረጠ:: ተቃዋሚዎችን ሕዝብ የመረጠው እነሱን አውቆ አማራጮቹን ወዶ ሳይሆን፣ ከኢሕአዴግስ የማይሻል የለም ብሎ ነው:: ሕዝብ ወሰነ፣ ሪፈረንደም ሰጠ ማለት የመጣው ከዚህ አኳያ ነው:: የአሁኑን ምርጫ፣ ምርጫ 2013ን ሕዝብ ሪፈረንደም የሰጠበት ምርጫ ነው የምንለው ዓብይ አህመድ ስላሉት፣ ከእሳቸውም ሰምተን ሳይሆን እንዲያውም ከእሳቸውም ቀድመን ሕዝብ፣ ከዚህ የበለጠ አደራና ግዳጅ የለም ብሎ በአንድ ቃል የሚናገርበት ግዴታው ነው ብለን ነው:: የዚህ ምክንያት መጀመርያ አገር ብዙ ጣጣና ወከባ ባጋጠመው ለውጥና ሽግግር ውስጥ በመሆኗ ነው:: ለውጡንና ሽግግሩን ዘላቂ የማድረግ፣ ዴሞክራሲን የማደላደል፣ የዴሞክራሲ አውታራትን ገለልተኛ አድርጎ የማንጠፍ ከሁሉም በፊት የሚመጣው አጣዳፊ ተግባር፣ ለውጡንና ሽግግሩን ከክሽፈት ከማዳን መጀመር ከዚህ መነሳት ስላለበት ነው:: የምርጫውም ዓላማ በዚህ ግብ ላይ የተመጠነና የተወሰነ ነው:: ምርጫው የሚካሄድበት ጊዜ ራሱ ለውጡንና ሽግግሩን ማገዝና ወደፊት ማራመድ ቀርቶ ሊያወሳስብና ሊያሰናክል በሚችልበት ሁኔታ የፀብ፣ የጭቅጭቅ፣ የተቃውሞና የመከፋፈል ርዕሰ ጉዳይ ሆኖ እንደነበር የሚዘነጋ አይደለም:: ምን ምን/የትኞቹን ዝግጅቶችን አድርገን ምርጫ እንግባ በማለት ፈንታ የለውጡ ቀንደኛ ተቃዋሚዎችና ሳያውቁ ደግሞ፣ ለውጡን የሚጎዱ ወገኖች በቀደዱት የምርጫ ሕገ መንግሥታዊ የጊዜ ገደብ ማለፍ አለማለፍ ላይ አተካራ ውስጥ ገባን:: ይህ ራሱ ብዙ ጊዜ ፈጀ:: ብዙ ያልተገባና የማያዋጣ መንገድ ውስጥ የዕውር ድንብር ጉዞ አስከተለ:: ዛሬም ድረስ ፀፀት ያላስከተለ መንግሥትን በሕገወጥነት መከሰስን፣ ሥልጣን የለህም ማለትን፣ በእሳት መጫወትን፣ የፌዴራላዊ ሥርዓቱን ሕግ መጣስን፣ የገዛ ራስ፣ የእኔ የብቻዬ ‹‹ምርጫ›› ማለትን፣ ‹‹ሠራዊት›› የመገንባትን፣ የአስተዳደር ክልልን፣ የገዛ ራስ የቅርጫ መሬት ማድረግ መድረስ የዘለቀ ውዝብግ፣ ጣጣና ጦርነት አመጣ:: ምን ዓይነት ቅድመ ሁኔታ አሟልተን፣ እንዴት ያለ ቅድመ ዝግጅት አድርገን ምርጫ እናካሂድ የሚለው ጥያቄ መሠረታዊ የሆነው ዝም ብሎ በትናንትናው ዓይነትና ሁኔታ የሚካሄድ ምርጫ የሕዝብን ሉዓላዊነት መወከል የሚያስችል ሪፐብሊክ ማቋቋም ስለማይቻል ነው:: ትናንት በኢሕአዴግ ጊዜ የማይቻለውን ዴሞክራሲያዊ ምርጫ ማካሄድና

ክፍል-1

ተ ሟ ገ ት

ገጽ 29

ሪፐብሊክ የማቋቋም ትልቅ ግዳጅ ዛሬ ማከናወን የማንችለው ኢሕአዴግ ክፉና መጥፎ ስለነበር ብቻ ሳይሆን፣ ምርጫ የማካሄድ ሥራ ከደግነትና ከጥሩነት በላይ መንግሥታዊ አውታራትን ገለልተኛ አድርጎ ማደላደልንና ማዋቀርን ስለሚጠይቅ ጭምር ነው::

‹‹ሳይታወቅ››ም እየገሰገሰ የመጣው ገና በዚህ ረገድ ተገቢውን መሰናዶ ሳናደርግና ከሁሉም በላይ ደግሞ በለውጡና በሽግግሩ ላይ ብቻ ሳይሆን በሰላማችን፣ በአገራችን ህልውና ላይ እየተግተለተለ እየጠነከረ የመጣው ከበባና ጥቃት በፀናበት ወቅት ነው::

ከብዙ ውጣ ውረድ በኋላ ምርጫው 2013 ላይ እንዲደረግ የተወሰነው፣ የተባለውና የሚፈለገው ቅድሚያ መሰናዶ ተሟልቶና ተጠናቅቆ ሳይሆን ምርጫውም ራሱ ይህንን ዴሞክራሲን የማደላደል፣ መንግሥታዊ አውታራትን ገለልተኛነትን የማነፅ የለውጡንና የሽግግሩን ተግባር የሚያግዝ ሚና ይጫወት ተብሎ ነው::

የአገራችን ሕዝብ በምርጫው ዕለት ድምፅ የሰጠው ከእያንዳንዱ ፓርቲ ወይም ድርጅት ማሸነፍና የፖለቲካ ትርፍ በላይ የሚበልጥብኝ ሌላ ነገር አለ ብሎ ነው:: አገርን የማትረፍና የለውጡን ዘላቂነት የማረጋገጥ ተግባር በልጦ ያፈጠጠበት ወቅት ነው ብሎ ነው::

ይህ ግን ብቻውን የሚስተናገድ የአገር የቤት ሥራ አልሆነም:: ለውጡን የሚፃረሩ፣ ከአምባገነንነት ወደ ዴሞክራሲ የሚደረገውን ሽግግር የሚጠናወቱ ኃይሎች በፈጠሩት ሁኔታና አጋጣሚ ውስጥ ሌሎችም አደጋዎችና ትንኮሳዎች ተግተልትለው መጡ:: ኢትዮጵያ በውኃ ሀብቷ በተለይም በዓባይ ውኃ የመጠቀም መብቷን በጭራሽ አይቻልም የሚለው የግብፅና የሱዳን የቆየ ፖሊሲ በግርግር መሬት ከመቦጨቅ የሱዳን ፍላጎት ጋር ተወሳስቦ መጣ:: የኢትዮጵያ በገዛ ራሷ የውኃ ሀብት መጠቀም፣ የኢትዮጵያ ልማት በጠቅላላው፣ ለህልውና አደጋ ነው የሚሉ የጎረቤቶቻችን ፍላጎት ኢትዮጵያ ላይ ቀጥተኛ ጦርነት ከመክፈት ጀምሮ በእጅ አዙር በታጠቁ የውስጥ ትግል ሽፋን እስከማመስ ተግባራዊ መሆን አልበቃ ብሎት፣ ትናንት በገፍ የተሰደዱ ‹‹ምድረ ጎስቋሎች›› መጠጊያ የሆነው የውጭ አገር ዛሬ የነፃ አውጪ ሠራዊት ጠቅላይ መምርያ ሆኖ እስኪዘገብ ድረስ ‹‹መጫወቻ›› ሆነን አርፈናል:: ምዕራባዊ ጫናም በዚህ ሁሉ ውስብስቦሽ ውስጥ ዓይን አውጥቶ ከእነ ሙሉ ሠራዊት (ሚዲያው፣ ሰብዓዊ መብት ድርጅቶችና ግሎባል ገቨርናንስ ተቋማት ጋር - ተመድ፣ ሴኪዩሪቲ ካውንስል፣ ጂ7፣ ወዘተ) ኢትዮጵያ ውስጥ ስውር እጅ ከመስደድ ጀምሮ በማዕቀብ የማፈን ተጨማሪ የጎረቤት ባላጋራ በመግዛትና በሚዲያ የተቀናበረ ሴራ ስም በማጠልሸት ቅንብር ውስጥ ገብቶ ይፋዊ ‹‹ጦርነት›› ውስጥ ይገኛል:: የኢትዮጵያ ሕዝብ ሪፈረንደም የሰጠው፣ ውሳኔ ሕዝቡን በአንድ ድምፅ የገለጸው የተመዘገበውን ያህል በዚህ ቀውጢ ጊዜ ወደ ምርጫ ጣቢያዎች ተምሞ በመሄድ ነው:: የአገራችን መራጭ ሕዝብ ይህን ያደረገው በዴሞክራሲ ውስጥ እየኖረ፣ ዴሞክራሲያዊ መብቶችን መኗኗሪያው አድርጎ አይደለም:: እነዚህ መብቶች ሥልጣን ላይ ካለው መንግሥትና ባለሥልጣናት ችሮታ ውጪ መኗኗሪያ የሚሆኑት፣ ቢጣሱ፣ ቢገሰሱ በሕግ የሚጠበቁትና የሕግ መቃኛ የሚበጅላቸው፣ ወዘተ ኢትዮጵያ የጎደላት ከፓርቲ ወገንተኛነት ነፃ ሆኖ የታነፀ ዓምደ መንግሥት ሲኖር ነው:: ይህን የማበጃጀት ሥራ ተጀማምሯል:: ጥቃትም የደረሰበት፣ የውስጥ ወረራ መባል የሚችል፣ አገር የማወራረድ ያህል አደጋ የመጣውም በጭራሽ ይህ አይሆንም፣ ለውጥና ሽግግሩ መቀጠል የለበትም ተብሎ ነው:: ኢትዮጵያ ውስጥ ዛሬ በምርጫ ዴሞክራሲያዊ መንግሥት ማቋቋም የማይቻል ነገር የሆነበት ምክንያት ዴሞክራሲዊ መብቶች ገና መኗኗሪያ ስላልሆኑ ብቻ አይደለም:: በዚሁ ጎዶሏችን ጭምር የኢትዮጵያ ሕዝብ የፓርቲ አማራጮችን፣ አማራጭ የፖለቲካ መስመሮችን ያንተረከከ ቀርቶ እነዚህ በነፃነት ብቅ እንዲሉ፣ አብረውም ተቻችለውና ተፎካክረው እንዲሠሩ ያደረገ ሕይወት ውስጥ አልገባንም:: ምርጫ 2013 እየተጣደፈና www.ethiopianreporter.com

የኢትዮጵያ መራጭ ሕዝብ በዚህ አንድ አዳራሽ ውስጥ ከቶ አንድ ላይ ተገናኝቶ ባልመከረበት ድርጊቱ ምርጫው፣ የድምፅ መስጫው ዕለት ድርጊትና ውሎ የፀብ ደጋሾች መጫወቻ እንዳይሆን፣ ወደ የባላንጣዎች ግብግብ እንዳይለወጥ፣ ሰላማዊነቱ፣ ተዓማኒነቱና ዴሞክራሲያዊነቱም በራሱ በሕዝቡና በተወዳዳሪ ፓርቲዎች ፊት መዘባበቻ እንዳይሆን አድርጓል:: የአውሮፓና የአሜሪካ ታዛቢ በሌለበት የአውሮፓና የአሜሪካን ‹‹አጋር›› አገሮች ዕውቅናና ክብር አግኝቷል (የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር መሥሪያ ቤትና የአውሮፓ ኅብረትን ጨምሮ የ13 አውሮፓ አገሮች ኤምባሲዎች ያወጡትን መግለጫ ይመለከታል):: የልማት አጋሮቻችንና ለጋሾቻችን በግልጽ የሚናገሩትን፣ ፖሊሲያቸውና አቋማቸው ያደረጉትን፣ ውስጣቸውም ጭምር የሚተናነቃቸውን አካትተው በገለጹበት በዚህ የጁን 25 መግለጫቸው ሁለቱም ወገኖች የኢትዮጵያን ሕዝብ ድምፅ በመስጠት መብቱ መገልገሉን ከማድነቅ ሊሸሹና ሊያፍሩ (እፍርታም ሊሆኑ) አልቻሉም:: ምርጫውን በተለይም የድምፅ መስጫውን ዕለት በዚህ ሁኔታ አጠናቅቀን፣ ተቃዋሚዎቻችን፣ ተቀናቃኞቻችን በአጠቃላይ ጠላት ያለው ቀርቶ የኢትዮጵያ መራጭ ሕዝብ ሰኔ 14 ቀን ያለው ከሆነ በኋላና እየሆነ ባለበት ጊዜ፣ በተለይም በሕግ የተወሰኑትን ከምርጫው ቀን ቀጥሎ ያሉትን የምርጫ ውጤት የሚገለጽባቸውን አሥር ቀናት በመቁጠርና በመኖር ላይ እያለን ገና በሰባተኛው ቀን (ልክ በሳምንቱ ሰኞ) ነበር የኢትዮጵያን የመከላከያ ሠራዊት ከትግራይ/ከመቀሌ መውጣት በድንገትና በከፍተኛ ድንጋጤ የሰማነው:: ይህ ልክ እንደ ብራ መብረቅ ድንገት የወደቀወን ዜና የሰማነው ‹‹ሰበር›› የሚባል ቅጽል እንኳን ሳይሰጠው ነው:: በዚህ ላይ በኋላ ቀስ እያልን በተረጋጋ ስሜት የተረዳነው መግለጫ ‹‹… ይህ የእርሻ ወቅት እስኪጠናቀቅ ድረስ የሚቆይ ያለ ቅድመ ሁኔታ በሰብዓዊነት ላይ የተመሠረተ የተናጠል የተኩስ አቁም ከዛሬ ከሰኔ 21 ቀን 2013 ዓ.ም. ጀምሮ መንግሥት አውጇል›› የሚል ቢሆንም፣ የመንግሥት ቴሌቪዥን የዚህ ዜና ርዕስና መሪ መግቢያ፣ ‹‹የትግራይ ጊዜዊ አስተዳደር የተኩስ አቁም ስምምነት እንዲደረግ ለፌዴራል መንግሥት ጥያቄ አቀረበ:: የፌዴራል መንግሥትም የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር የተኩስ አቁም ስምምነት ጥያቄን በአዎንታዊነት እንደተቀበለው አስታወቀ›› እያለ አሳሳነን፣ አደናገረን:: ዛሬም ድረስ ከሳምንት በኋላ የአንድ ወገን የተናጠል ዕርምጃና ከአንድ በላይ የሆኑ ወገኖች ስምምነት ልዩነት አልገባ ብሎን ማኖ በማኖ የሆንን ብዙዎች ነን:: በዚህ ላይ አማፂውና የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በአሸባሪነት የሰየመው ቡድን ፕሮፓጋንዳ የብራ መብረቅ ሆኖ የወደቀብንና ገላችንንም ህሊናችንንም ክፉኛ ባደማው ቁስላችን

ላይ ጨው ነሰነሰብን:: ማክሰኞ መጥቶ የጠቅላይ ሚኒስትሩን የ‹‹አሳቻ›› ቦታ መግለጫ መደበኛ ባልሆኑ የዜና ምንጮች በኩል ሰማን:: በመደበኛው ኑሮ ውስጥና ሁሌም የሚከነክነን፣ የሚያቃጥለንና የሚያንገበግበን ሕገ መንግሥታዊው የመንግሥት የአሠራር ግልጽነትና ተጠያቂነት ነገር የምንነጋገርበት ጉዳይ በቀረበበት መልክና ማዕቀፍ ውስጥ ቢቆረቁረንም፣ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ሰጡት የተባለውን መግለጫ ምንጭ ተዓማኒነት ካረጋገጥን በኋላ አሞን አድሮ፣ አሞን ከዋለው ሕመማችን ዳንን:: ጥርጣሬያችንን እየሞገትን ሰንብተን በሳምንቱ የሰኞ የፓርላማው ውሎ ላይ ብዙውን የተብራራ እውነት ሰማን:: የአገራችን ሰው የሆነ፣ የሚያገባው ነገር ተደበቀብኝ ብሎ ሲያምን ወይም ሲጠረጥርና ‹‹ተከዳሁ›› ባለ ጊዜ ‹‹በዚህ በዚህ አይደል ሰው የሚተማማ፣ ሞተችልህ አሉኝ ሕመሟን ሳልሰማ›› ብሎ ያንጎራጉራል:: ገና እንደዚህ ዓይነት መጠያየቅ፣ መወቃቀስ ውስጥ መግባት አልቻልንም:: እኔ እምለው ገና እንደዚህ ዓይነት መወቃቀስ ውስጥ አልገባንም አይደለም:: መግባት አልቻልንም ነው:: አሁንም በላይ በላዩ እየተከታተለ የሚሰነዘርብን ጥቃት መጠያየቃችንን ‹‹መተማማታችንን›› አጣዳፊ የማያደርግ እየሆኑብን ነው:: እንደ ጂ ሰባት ሁሉ፣ እንደ አሥራ ሦስቱ ኤምባሲዎች ‹‹አድማ›› ሁሉ ዓረብ ሊግ ውስጥ ጭምር የገባው፣ በ‹‹ኢትዮጵያን አትንኩ›› ምትክ በ‹‹ኢትዮጵያን እንደምን እናጥቃት›› የተለወጠው መመርያ በተግባር ሲተረጎም ቀን ተቀን እያየን ነው:: በሳዑዲ ዓረቢያ የሚገኙ ወገኖቻችን ሕጋውያንና የመኖሪያ ፈቃድ ያላቸው ጭምር፣ ‹‹የዓይናችሁ ቀለም አላማረንም›› ተብለው በገፍ እየተባረሩና መቀጣጫ እየሆኑ ነው:: በዚህ ብቻ ሳይወሰን በእውነትና በዓለም አቀፍ ሕግ ላይ ያልተመሠረተውን የሳዑዲ አድሏዊና ወገንተኛ የ‹‹የአብዬን ለእምዬ›› ፍርደ ገምድል አቋም በአደባባይ ሰምተናል:: ሌሎችም በሳምንቱ መጨረሻ ውስጥ ማስፈራሪያ ሲልኩብን፣ ማስጠንቀቂያ ሲያከታትሉብን፣ የ‹‹ጭቃ ሹማቸው›› ያህል እነሱ የዓለሙ ጌታ ሆነው ከላይ ከፍ ዝቅ አድርገው ሲያዩንና ሲይዙን ታዝበናል:: ኢትዮጵያን ከተቃጣባትና ካነጣጠረባት የህልውና አደጋ ልናድናት የምንችለው ሰላሟን፣ የዴሞክራሲ ግንባታዋን የምንከላከለው፣ ለውጡንና ሽግግሯን ይበልጥ ዕውንና ድርስ እየሆነ ከመጣ ክሽፈት የምናድነው በምርጫው ውስጥ እንዳደረግነው፣ በተለይም በድምፅ መስጫው ቀን እንዳረጋገጥነው አንድ ላይ ሆነን ‹‹መጀመርያ የመቀመጫዬን›› ብለን የምርጫውን ውጤት በሰላማዊና በሕጋዊ መንገድ ስናስተናግድ ነው:: በውጤቱ ላይ ልዩነት ሊኖረን ይችላል:: ልዩነት የሚስተናግደው ግን ዴሞክራሲያዊነት ጭምር የሚረጋገጠው በዴሞክራሲ መብቶችና መቻቻል ውስጥ መኗኗርን መሠረት በማስያዝ ላይ በመረባረብና ችግሮች ሲመጡም በሰላማዊ፣ በሕጋዊና በዴሞክራሲያዊ መንገዶች ለመፍታትና ውጤቱንም ለመቀበል በመቻል ነው:: ከአዘጋጁ፡- ጽሑፉ የጸሐፊዋን አመለካከት ብቻ የሚያንፀባርቅ መሆኑን እንገልጻለን::

ቅፅ 26 ቁጥር 2212

ክፍል-1

| እሑድ ሐምሌ 4 ቀን 2013

ማስታወቂያ

ገጽ 30

የሁሉም ምርጫ ! The choice for All!

የንግድ ቤት ኪራይ የጨረታ ማስታወቂያ 1. አቢሲንያ ባንክ አ.ማ. ከዚህ በታች ባለው ሠንጠረዥ ላይ የተገለጹትን በዕዳ ማካካሻነት የወረሰዉን በአዲስ አበባ ከተማ ቦሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 08 (ሲኤምሲ ሚካኤል ፊት ለፊት) ማቲ ህንጻ በሚባል የሚታወቀዉ ሕንጻ ላይ የሚገኙትን ለንግድ ቤት የተዘጋጁትን ክፍሎች ለንግድ ቤት ወይም ለቢሮ አገልግሎት በጨረታ አወዳድሮ ለማከራየት ይፈልጋል:: ተ.ቁ

ለጨረታ የቀረቡ ክፍሎች የሚገኙበት

የክፍሉ ቁጥር

ምድር ቤት (Ground Floor) ላይ የሚገኝ

1.

የክፍሉ ጠቅላላ ስፋት በካሬ ሜትር 51.38 ካ.ሜ ሚዛኒን 28.73 ካ.ሜ ጠቅላላ 80.11

01

2.

ሉለተኛ ፎቅ ላይ የሚገኝ

204

45.67 ካ.ሜ

3

ሦስተኛ ፎቅ ላይ የሚገኝ

ከ301 እስከ 305

169.95 ካ.ሜ

4

ሦስተኛ ፎቅ ላይ የሚገኝ

308

60 ካ.ሜ

5

አራተኛ ፎቅ ላይ የሚገኝ

401

6

አራተኛ ፎቅ ላይ የሚገኝ

ከ 405 እስከ 408

7

አምስተኛ ፎቅ ላይ የሚገኝ

ከ 501 እስከ 503

8

ስድስተኛ ፎቅ ላይ የሚገኝ

601

9

ስባተኛ ፎቅ ላይ የሚገኝ

701

10

ከምድር ቤት በታች (Basement) ለመጋዘን አገልግሎት

የአንዱ ካሬ ሜትር የጨረታ መነሻ ዋጋ (ከ15% ታክስ በፊት) መነሻ ዋጋዉ በጨረታዉ የሚወሰን በመሆኑ ተከራዮች የራሳቸዉን ዋጋ ማቅረብ ይችላሉ

14.28 ካ.ሜ 165.69 ካ.ሜ 57.59 ካ.ሜ

14.28 ካ.ሜ 80.08 ካ.ሜ 37.43 ካ.ሜ

2. ከላይ ለተጠቀሱት ክፍሎች ስፋት በካሬ ሜትርና የክፍሉን ቁጥር ሰነዱ ላይ ማግኘት ይችላሉ:: 3. ተጫራቾች ለኪራይ ዋጋ ማቅረቢያ የተዘጋጀውን የጨረታ ሰነድ ሰሜን ሆቴል ጎን በሚገኘው አቢሲንያ ባንክ ሕንጻ ሁለተኛ ፎቅ አስተዳደር እና ሎጅስቲክስ መምሪያ የተወረሱ ንብረቶች አስተዳደር ብር 100.00 (ብር አንድ መቶ) በመክፈል የጨረታ ሰነዱን መውሰድ ይችላሉ:: 4. ለንግድ ቤት ወይም ለቢሮ የሚከራዩትን ክፍሎች ቦሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 08 ከሲኤምሲ ሚካኤል ፊት ለፊት ማቲ ሕንጻ በአካል በመገኘት ማየት ይችላሉ:: 5. ለጨረታ የቀረቡ ክፍሎች የጨረታ መነሻ ዋጋ ባንኩ ያላቀረበ ሲሆን ተጫራቾች የሚከራዩበትን ዋጋ በካሬ ሜትር ከተጨማሪ እሴት ታክስ በፊት ከጨረታ ሰነዱ ላይ መግለጽ ይችላሉ:: 6. ተጫራቾች የሚከራዩበትን ዋጋ (ተጨማሪ እሴት ታክስን ሳይጨምር) እና የሚከራዩትን ክፍል ለምን አገልግሎት እንደሚያውሉት በትክክል ጠቅሰው በታሸገ ኢንቨሎፕ እሰከ ሐምሌ 15 ቀን 2013 ዓ.ም ከጠዋቱ 4፡30 ድረስ ብቻ በተራ ቁጥር 3 በተጠቀሰው የባንኩ መምሪያ ለዚሁ በተዘጋጀው ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይኖርባቸዋል:: 7. ጨረታው ሐምሌ 15 ቀን 2013 ዓ.ም በላይ ዘለቀ መንገድ ሰሜን ሆቴል አጠገብ በሚገኘው የባንኩ ሕንጻ ሁለተኛ ፎቅ አስተዳደርና ሎጂስቲክስ

መምሪያ

ቢሮ የተወረሱ ንብረቶች አስተዳደር ቢሮ ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸዉ በተገኙበት ይከፈታል::

8. ተከራይ ለሚከራዩት ንግድ ቤቶች በጨረታ ያሸነፈበት ዋጋ ላይ በተጨማሪ ለመንግስት

የሚከፈለውን የተጨማሪ እሴት ታክስ (15%)

ይከፍላል:: 9. ተጫራቾች ለሚጫረቱት ክፍል ብር 5,000.00 (ብር አምስት ሺህ) የጨረታ ማስከበሪያ በባንክ ክፍያ ማዘዣ (ሲ.ፒ.ኦ) ከጨረታው ሰነድ ጋር ማቅረብ ይኖርባቸዋል:: 10. አሸናፊ የሚሆነው ተጫራች የጨረታ ውጤቱ በተገለጸ በ 5 የሥራ ቀናት ውስጥ

የኪራይ ውል ከባንኩ ጋር መፈጸም ይኖርበታል::

11. የጨረታው አሸናፊ በተራ ቁጥር 9 መሠረት በተጠቀሰው ቀን ቀርቦ ውል ካልፈጸመ ያስያዘው ጨረታ ማስከበሪያ ገንዘብ ለባንኩ ገቢ ሆኖ ጨረታው ይሰረዛል:: 12. ተከራይ የኪራይ ውል ከተፈራረመ በኃላ የሦስት ወር ኪራይ በመያዣ ወይም በመጠባበቂያ መልክ ያስይዛል:: 13. ከላይ ከተራ ቁጥር 1 እሰከ 11 ድረስ ከተዘረዘሩት ነጥቦች አንዱን አለመፈጽም ከጨረታ ለመሰረዝ

ምክንያት ይሆናል::

14. ባንኩ ስለኪራዩ የተሻለ ዘዴ ካገኘ ጨረታውን በከፊል ሆነ ሙሉ ለሙሉ የመሰረዝ መብቱ በህግ የተጠበቀ ነው:: 15. ለተጨማሪ መረጃ በስልክ

ቁጥር 0111 ጳ 26 45 94 እና 0111 ጳ 26 55 04 ደውሎ መጠየቅ ይችላሉ::

አቢሲንያ ባንክ አ.ማ. ቅፅ 26 ቁጥር 2212

www.ethiopianreporter.com

ክፍል-1

| እሑድ ሐምሌ 4 ቀን 2013

ማስታወቂያ

ገጽ 31

INTERNATIONAL COMMUNITY SCHOOL

ዓባይ ባንክ አ.ማ. Abay Bank S.C የቢሮ ጽዳት

Sale of Used/Re-purposed Containers

አገልግሎት ግዥ ግልፅ ጨረታ ማስታወቂያ

የጨረታ መለያ ቁጥር፡ ፋማ/05/የሰሃ/ 1-2/2021-22 ዓባይ ባንክ አ.ማ ለዋና መስሪያ ቤት፣ ለዲስትሪክቶች እና በመላው አገሪቱ ለከፈታቸው ቅርንጫፎች እና ወደፊትም ለሚከፍታቸው ተጨማሪ ቅርንጫፎች የቢሮ ፅዳት አገልግሎት ሰጪ ባለሙያ አቅራቢ የሆኑ ብቁ ድርጅቶችን በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ማሰራት ይፈልጋል:: ስለሆነም፡ƒƒ ተጫራቾች በሙያው ፈቃድ ያላቸው፣ የዘመኑን የመንግስት ግብር የተከፈለበትን የታክስ ክሊራንስ፣ የታደሰ የንግድ ፈቃድ፣

ተ.እ.ታ

ሰርተፊኬት፣

ቲን

ሰርተፊኬት

እና

የድርጅቱን ተቋማዊ ብቃት የሚያረጋግጥ ማስረጃ ማቅረብ ይኖርባቸዋል:: ƒƒ ከሠራተኛና

ማህበራዊ

ጉዳይ

ሚኒስቴር

የቅጥር

(Employment) ሥራ ፈቃድ ማስረጃ ማቅረብ ይኖርባቸዋል:: ƒƒ ተጫራቾች ባንኩ ባወጣው የአገልገሎት ሥራ ዘርፍ በባንኩ ዋና መ/ቤት፣ በሁሉም ክልሎች በሚገኙ ቀጠና ፅ/ቤት እና ቅርንጫፎች በተሟላ መልኩ ሠራተኞችን ማቅረብ የሚችሉ መሆን ይኖርባቸዋል:: ƒƒ ተጫራቾች ለፅዳት አገልግሎት የሚያስፈልጉ የፅዳት ዕቃዎች እና ለሰራተኞች የደንብ ልብስ ማቅረብ ይኖርባቸዋል::

ƒƒ ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን የማይመለስ ብር 100/አንድ መቶ ብር ብቻ/ በመክፈል ከእስጪፋኖስ ቤተ -ክርስቲያን ወደ ባምቢስ በሚወስደው መንገድ ከኖክ ነዳጅ ማደያ ፊት ለፊት ባለው ዝቋላ ኮምፕሌክስ በሚገኘው የባንኩ ዋና መስሪያ ቤት ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ከሐምሌ 06 ቀን 2013 ዓ.ም ጀምሮ ዘወትር በሥራ ሰዓት ከሰኞ እስከ ዓርብ ከጠዋቱ 2፡00 እስከ ቀኑ 11፡00፣ እንዲሁም ቅዳሜ ከጠዋቱ 2፡00–6፡00 ብቻ ማግኘት ይችላሉ:: ƒƒ ተጫራቾች ከጨረታው በኋላ የሚመለስ የጨረታ ማሰከበሪያ ብር 15,000.00 /አስራ አምስት ሺህ ብር ብቻ/ በሲ.ፒ.ኦ ወይም ለ120 ቀን በሚቆይ የባንክ ዋስትና (ጋራንቲ) ማስያዝ ይኖርባቸዋል::

The International Community School of Addis Ababa (ICS) invites interested bidders to submit price offers for the following used/repurposed containers with roof covers that could serve as offices and storage spaces on “AS IS WHERE IS” basis.

I) 6 (Six) 40ft Re-purposed containers II) 3 (Three) 20ft Re-purposed containers

INSTRUCTION TO BIDDERS: 1. Interested bidders can buy bid documents from the school’s cashier office and submit their offers from Monday July 12, 2021 through Wednesday July 21, 2021 from 9:00AM to 3:00PM by paying a non-refundable cash payment of Birr 200.00. Please note that the school will be closed for Eid al- Adha Holiday. And Cashier office will be closed for lunch from 12:00pm to 1:00pm. 2. The containers can be inspected at the International Community school compound on the mentioned dates and time frames. 3. Bid offers must be submitted latest by Wednesday July 21, 2021, till 3:00pm in a sealed envelope marked “BID OFFER” addressed to International Community School of Addis Ababa and shall be inserted into a bid box prepared for this purpose at the school’s Cashier Office. 4. Lump sum offer shall be made for the 6(SIX) 40ft and 3(THREE) 20ft containers as a whole. Individual offer for a container will not be considered and accepted. 5. Buyers are responsible for safe removal of the containers from ICS premises. They should inspect the area and present removal procedure in line with the school’s policy. 6. The International Community School of Addis Ababa is unable to provide any assistance, either mechanical or manpower for the removal of the containers. All costs (Crane/Forklift, Labor, moving vehicle etc.) related to the removal of the containers will be covered by the buyer. 7. Bids must be accompanied with a bid bond of 10% of the total offered value endorsed by certified cheque (CPO). The bid bond will be returned to unsuccessful bidders after completion of the bid process. Bid bond of successful winner would be considered with the total winning amount. 8. The successful bidder will be notified by a letter of award to make payment to International Community School within 3(THREE) working days. And shall remove the containers within 7(SEVEN) working days after the letter of award is issued 9. If the winner fails to pay the winning bid amount to the school within three working days and remove the awarded containers, the school shall withhold the entire Bid Bond amount and dispose the containers in any way it sees fit. 10. Bids received after the closing date will be automatically rejected. 11. The International Community School of Addis Ababa reserves

ƒƒ ተጫራቾች የጨረታ ሠነዳቸውን በታሸገ ኢንቨሎፕ ጨረታው እሰከሚዘጋበት እስከ ሐምሌ 21፣2013 ዓ.ም ከጠዋቱ 4፡30 ሰዓት ድረስ ማስገባት አለባቸው:: ƒƒ ጨረታው ተጫራቾች እና ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት

the right to accept or reject any or all bids for any reason. Bids should be marked as “Purchase of Used/Re-purposed Containers” and submitted to the School’s Cashier Office by the following address before or on WEDNESDAY JULY 21, 2021 till 3:00pm.

ሐምሌ 21፣2013 ዓ.ም ከጠዋቱ 5፡00 ዓባይ ባንክ አ.ማ ዋና

International Community School of Addis Ababa

መስሪያ ቤት ግዥ እና ንብረት አስተዳደር ዲፓርትመንት

Old Airport Road

ይከፈታል::

PO Box 70282

ƒƒ ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር +251-115549741/ +251-11-557-15-29 ደውሎ መጠየቅ ይቻላል:: ƒƒ ባንኩ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም

Addis Ababa For further information, please contact the School’s Property Management Office Tel. 011 371 15 44 Ext. 5016

በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው::

Mob. 0912 07 11 91 www.ethiopianreporter.com

ቅፅ 26 ቁጥር 2212

ክፍል-1

ገጽ 32

| እሑድ ሐምሌ 4 ቀን 2013

ማስታወቂያ

East Africa Bottling S.C Company Registration No. MT/AA/3/0005423/2004 Jimma Road P.O. Box 1346 Addis Ababa, Ethiopia T +251(0)112 756114 T +251 (0)112 765103–08 F + 251 (0)112 753152

Invitation to Bid Bid No.HB/054 /2021

Hibret Bank would like to invite interested venders to bid for the supply of Banners on contractual basis for a period of one (1) year.

Invitation to Tender

For supply of employees uniform and shoes REFERENCE: TENDER NO. EA/PR/HR/UN012022 East Africa Botting S.C. is a manufacturer of coca cola products in Ethiopia. The bottler invites all interested eligible participants to participate on open tender for the supply of employee’s uniform and shoes. Description T-shirt Jacket Jersey (Shurab) men Jersey (shurab) Women Shirt, Men Shirt Women Trousers men Trousers Women Skirt Gawn- Dust coat Overall Safety Shoes Driver Safety shoes

Qty 5238 2618 2264 352 2746 792 1771 502 16 56 4650 6065 760

Complete tender documents accompanied with Birr 100,000.00 bid bond must be enclosed in a plain sealed envelope marked only with the tender number and tender name and addressed to:

East Africa Bottling SC P.O. Box 1346 Addis Ababa, Ethiopia. The participants should bring samples of uniform and shoes along with the bid proposal. The tender documents should be deposited in the tender box placed at MD office to reach on or before the closing date and time on July 16,2021 until 4:00 PM. The tender will be opened on July 22,2021 and bidders will be communicated via phone or mail. Failure with any of the above-mentioned condition shall result in automatic rejection of the bid. East Africa Bottling SC reserves the right to accept or reject any of the bids in the whole or parts thereof. Addis Ababa Ethiopia. ቅፅ 26 ቁጥር 2212

1. A Complete set of Bidding documents can be purchased by interested bidders upon payment (depositing) of non-refundable fee of Birr 200.00 (Two hundred) in Account Number IN0403007, in any branch of Hibret Bank S.C; nearest and convenient to you after 3(Three) days of this bid announcement for the first time. 2. Bidders can obtain the bid document from Procurement Division which is located at Ras Abebe Aregay Road, Hiber Tower 19th Floor.

Interested pre-qualified eligible suppliers may obtain further information from East Africa Bottling SC, head office procurement department located near to Amin Hospital, around Abinet the way from Torhyloch to Merkato during normal working hours between 8:00 a.m. and 5:00 p.m. Every day from Monday to Friday or through phone +251 911629620/+ 251 911706660.

East Africa Bottling Share Company, Jimma Road

Interested bidders shall submit their proposals as per the following conditions.

3. Interested bidders are advised to review the bid document carefully before preparing & submitting their bids. 4. Bids must be submitted on July 21, 2021 until 2:00 P.M 5. Each bid must be presented in a sealed envelope and strictly in accordance with the instruction to bidders indicated in the bid document. 6. The bid will be opened at Hibret Bank Head Office located at Ras Abebe Aregay Road, Hiber Tower 19th Floor at presence of bidders or their representative who choose to attend in the bid opening on July 21 , 2021 at 2:30 P.M. 7. Failure to observe the instructions & conditions provided in the bid document will constitute grounds for rejection of the bidder from competition. 8. The Bank reserves the right to accept or reject the bid partly or totally. 9. For additional information bidders can contact by the following address.

Tel. 011 4 663208 or 011 470 6541 Hibret Bank www.ethiopianreporter.com

ክፍል-1

| እሑድ ሐምሌ 4 ቀን 2013

ማስታወቂያ

ገጽ 33

ቡና ባንክ አ.ማ

BUNNA BANK S.C

ለቡና ባንክ አ.ማ ባለአክሲዮኖች በሙሉ እጩ የዳይሬክተሮች ቦርድ አባላትን ጥቆማ ለመቀበል የወጣ ማስታወቂያ የቡና ባንክ አ.ማ የቦርድ አባላት ምርጫ የሚከናወነው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ባወጣው መመሪያ ቁጥር SBB/79/2021 እና SBB/71/2019 እንዲሁም በኩባንያው ባለአክሲዮኖች 11ኛ መደበኛ ጠቅላላ ጉባዔ ላይ በጸደቀው የቦርድ አባላት ጥቆማና ምርጫ አፈጻጸም የአሠራር ደንብ መሠረት ነው። እነዚህን መመሪያዎች መሠረት በማድረግ በቀጣይ ባንኩን በቦርድ አባልነት የሚመሩ አባላትን ለማስመረጥ ታህሳስ 11 ቀን 2013 ዓ.ም በተካሄደው የባለአክሲዮኖች 11ኛ መደበኛ ጠቅላላ ጉባዔ የቦርድ አባላት አስመራጭ ኮሚቴ መቋቋሙ ይታወሳል። በጠቅላላ ጉባኤው የተቋቋመው አስመራጭ ኮሚቴ እጩ የዳይሬክተሮች ቦርድ አባላት ጥቆማዎችን ለመቀበል ዝግጅቱን አጠናቋል። ስለሆነም ባለአክሲዮኖች ለዳይሬክተሮች ቦርድ አባልነት ብቁ ናቸው ብላችሁ የምታምኑባቸውን እጩ የቦርድ አባላት ለመጠቆም የሚያስችላችሁን የጥቆማ መሙያ ወይም ማስፈሪያ ቅጽ በቡና ባንክ አ.ማ ድረ ገጽ https://www.bunnabanksc.com ወይም የባንኩ ዋና መሥሪያ ቤት በሚገኝበት ቦሌ መንገድ ሩዋንዳ መታጠፊያ አካባቢ ባለው የቡና ባንክ አ.ማ ሕንፃ 8ኛ ፎቅ በሚገኘው የዳይሬክተሮች ቦርድ አስመራጭ ኮሚቴ ጽ/ቤት ቢሮ ወይም በባንኩ ቅርንጫፎች በአካል በመቅረብ ለጥቆማ መስጫ የተዘጋጀውን ቅጽ ማግኘት የምትችሉ መሆኑን አስመራጭ ኮሚቴው ያሳውቃል።

ስለሆነም የባንኩ ባለአክሲዮኖች ለባንኩ ሁለንተናዊ እድገት የበኩላቸውን አስተዋጽኦ ማበርከት ይችላሉ ብለው የሚያምኑባቸውን ብቁ እጩዎችን በቅጹ ላይ በጥንቃቄ በመሙላት ከሐምሌ 01 ቀን 2013 ዓ.ም እስከ ጥቅምት 01 ቀን 2014 ዓ.ም ድረስ ከታች በተመለከቱት አማራጮች በመጠቀም እንዲጠቁሙ አስመራጭ ኮሚቴው በአክብሮት ይጋብዛል። ባለአክሲዮኖች የሞሉትን ቅጽ በቡና ባንክ አ.ማ ዋና መ/ቤት 8ኛ ፎቅ በዳይሬክተሮች ቦርድ አስመራጭ ኮሚቴ ጽ/ቤት በአካል በመቅረብ ቅጹን መሙላት ወይም አድራሻውን ለቡና ባንክ አ.ማ የዳይሬክተሮች ቦርድ አስመራጭ ኮሚቴ በማለት በባንኩ የፓ.ሣ.ቁጥር 1743 ኮድ 1110 በአደራ ደብዳቤ መላክ ወይም የተሞላውን ቅፅ ስካን በማድረግ ለዚሁ ዓላማ በተዘጋጀው በባንኩ ኢሜል b ibnomination@bunnabanksc. com አያይዘዉ መላክ የሚችሉ መሆኑን እንገልጻለን።

ተጠቋሚ እጩ የቦርድ አባላት የሚከተሉትን መስፈርቶች ማሟላት ይጠበቅባቸዋል፤ 1. ኢትዮጵያዊ ዜጋ የሆነ/ች እንዲሁም ዕድሜው/ዋ 30 ዓመት እና ከዚያ በላይ የሆነ/ች፤ 2. የቡና ባንክ አ.ማ ባለአክሲዮን የሆነ/ች እና ቢመረጥ/ብትመረጥ በዳይሬክተሮች ቦርድ አባልነት ለመሥራት ፈቃደኛ የሆነ/ች፣ 3. ለቦታው የተገቢነት እና የብቃት መስፈርት (Fit and Proper) የሚጠይቀውን

የመጀመሪያ ዲግሪ ትምህርት ያጠናቀቀ/ች፣

4. በቢዝነስ ማኔጅመንት፤ በባንክ ሥራ፤ በፋይናንስ፤ በአካውንቲንግ፤ በሕግ፣ በኦዲቲንግ፤ በኢኮኖሚክስ፤ በኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ፤ በኢንቨስትመንት ማኔጅመንት የትምህርት መስክ የተመረቁና የጾታ ስብጥራቸውም ተመጣጣኝ ቢሆን ይመረጣል፣ 5. የቡና ባንክም ሆነ የሌሎች ባንኮች ተቀጣሪ ሠራተኛ ያልሆነ/ነች፤ እንዲሁም የማንኛውም የፋይናንስ ተቋም ዋና ሥራ አስፈፃሚ ወይም የዳይሬክተሮች ቦርድ አባል ያልሆነ/ነች፤ 6. ተጠቋሚው የሕግ ሰውነት ያለው ድርጅት ከሆነ ድርጅቱን ወክሎ የዳይሬክተሮች ቦርድ አባል ለመሆን የሚወዳደረው የተፈጥሮ ሰው ማንነትና የትምህርት ደረጃ እንዲሁም ሌሎች አስፈላጊ ነገሮች ሁሉ መጥቀስ፤ 7. የቡና ባንክ አ.ማ የዳይሬክተሮች ቦርድ አስመራጭ ኮሚቴ አባል ያልሆነ/ነች፤ 8. ቡና ባንክ አክሲዮን ማህበርን ለስድስት ተከታታይ ዓመታት በቦርድ አባልነት አገልግለው ከቦርድ አባልነት የለቀቁ ከሆነ ከለቀቁበት ጊዜ ጀምሮ ስድስት ዓመታት የሆናቸው (የሞላቸው)፤ 9. በሕዝብ ዘንድ ተአማኒነት ያለው/ያላት እና የጸዳ የፋይናንስ አቋም ያለው/ያላት፤ 10. በሕዝብ ዘንድ መልካም ሥነምግባር፣ ማሕበራዊ ተቀባይነት ያለው/ያላት እና ሕግን በመተላለፍ በኢትዮጵያም ሆነ በውጭ አገራት በወንጀል በመከሰስ ተፈርዶበት/ባት የማያውቅ/የማታውቅ፤ 11. ለመንግሥት ባለሥልጣናት መረጃን በመከልከል፤ የተሳሳቱ የሂሳብ ወይም ሌሎች ሰነዶችን በመስጠት የተቆጣጣሪ አካላትን መመሪያዎች ባለመቀበል እና ባለመገዛት በመንግሥት ባለሥልጣናት አስተዳደራዊ የእርምት እርምጃዎች ተወስዶበት/ባት የማያውቅ/የማታውቅ፤ 12. የንግድ ሥራን ከመተግበር ወይም ድርጅትን ከመምራት አኳያ በፍርድ ቤት የመክሰር ውሳኔ ያልተላለፈበት/ባት፣ ከታክስ እና ከባንክ ክፍያዎች ጋር በተያያዘ ግዴታዎቹን/ቿን በአግባቡ የተወጣ/ች መሆን ይኖርባቸዋል።

ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 011-8-722845 ወይም በ011-1-264357 በመደወል ባለአክሲዮኖች ማብራሪያ ማግኘት ይችላሉ። ማሳሰቢያ፤ አስመራጭ ኮሚቴው ከሐምሌ 01 ቀን 2013 ዓ.ም በፊትም ሆነ ከጥቅምት 01 ቀን 2014 ዓ.ም በኋላ የሚቀርቡ ጥቆማዎችን የማይቀበል መሆኑን ከወዲሁ ያሳስባል።

የቡና ባንክ አ.ማ የዳይሬክተሮች ቦርድ አባላት አስመራጭ ኮሚቴ www.ethiopianreporter.com

ቅፅ 26 ቁጥር 2212

ክፍል-1

ገጽ 34

| እሑድ ሐምሌ 4 ቀን 2013

ማስታወቂያ

INVITATION TO BID

Bid Announcement for IT Equipment The Deutsche Gesellschaft für Internationale Zusammenarbeit ‘’GIZ Office Addis Ababa’’ would like to invite all interested & eligible local suppliers to submit their technical specification, financial offer as per price sheet for the below listed items. No 1

2 3

Description

Unit

Quantity

LOT

Desktop Computer with Monitor 19”, keyboard & Mouse

Pieces

146

I

LCD Projector

Pieces

14

II

Stabilizer 750-1050 VA

Pieces

16

III

Bid reference number: 91151859 Deadline for submission: 30.07.2021 (4:00PM in the Afternoon) Any eligible local supplier which might be interested in accepting the GIZ-Office proposal for supplying the items is welcome to submit technical specification, financial offer using the price sheet and warranty period separately by labeling the reference number 91151859 on the envelope to GIZ-Office located next to Jupiter Hotel at Bloom Tower 9th Floor, Kazanchis. Those who are interested to be the one, detail specification and price sheet is described at 2Merkato site https://tender.2merkato.com/ tenders/view/241258/featured

Special conditions or Instruction: Supplier should have and attach a valid TIN/VAT/ renewed Business License/Legal documents & Article and memorandum of Association.

FOR PRINTING OF DIFFERENT MATERIALS Floating Date: - As of July 11, 2021 Closing Date – July 21, 2021 Tender no. 017/21 Amref Health Africa, the largest African led international organization on the continent, provides training and health services to over 30 countries in Africa. Founded in 1957 as the Flying Doctors of East Africa to bring critical health services to remote communities, Amref Health Africa now delivers preventative, community-based health care. With a focus on women and children, Amref Health Africa manages a full range of medical and public health programs tackling the most critical health challenges facing the continent: maternal and child care, HIV & TB, malaria, clean water and sanitation and surgical and clinical outreach. Amref Health Africa partners with the Government of Ethiopia and local stakeholders to implement a diversified health project portfolios throughout the country focusing on three key programmatic areas: Reproductive, Maternal, Neonatal and Child Health (RMNCH); Water, Sanitation and Hygiene (WASH) and Communicable and Noncommunicable Diseases. Gender and human resources for health are crosscutting, reflected throughout the organization’s health portfolio. Our organization also engages in clinical outreach interventions and emergency programs including nutrition and resilience building of affected communities. In 2017, our programs supported 174 districts, 390 health facilities and 27 health science institutions, reaching 1.6 million beneficiaries, 29,654 health professionals and 17,792 health extension workers and health development agents. Amref Health Africa has projects in Addis Ababa, Afar, Amhara, Benishangul-Gumuz, Gambella, Oromia, SNNP, Ethiopia Somali regions and nationwide health systems strengthening interventions focusing the capacity building of the National Health Extension Program. 1. Amref Health Africa, Ethiopia office intends to invite all interested and eligible bidders by this bid invitation for the printing of Eighteen (18) different printings/promotional materials.

„„ Delivery time should be within 15 working days after official order is given. If the supplier fails to deliver within 15 working days GIZ-Office has the right to cancel/terminate the order.

2. The bid document can be purchased by interested bidders during office hour (Monday to Thursday 8:00Am to 5:00PM and Friday 8:30AM to 1:00 PM) upon submission of a required legal licences at the place of registration to the Amref Health Africa in Ethiopia Country Office A.A up on payment of a non- refundable fee ETB 150 (One Hundred fifty birr) ) by depositing to Amref health Africa Bank account: Wegagen bank /Shala branch/ Account number: 0075992910104, Account name: Amref health Africa. And bidder should present the bank advice with copy of renewed trade license, Tax Clearance Certificate, and VAT Registration Certificate is a must.

„„ Your offer might be rejected or disqualified if technical specification and financial offer is NOT submitted separately, if reference number is not indicated on the envelope, if the delivery date is not within the specified period of time AND if legal documents/licenses are submitted as technical offer.

a. Bidders should have a valid and renewed trade license for the year;/Bidders should be VAT registered

„„ Indicate that the price offer is before OR after VAT or ToT. „„ Technical specification is detail description of the material. Legal Documents/ business licenses WILL NOT be considered as technical Specification.

„„ The offer shall be submitted in the language of the tender documents. „„ Your financial offer has to be in line with the provided bid sheet. „„ Financial offer currency has to be in ETB (Ethiopian Birr).

3. All firms organized and licensed under the laws of Ethiopia that qualify to bid are invited to participate in this bid and have to fulfill the following requirements in addition to the above mentioned requirement.

4. All bids must accompanied by a bid security in the amount of birr 5,000.00 a. The bid bond shall be furnished in one of the following forms:i. Certified Cheque/CPO issued by a recognized bank/ Bond issued by and/or confirmed through a recognized /reputable bank 5. Bids shall be submitted in tender box prepared for this purpose before July 21, 2021; 10:00 A.M. in the following address.

„„ Validity date of your offer should be 60 to 90 days „„ Payment should be settled after delivery.

Amref Health Africa / Ethiopia office

For any clarifications, kindly contact GIZ-Office through the below addresses until 16.07.2021. If there is Clarification or any

Bole Sub-City, Woreda 03, H.No. 2310 Behind Bole Medhanialem Church or Beside “Abyssinia Plaza”

amendment on this tender, will be posted on 2Merkato site until

P.O.Box 20855 code 1000, Tel. 0116630541 ADDIS ABABA, ETHIOPIA

23.07.2021, venders must make sure they visit the site before submitting offer. Email: [email protected]

Tel: +251 11 5587935

„„ GIZ reserve the right to cancel the tender partially or fully. We look forward to hearing from you. ቅፅ 26 ቁጥር 2212

6. Bid opening shall be held in the presence of bidders and/or their representatives who wish to attend, on July 21, 2021; at 10:30 A.M. Interested eligible bidders may obtain further information from Procurement Unit, Tel 0116627851

The aforementioned Office reserves the right to accept or reject any or all bids. www.ethiopianreporter.com

| እሑድ ሐምሌ 4 ቀን 2013

ክፍል-1

እ ኔ

እ ም ለ ው

ገጽ 35

ዲፕሎማሲ - ዓብይና ውጭ አገር ያለው ኢትዮጵያዊ በመስፍን ሀብቱ ሰኞ ዕለት ጠቅላይ ሚኒስትሩ ለፓርላማው ባደረጉት ንግግር ውስጥ ካነሷቸው ነጥቦች አንደኛው የዲፕሎማሲው ጉዳይ ነው። አንዳንድ ሰዎች በዲፕሎማሲው መስክ ወያኔ እንደ በለጠን አርገው የሚያቀርቡ አሉ። ይኼ ጨርሶ የተሳሳተ ነው:: የመንግሥትን ዲፕሎማሲ ስኬታማ እንዳይሆን ያደረገው ወያኔ በሚሊዮን ብር የቀጠራቸው ሎቢስቶች ናቸው እንጂ ወያኔ ራሱ በሠራው ሥራ አይደለም። ችሎታውም ስለሌለው። ወያኔ ገና ከድሮ ጀምሮ ዘለዓለም ዲፕሎማሲውን በተወሰኑ ፈረንጆች እያሠራ የኖረ ነው። የሚደንቀን ግን የራሳችን መንግሥት ዲፕሎማሲ እንዲህ የሚፈለገውን ውጤት ሳያመጣ ሲቀር ነው። ለነገሩ የውጭ ዲፕሎማሲ እንዲሠራ ለማድረግ የሚፈለገው ሥራ በመሠረቱ በቀጥታ ከውጭ መንግሥታት ጋር ያለው በይነ ግብር ብቻ አይደለም። ዋናው ጉዳይ የአውሮፓና የአሜሪካ መንግሥታት ፖሊሲን ለማውጣትና ለማስፈጸም ውሳኔ ላይ የሚደርሱት እንዴት እንደሆነ ማወቁ ላይ ነው። ይህን ጥያቄ በትክክል መመለስ ዲፕሎማሲያችን የት ላይ እንደ ደከመ ለመረዳት ያስችለናል። ይህን ስንመልስ ነው በዲፕሎማሲው ረገድ በውጭ አገር ያለው ኢትዮጵያዊ (በስህተት “ዳያስፖራ” የሚባለው) ምን ያህል ወሳኝ ሚና ሊጫወት እንደሚችል መረዳት የምንችለው። ውጭ አገር ያለው ኢትዮጵያዊ በእጅጉ አብዛኛው በራሱ ጥረት ተፍጨርጭሮ የተማረና ሥራ የያዘ ነው። በዚህ ረገድ ያለ ምንም ማጋነን በውጭ አገር የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ጠንካራ ሠራተኞች፣ በተሰማሩበት ሥራም ሆነ ትምህርት እጅግ የተመሠገኑ ናቸው። አገራቸውንም በመውደዳቸው ስለአገራቸው ዘለዓለም እንደ ተጨነቁና እንዳሰቡ ነው። የአገራቸውንም ችግር በሚመለከት ሠልፍ ሲጠራ እንደ ጎርፍ የሚወጡትም፣ መዋጮም የሚያዋጡት ለአገራቸውና ለወገናቸው ባላቸው ፍቅር ነው። ብዙዎቹ አገራቸው እያሉ ያጡትን ዕድል በቀላሉ ሲያገኙ ወደ ትምህርት በመግባት እስከ ከፍተኛ ደረጃ ድረስ ሊማሩ ችለዋል። በአሁኑ ጊዜ በተለይም በዩናይትድ ስቴትስና ካናዳ በየዩኒቨርሲቲው በማስተማር ላይ የሚገኙት ኢትዮጵያውያን ቁጥር እጅግ ብዙ ነው። ችሎታቸውም የተመሰከረለት ነው። ከዚህ አንፃር ካየነው በውጭ አገር ያሉ ኢትዮጵያውያን ያላቸውን ዕምቅ ችሎታና ሙያዊ ልምድ (ኤክስፐርቲዝ) ለአገራቸው ቢያውሉት ኖሮ፣ በኢትዮጵያ ሊኖር የሚችለውን ለውጥ መገመት አይከብድም። በአሁኑ ወቅት በተለይ ተነጥሎ ለአገራችን ኋላቀርነት ተጠያቂ የሆነው በመንግሥትም ሆነ በክልሉ ሴክተር ገንኖ ያለው ከፍተኛ የችሎታ ማነስ ጉዳይ ነው። በውጭ አገር ያለው የተማረው ክፍል በአገራችን ለሚያስፈልገው በኢኮኖሚ፣ በፖለቲካ፣ በትምህርት፣ በሕክምና፣ ወዘተ. አመራር በመስጠት ቢሳተፍ ሊገኝ የሚችለውን ውጤት በቀላሉ ማሥላት ይቻላል። ታዲያ በአገራችን በሚካሄደው የለውጥና

የልማት ሒደት ውስጥ ይህን ክፍል ማሳተፍ የሚቻለው እንዴት ነው የሚለውን ጥያቄ ማንሳት ያስፈልጋል። ምን ቢደረግ ነው ይኼ አገሩን በተቻለው አቅሙ ሊረዳ የሚችለውን/ የሚፈልገውን ክፍል ማሳተፍ የሚቻለው? እስካሁንስ በሚፈለገው መጠን ሊሳተፍ ያልቻለው ለምንድነው ብለን መጠየቅ ይኖርብናል። አብዛኛው ውጭ አገር ያለው ኢትዮጵያዊ ወደ ውጭ አገር በገፍ የወጣው በደርግ ጊዜ ነው። ታዲያ እንዲህ አገሩንና ወገኑን የሚወደው ኢትዮጵያዊ እንዴት ነው ደርግ ከወረደ በኋላ በአገሩ ጉዳይ በቀጥታ ሊሳተፍ ያልቻለው? መልሱ ቀላል ነው። ወያኔ የተማረ ኢትዮጵያዊ እንደ ጦር ይፈራ ስለነበር ውጭ አገርም ያለው ኢትዮጵያዊ በነፃነትና በቀጥታ በፖለቲካም ሆነ በኢኮኖሚው እንዳይሳተፍ ለማገድ ዓላማው ስለነበር ውጭ አገር ያለው ኢትዮጵያዊ አገሩ መጥቶ ከፖለቲካና መከላከያ/ፀጥታ በስተቀር መሳተፍ ይችላል አለ። በሕገ መንግሥቱም ውስጥ ኢትዮጵያውያን የሁለት አገር ዜግነት ሊኖራቸው አይችልም ብሎ ደነገገ። ስለዚህ ውጭ አገር ያሉ ኢትዮጵያውያን የፖለቲካ ተሳትፎ መብት ሳይኖራቸው፣ ወያኔ በጀመረው የከይሲዎች አገዛዝ ዝም ብለው አንገታቸውን ደፍተው እንዲኖሩ ደነገገ። ውጭ አገር ያሉ ኢትዮጵያውያን ደግሞ ከሁሉ አስቀድሞ የሰብዓዊና የዴሞክራሲያዊ መብት በአገራቸው እንዲኖር ይፈልጋሉ። እንዲህ ያለ መብት በሌለበት ምን ይበጀኝ ብለው ወደ አገራቸው ሊመለሱ ይችላሉ? ወያኔ ውጭ አገር ያሉ ኢትዮጵያውያን በራሱ የጨዋታ ሕግ ተሸብበው ስለሰብዓዊ መብትና ስለዴሞክራሲያዊ መብት ሳይጠይቁ አንገታቸውን ደፍተው እንዲገዙ ፈለገ። ይኼ ሊሆን ስለማይችል በውጭ አገር ያሉ ኢትዮጵያውያን እጅግ ብዙዎቹ ወደ አገራቸው ተመልሰው ማገልገል ቢፈልጉም ሳይመለሱ ቀሩ። ምንም ቢሆን የሚያስቡትን ሳይገላመጡ እንደ ልባቸው በሚናገሩበትና የሕይወት ዋስትና ባለበት በውጭ አገር ለመቆየት ወሰኑ። ከሦስት ዓመት በፊት የወያኔ አገዛዝ መጀመርያ በኢትዮጵያ ሙስሊሞች ሠልፍ ተደፍሮ ሲገዘገዝ ቆይቶ፣ በኦሮሞና በአማራ ወጣቶች ትግል ሥልጣኑን ለመልቀቅ ሲገደድና አዲስ መንግሥት ሲቋቋም የሕዝቡ ተስፋ ከፍ እንዳለው ሁሉ ውጭ አገር የሚኖረውም ኢትዮጵያዊ ተስፋው እንደገና ብድግ አለ። የወያኔ አገዛዝ ያብቃ እንጂ ውጭ አገር አንድም ቀን ማደር የማንፈልገው ለውጡ ልባችንን ቢሰቅለውም፣ በአንድ በኩል ደግሞ አገራችን ተመልሰን ባለን ችሎታ አገራችንን ለማገልገል ይህ ወያኔ የደነገገው ሕግ ካልተቀየረ ምን ያህል አስተዋጽኦ ይኖረናል የሚለው ፍርኃት ቀፍድዶ ያዘን። ዓብይ በመጀመርያው የፓርላማ ንግግራቸው ብንደመምም በተጨባጭ ግን ያ ከይሲ ሕግ እስካልተቀየረ ድረስ ተሳትፏችን ውሱን መሆኑ እንደማይቀር ታየን። ስለሆነም እስከ ዛሬ ድረስ እንዲህ ያለ ጽሑፍ መጻፍ ከመሰለ ተሳትፎ የዘለለ ሚና ሊኖረን አልቻለም። በአንዳንድ www.ethiopianreporter.com

የመንግሥት ባለሥልጣናት ዝብረቃ፣ በሚዲያ ሰዎች አሳፋሪ ድክመት፣ በአንዳንድ የክልል ባለሥልጣናትና ሠራተኞች ችሎታ ማነስ፣ በዲፕሎማሲው ድክመት እንዲሁም በሌላውም ድክመትና ስህተት ሁሉ እየተሳቀቅን መኖር ተገደናል። ገና ያልተመለሰውና ይህንን ሁሉ ጉድ ያላየውስ ውጭ አገር ያለ ኢትዮጵያዊ ምንም ለማድረግ የፖለቲካ መብት ከሌለው ምን ሊያደርግ ይመለስ? ይኼ ኢትዮጵያዊ እኮ የውጭ አገር ዜግነት የወሰደው ወዶ አይደለም፣ ለሕይወት ዋስትና እንጂ። ከቀይ ሽብር የተረፈ፣ ከወያኔ የከይሲ አገዛዝም የተረፈው እኮ ከሁሉ አስቀድሞ የሕይወት ዋስትና ይፈልጋል። የውጭ አገር ዜግነት የሚሰጠው ይኼን የደኅንነት ዋስትና ነው። ይህ ደኅንነት ፖለቲካዊ ብቻ አይደለም። አንደ ሰው ሥራ ካጣ ለኑሮው የሚያስፈልገው ድጎማ ሁሉ ይደረግለታል። ውጭ አገር ያለው ኢትዮጵያዊ እንዲህ ያለውን የደኅንነት ዋስትና ለምዶ የኖረ ነው። ኢትዮጵያ ውስጥ እንዲህ ያለ የተሟላ ዋስትና እንደሌለ የታወቀ ቢሆንም የፖለቲካ ዋስትና ግን ሊኖር ይችላል። ሕግን የመደንገግ ጉዳይ ስለሆነ። መንግሥት ፖሊሲውን ማስተካከል ብቻ ነው የሚጠበቅበት። ስለሆነም ውጭ አገር የሚኖረው ኢትዮጵያዊ እንዲህ ዋስትና በሌለበት ሁኔታ ለመሥራት አይፈልግም። አንዳንዱም ልጆቹን ጥሎ፣ ሴቷም የምትወደውን ባሏን፣ ወንዱም የሚወዳትን ሚስቱን ትቶ ወደ ኢትዮጵያ ለመምጣት ኢትዮጵያ ውስጥ ያለው የደኅንነት ዋስትና ሁኔታ አስተማማኝ መሆን አለበት። ከዚህም ዋናው የፖለቲካ ነፃነት ነው። እንዲያው ምንም ቢሆን አገሬ ብሎ ከላይ የጠቀስነው ዋስትና ባይረጋገጥም፣ ለውጡ ከወያኔ አገዛዝ ይሻላል ብሎ ለመመለስ ቢፈልግም አሁንም አንዳንድ እንከኖች አሉ ብሎ ስለሚያምን ተመልሶ አገሩን ለማገልገል አይቻለውም። ይህንን ለማድረግ ግን ይህ ክፍል ምን ይፈልጋል? ሰላም፣ መረጋጋት፣ የብሔር ፖለቲካ አምልኮ ቆሞ አገልግሎት ሰጪዎች ቀልጣፋና ትክክለኛ አሠራር መከተላቸው፣ ሐሳብን የመግለጽ ነፃነት ሙሉ ለሙሉ መከበር፣ የመንግሥት ሚዲያ አገልግሎት ለሕዝብ እንጂ ለመንግሥት አለመሆኑ፣ ወዘተ የአንድ ብሔር የበላይነት አለ ለሚለው ፍርኃቱ የማያወላዳ መልስ መስጠት፣ በተለያዩ ደረጃዎች የኢኮኖሚ ፕሮጀክቶች ሊጀምር ቢፈልግ ሊያገኝ ስለሚችለው የመንግሥት ትብብር እርግጠኛ አለመሆን፣ ወዘተ. አገር አደጋ ላይ ስትሆን ያሳየው መተባበር ያሉትን ጥርጣሬዎችና ጥያቄዎች አስወግዷል ማለት አይደለም። “ዳያስፖራው” በዲፕሎማሲው ሊካፈል ይገባል እየተባለ ስለ“ዳያስፖራው” የፖለቲካ መብት ግን ምንም አለመነሳቱ ዋና እንቅፋት ሆኖበታል። ስለሆነም ከሁሉ በፊት ፖለቲካዊ መልስ ይፈልጋል። ውጭ አገር ያለው ኢትዮጵያዊ ለአገሪቱ ዲፕሎማሲያዊ ስኬት ያለው አቅም ከፍተኛ ነው። እንደ አውሮፓዊ ወይም አሜሪካዊ ዜጋ ያለው የዜግነት

መብት ከፍተኛ ስለሆነ ያለበት አገር መንግሥት የሚከተለውን የውጭ ፖሊሲ የመጠየቅ ሲልም የመቃወም መብቱ የተጠበቀ ከመሆኑም በላይ፣ በፓርላማ ባልተወሰኑ ግን መንግሥት በራሱ በሚወስዳቸው ፖሊሲዎች አንድ ዜጋ የፓርላማ አባላትንና ሌሎች ፖለቲከኞችን እየነዘነዘና ለሚዲያም መረጃ እየሰጠ ፖሊሲው እንዲቀየር ወይም እንዳይሳካ ማድረግ ይችላል። ይኼ እንግዲህ በግለሰብ ደረጃ አንድ ሰው ሊያደርገው የሚችለው ነው። እዚህ ላይ ደግሞ መደራጀትና መቀናጀት ሲታከልበት ውጤቱም ይበልጥ ስኬት ሊያሳይ ይችላል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በንግግራቸው ስለዲፕሎማሲው ካነሱት ጉዳይ አንዱ ኤምባሲዎችን የመቀነስና ውጭ ያለውን ኢትዮጵያዊ ትብብር መሻት ያሉት ጥሩ ሐሳብ ነው። ቢሆንም ውጭ ያለው ኢትዮጵያዊ ቢደረግለት ስለሚፈልገው ደግሞ ግልጽ መሆን ያስፈልጋል። መብትና ነፃነትን ያላዘለ ጥሪ የደርጉን “የእናት አገር ጥሪ” እንዳይመስል መጠንቀቅ ያስፈልጋል። ኤምባሲ መቀነስ ሐሳቡ ጥሩ ቢሆንም ሊያስከትል የሚችለውን የአሠራር ምስቅልቅል በቅጡ አጢኖ መዘጋጀትን ይጠይቃል። ውጭ አገር ያለው ኢትዮጵያዊ ከኤምባሲው ሥራ ሊሸፍን የሚችለው ውትወታና ማግባባቱን (አድቮኬሲና ሎቢውን) ብቻ ይመስለኛል። ሌሎች “ክኖትራክቹዋል” የሆኑ ጉዳዮችን ሊሸፍን አይችልም። ይህን የመሳሰሉት ሥራዎች እንዴት እንደሚሠሩ በቅጡ መጤን አለበት። በእርግጥ እንደ ቪዛ ያሉት ጉዳዮች ከአዲስ አበባ ሆኖ በኦንላይን ሊሠሩ ይችላሉ። ሌሎች በኦንላይን ሊሠሩ የማይችሉ ጉዳዮች እንዳሉም የታወቀ ነው። የሆነው ሆኖ ግን ውጭ አገር ያለው ኢትዮጵያዊ በአድቮኬሲና ሎቢ ብዙ አስተዋጽኦ ሊያደርግ ይችላል። ከሁሉ አስቀድሞ ግን የሚገባውን የፖለቲካ መብቱን ማክበር ያስፈልጋል። ውጭ አገር የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ሁለት ዓይነት ዜግነት ሊኖራቸው እንደሚችልና በፖለቲካውም ለመሳተፍ እንደሚችሉ በሕግ መደንገግ አለበት። በእርግጥ የሁለት አገር ዜግነት ጉዳይ በኢትዮጵያ መንግሥት ብቻ የሚወሰን ሳይሆን፣ የሌሎቹንም አገሮች ሕግ የሚመለከት ነው። በሽብርተኞች ምክንያት አንዳንድ አገሮች የሁለት አገር ዜጋነት የሚለውን በሕግ ሰርዘዋል። እንዲህ ባለው ሁኔታ ውጭ አገር ያሉ ኢትዮጵያውያን በአገራቸው የፖለቲካ ሒደት ውስጥ የመሳተፍ መብታቸው ግን ሊደነገግ ይችላል። በኢትዮጵያ የፖለቲካ ሒደት ውስጥ ወደ ዴሞክራሲ በሚደረገው ሽግግር፣ ብሎም በኢኮኖሚውም፣ በትምህርትና በሕክምና ረድፍ በመሳተፍ ውጭ አገር ያሉ ኢትዮጵያውያን ከፍተኛ አስተዋጽኦ ሊያደርጉ ይችላሉ:: የፖለቲካ መብታቸው ከታወቀና ከላይ የጠቀስናቸው የፖለቲካና የአሠራር እንቅፋቶች ከተነሱ ማለት ነው። ከአዘጋጁ፡- ጽሑፉ የጸሐፊውን አመለካከት ብቻ የሚያንፀባርቅ መሆኑን እየገለጽን፣ በኢሜይል አድራሻቸው [email protected] ማግኘት ይቻላል:: ቅፅ 26 ቁጥር 2212

ክፍል-1

እ ኔ

ገጽ 36

እ ም ለ ው

| እሑድ ሐምሌ 4 ቀን 2013

የፖለቲካ አለመረጋጋት ባስከተላቸው መዘዞች የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ ምን ያህል ተጎድታል? በሀብታሙ ግርማ ደምሴ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በአገራችን የፖለቲካ፣ የኢኮኖሚ፣ የውጭ ግንኙነትና የብሔራዊ ደኅንነት ዓውዶች እየተስተዋለ ካለው ያለ መረጋጋት ሁኔታ መነሻዎች በተለያዩ አስረጅ አመክንዮዎች መግለጽ (መተንተን) ይቻላል:: በዚህ መጣጥፍ አሰናጂ የውስጥ ፖለቲካ አስተዳደር ችግሮች ለነበርንበት፣ ወይም ላለንበት የውስጥና የውጭ ችግሮቻችን ዋነኛ ምክንያት ነው:: የፖለቲካ አለመረጋጋቱ ቀዳሚ ተጠቂ የአገሪቱ ሕዝብ ውድ ሕይወት መሆኑ ይታወቃል:: በተደጋጋሚ እንደታየው የኢትዮጵያ ሉዓላዊነት በተለያዩ የውጭ ኃይሎች ለመደፈር የበቃው፣ የውስጥ ፖለቲካችን በተናጋባቸው ወቅቶች ነው:: በ1969 ዓ.ም. ሶማሊያ ኢትዮጵያን የወረረችው የወቅቱ መንግሥት የውስጥ ፖለቲካን መቆጣጠር ባለመቻሉ፣ የተለያዩ የፖለቲካ ኃይሎች ነፍጥ አንስተው አገር በተዳከመበት ወቅት ነው:: ዘንድሮም የሱዳን መንግሥት የኢትዮጵያን ድንበር ጥሶ ገብቶ የአገሪቱን ሉዓላዊነት ሊደፍር የበቃው፣ በውስጥ ፖለቲካ ሽኩቻ አገሪቱ ስለተዳከመች ክፍተቱን ተጠቅሞ ነው:: እንደ ግብፅ ዓይነት ቋሚ የኢትዮጵያ ጠላቶች በውስጥ ጉዳያችን እንዳሻቸው እንዲገቡ እየፈቀድንላቸው ያለው፣ አሁንም ውስጣዊ ፖለቲካችንን በአግባቡ ማስተዳደር እያቃተን ስለሆነ ነው:: ምዕራባዊያን አገሮች የፖለቲካ አለመረጋጋት በገጠሙን ወቅቶች ሁሉ ጫናቸውን ለማሳረፍ ሲሞክሩ ነው የተስተዋለው:: ፖለቲካችን አለመረጋጋቱ በቀጥታና በተዘዋዋሪ በውጭ ዕርዳታና

ድጋፍ ጥገኛ እንድንሆን ከማድረጉ ባለፈ፣ የአገራችንን ክብርና ሉዓላዊነት ዝቅ ሲያደርግ ኖራል:: ዛሬም እንደ አገርና ሕዝብ እየተፈታተነን ያለ ሁነት ነው:: በዚህ መጣጥፍ የፖለቲካ አለመረጋጋት በኢትዮጵያ ኢኮኖሚ ላይ ያደረሰውን፣ እያደረሰ ያለውንና ወደፊት የሚያደርሰውን ኢኮኖሚያዊ ውድመት ለማሳየት በሁለት የተፅዕኖ መስመሮች (Channels) ክፍሎች ለመፈተሽ ተሞክሯል:: የመጀመርያው የፖለቲካ አለመረጋጋቱ ለጦርነትና ለግጭቶች በመዳረግ በሚያደርሰው ውድመት ነው:: ሁለተኛው መስመር ደግሞ የፖለቲካ አለመረጋጋቱ የመንግሥትን ቅቡልነት በመቀነስ፣ ሙስናንና መልካም አስተዳደር ዕጦትን ከማስከተል አንፃር በሚኖረው ኢኮኖሚያዊ ጉዳቶች ነው::

ጦርነትና ኢኮኖሚያዊ ጉዳቶቹ የፖለቲካ አለመረጋጋትና ከዚህ ጋር ተያይዞ የሚመጣው ግጭት የተለያዩ መሠረተ ልማቶች ላይ ከሚያደርሰው በተጨማሪ፣ በኢኮኖሚ አስተዳደር ላይ የሚያመጣው ጫና አለ:: ይህም የማክሮ ኢኮኖሚ ፖሊሲ በመካከለኛና ረዥም ጊዜ ስትራቴጂያዊ ዕቅዶች ሳይሆን፣ በጣም በአጭር ጊዜ የኢኮኖሚ ጉዳዮች ላይ እንዲያተኩር ስለሚያስገድድ ነው:: የፖለቲካ አለመረጋጋቲ አንዱ ነፀብራቅ የሆነው የኢኮኖሚ ቀውስ ለማከም በሚወሰዱ የፖሊሲ ዕርምጃዎች መለዋወጥ የማክሮ ኢኮኖሚ ከባቢውን ያልተረጋጋ ስለሚያደርገው፣ የኢኮኖሚው ኃይሎች በሚወስዱት ቁልፍ የኢኮኖሚ እንቅስቃሴ ውሳኔዎች፣ ማለትም የፍጆታና ኢንቨስትመንት ውሳኔዎች

(Consumption and Investment Decisions) ላይ ከባድ ተፅዕኖ ያሳድራል:: በውጤቱም አሁናዊ የኢኮኖሚ ዕድገትን መግታቱ ብቻ ሳይሆን፣ የወደፊት የኢኮኖሚውን የማደግ አቅም መሠረቶችን ስለሚያወድም ተፅዕኖውም ጊዜ ተሻጋሪ ያደርገዋል:: የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ ታሪክ እንደሚነግረን የኢትዮጵያ የኢኮኖሚ ዕድገት ሁኔታ በከፍተኛ ሁኔታ በውስጥ ፖለቲካ ከባቢ መረጋጋት የተወሰነ ነው:: የአፄ ኃይለ ሥላሴ መንግሥት በተለይ በኤርትራ ጉዳይ ላይ ነበረው የተሳሳተ ፖሊሲ፣ አገሪቱ በገጠማት የፖለቲካ ቀውስ ከፍተኛ ዋጋ ከፍላለች:: በአፄው አገዛዝ የመጨረሻዎቹ ዓመታት ለጦርነት ይወጣ ነበረውን የወቅቱን ጥቅል አገራዊ ምርት 1.9 በመቶ ነበር:: ይህ የመከላከያ ወጪ እየጨመረ መጥቶ በወቅቱ የዕድገት ተስፋ እያሳየ የነበረውን የአገሪቱን ኢኮኖሚ ዕድገት ለመግታት ችሏል:: በዚህም የአፄ ኃይለ ሥላሴ መንግሥት የቀረፃቸው ሁለት የአምስት ዓመታት (ከ1958 እስከ 1962 እና ከ1963 እስከ 1967 ዓ.ም.) የልማት ዕቅዶች ተፈጻሚ መሆን አልቻሉም:: እንዲያውም ሁለተኛው ዕቅድ ዘመን ሳያልቅ ነበር ንጉሡ በወታደራዊው ደርግ ከሥልጣን የተወገዱት:: በደርግ ዘመንም እንዲሁ ፖለቲካዊ ቀውሱ በርክቶ አገሪቱ በሁሉም ማዕዘናት ነፍጥ ባነገቡ ፖለቲካ ቡድኖች ተወጥራ ቆይታለች:: በ17 ዓመታት የደርግ ሥልጣን ወቅት ኢትዮጵያ በዓመት ለጦርነት ያፈሰሰችው ገንዘብ ከአገሪቱ ጥቅል አገራዊ ምርት በአማካይ ሦስት በመቶ ይሆናል:: ከመንግሥት ዓመታዊ በጀት ደግሞ በአማካይ 17 በመቶ የሚሆነው ለጦርነቱ

ማስታወቂያ

ቅፅ 26 ቁጥር 2212

www.ethiopianreporter.com

የሚውል ነበር:: ከ1969 እስከ 1971 ዓ.ም. በዘለቀው የኢትዮ ሶማሊያ ጦርነት ወቅት ዓመታዊ የጦርነት በጀቱ ወደ 26 በመቶ አሻቅቦ እንደነበር በጥናት የተደገፉ ማስረጃዎች አሉ:: በደርግ የአገዛዝ ዘመን ከነበረው አውዳሚ ጦርነት ኢኮኖሚው በወጉ ሳያገግም በ1990 ዓ.ም. ገደማ አገሪቱ ወደ ሌላ ጦርነት ለመግባት የበቃችው እንዲሁ በፖለቲካ አስተዳደር ድክመት ነበር:: ከ1990 እስከ 1992 ዓ.ም. የዘለቀው የኢትዮ ኤርትራ ጦርነት አገሪቱን 2.9 ቢሊዮን ዶላር አስወጥቷታል:: በጦርነቱ ዓመታት ለመከላከያ ይውል የነበረው ዓመታዊ በጀት ከመንግሥት ጠቅላላ የመደበኛ በጀት 49.8 በመቶ ነበር:: አገሪቱ ከውጭ የፋይናንስ ምንጮች ታገኝ የነበረው ብድርና ዕርዳታ ከጦርነቱ በፊት ከነበረው 700 ሚሊዮን ዶላር አማካይ ዓመታዊ ፍሰት ወደ 500 ሚሊዮን ዶላር ወርዷል:: ይህም በጦርነቱ ምክንያት የውጭ ዕርዳታ በ28.6 በመቶ እንዲቀንስ ሆኗል ማለት ነው:: የኢትዮጵያ መንግሥት ዓመታዊ በጀቱን በኢሕአዴግ ዘመነ ሥልጣን የፖለቲካው ጉድለቱ አንዱ ገጽታ የሆነው፣ የተለያዩ የፖለቲካ ኃይሎች ልዩነቶቻቸውን በሰላማዊ መንገድ ባለመፍታታቸው አገሪቱ ከፍተኛ የኢኮኖሚ ኪሳራ ውስጥ ገብታለች:: በኢሕአዴግ መንግሥት የተቀረፁት ሁለቱ የአምስት ዓመታት የዕድገትና ትራንስፎርሜሽን ዕቅዶች (GTP-I እና GTP-2) በተግባር ሳይውሉ የቀሩበት ምክንያት፣ ይኸው የፖለቲካ አለመረጋጋቱ ባመጣው መዘዝ ነው:: በተለይም በሁለተኛው የዕድገትና

ክፍል-1

| እሑድ ሐምሌ 4 ቀን 2013 ትራንስፎርሜሽን ዕቅድ ዘመን (GTP2) የፖለቲካ አለመረጋጋቱ በርትቶ፣ የኢትዮጵያን ኢኮኖሚ በጣም ጎድቶት እንደነበር የተለያዩ ጥናቶች አረጋግጠዋል:: የዓለም የገንዘብ ድርጅት እ.ኤ.አ. በ2018 ያሳተመው ጥናታዊ ሪፖርት አንዱ ነው:: በጥናቱ መሠረት በ2008 ዓ.ም (እ.ኤ.አ. በ2015) በአገሪቱ የተከሰተው የፖለቲካ ቀውስና የተለያዩ ዓለም አቀፋዊ ጫናዎች የኢኮኖሚ ዕድገቱ ከባለሁለት አኃዝ ወደ 7.7 በመቶ እንዲወርድ አድርጎታል:: (Shumete A. and Waltaji, M.D. 2019) በኢትዮጵያ በተለይ ከ2008 ዓ.ም. ወዲህ በተከሰተው የፖለቲካ አለመረጋጋት በኢንተርፕራይዝ ልማት ላይ ያለውን ተፅዕኖ ‹‹Effect of Corrupption and Political Instability on Enterprise Innovativeness in Ethiopia: Pooled Data Based›› በሚለው ጥናታቸው ለመመርመር ችለዋል:: በጥናታቸው ግኝት መሠረት የፖለቲካ አለመረጋጋት በአገሪቱ በሁሉም የኢንተርፕራይዝ ደረጃዎች ያሉ ቢዝነሶች (በማይክሮ፣ አነስተኛ፣ መካከለኛና ከፍተኛ ኢንተርፕራይዞች) የመፍጠር አቅም (Enterprise Innovativeness) እና ትርፋማነት ትርጉም ያለው አሉታዊ ተፅዕኖ (Significant Negative Effect) አሳድሯል:: በአዲሱ የለውጥ መንግሥት ተዘጋጅቶ ወደ ትግበራ የገባው የኢትዮጵያ የአሥር ዓመት ብሔራዊ ዕቅድ (ፍኖተ ብልፅግና) ተፈጻሚነቱ አገሪቱ በሚኖራት የወደፊቱ ፖለቲካ መረጋጋት ላይ ይወሰናል:: ዕቅዱ የመጀመርያ ዓመት በሆነበት 2013 ዓ.ም. የፖለቲካ አለመረጋጋቱ በወለደው ግጭት ኢኮኖሚው ፈተና ውስጥ ገብቷል:: ከኅዳር ወር 2013 ዓ.ም. ጀምሮ በትግራይ ክልል እየተካሄደ የሚገኘው ጦርነት የአገሪቱን ኢኮኖሚ ምን ያህል እየጎዳው እንዳለ አየኖርን ያለነው እውነት ነው:: እየተካሄደ ያለውን ጦርነት ለማስፈጸም፣ እንዲሁም በጦርነቱ ለተጎዱ ወገኖች ምግብና ሌሎች

መሠረታዊ ፍጆታዎችን ለማቅረብ አገሪቱ በወር በአማካይ አንድ ቢሊዮን ብር (20 ሚሊዮን ዶላር) እያወጣች ትገኛለች:: የትግራይ ኢኮኖሚ እቅስቃሴ በአጠቃላይ ቆሟል ማለት ይቻላል:: በዚህም ከክልሉ ሊሰበሰብ የሚገባ የነበረ ዓመታዊ ግብር የለም:: ክልሉ የአገሪቱን ሃያ በመቶ የኢንዱስትሪ/ማኑፋክቸሪንግ የማምረት አቅም ያለው ነው:: በመሆኑም በአገር ውስጥ ምርት አቅርቦት ላይ በሚፈጥረው ጫናና ተያያዥ ኢኮኖሚያዊ ጉዳቶቹ (በዋጋ ግሽበት፣ በንግድና አገልግሎት ዘርፎች መቀዛቀዝ፣ ሥራ አጥነት እንዲጨምር) በተጨማሪ ከኢንዱስትሪው ዘርፍ ይገኝ የነበረ ከፍተኛ የውጭ ምንዛሪ ገቢን ቀንሳል:: በትግራይ ባለው ግጭት ሰበብ ባለፉት ስድስት ወራት ብቻ አገሪቱ ከውጭ የዕርዳታ ምንጮች ታገኝ የነበረውን 240 ሚሊዮን ዶላር ገደማ አጥታለች:: አሜሪካ ለኢትዮጵያ መንግሥት ለመስጠት ብላ የነበረውን 130 ሚሊዮን ዶላር በጀት ድጎማ አግዳለች:: የአውሮፓ ኅብረትም እንዲሁ 109 ሚሊዮን ዶላር ዕርዳታ አግዷል:: የዓለም የገንዘብ ድርጅት (IMF) ባወጣው ሪፖርት መሠረት የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ባስከተለው ጉዳት እየተንገዳገደ ያለው የአገሪቱ ኢኮኖሚ ጦርነት ተጨምሮበት የሚጠብቀው ከባድ ፈተናን ግምት ውስጥ በማስገባት፣ እ.ኤ.አ. የ2021 የኢኮኖሚ ዕድገት ዜሮ በመቶ እንደሚሆን ትንበያ አውጥቷል:: በአጠቃላይ ጦርነት በኢትዮጵያ የኢኮኖሚ ዕድገት ላይ ያሳደረውን ተፅዕኖ የመረመሩ የጥናት ውጤቶች እንዳስቀመጡት፣ አገሪቱ በጦርነት ውስጥ ባለፈችባቸው ጊዜያት ሁሉ ኢኮኖሚው ቁልቁል ወርዷል:: በድኅረ ጦርነት ዓመታት ደግሞ ኢኮኖሚው የተሻለ ዕድገት አስመዝግቧል:: በመሆኑም በሰሜኑ የአገራችን ክፍል ያለው ጦርነት በአጭሩ ሊቋጭ የሚችልበት መንገድ ካልተመቻቸ በቀጣዮቹ ወራትና ዓመታት ኢኮኖሚያችን ክፉኛ መጎዳቱ አይቀሬ ነው::

ማስታወቂያ

Invitation to Bid Reference No. 83385399 The GIZ – Qualifications and Employment Perspectives Programme (QEP) is looking for a company who are eligible to participate in this public bid, are herewith requested to submit their proposals for the task “providing project management assessment needs and training to selected government partner institutions in Gambella, BenishangulGumuz, Somali and Addis Ababa”. Interested bidders who fulfill the criteria can get bid documents on 2merkato website with this link https://tender.2merkato. com/tenders/view/241262/featured starting from Monday, July 12, 2021. If you have any further questions in the connection with the tender, please only contact via email address [email protected] at the GIZ Office All bids must be delivered/submitted physically to the address below at or before 4:30pm local time on Tuesday, July 27, 2021. GIZ- Office, Kazanchis, Addis Ababa Near Jupiter Hotel Bloom Tower 9th Floor Reception Desk Bidders should submit their Technical and Financial Proposals as per the issued tender documents. GIZ – QEP reserves the right to cancel the bid fully or partially. www.ethiopianreporter.com

ገጽ 37

የመንግሥት ቅቡልነት፣ መልካም አስተዳደርና የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ ከዚህም ባለፈ የፖለቲካ አስተዳደሩና መንግሥት የነበራቸው ቅቡልነት መውረድ፣ እንዲሁም የተንሰራፋው ሙስና በድምሩ ከአገር ውስጥ የሚሰበሰበው ግብር አነስተኛ እንዲሆን አድርጓል:: የምርት ኃይሎች የሆኑት እንደ ሰው ኃይል፣ መሬትና ካፒታል ከአቅማቸው በእጅጉ ባነሰ ሁኔታ እንዲሠሩ ሆኗል:: የፖለቲካ አስተዳደሩ አፋኝና ለዜጎች በነፃ ለማሰብና ለመሥራት አሜኬላዎችን የፈጠረ ስለነበር፣ ዜጎች የመፍጠር አቅማቸውን (Entrepreneurial Skills) ተጠቅመው በኢኮኖሚ እንቅስቃሴዎች ላይ እንዳይሳተፉ፣ በዚህም ራሳቸውን ጠቅመው ሌሎችን እንዳይጠቅሙ አድርጓል:: የፖለቲካ አስተዳደሩ አሳታፊ አለመሆኑ ከዳያስፖራው ማኅበረሰብ ሊገኝ የሚችለውን ከፍተኛ መጠን ያለው የውጭ ምንዛሪና የዕውቀት/ቴክኖሎጂ ሽግግር አቅም አጥታለች:: ለአብነትም በሕወሓት/ ኢሕአዴግ መንግሥት ላይ የነበራቸውን ተቃውሞ ከገለጹባቸው መንገዶች አንዱ በሕጋዊ መንገድ በባንኮች የሚልኩትን ገንዘብ በማቆም፣ በሕገወጥ የገንዘብ አዘዋዋሪ አካላት በመላካቸው ሊገኝ ይችል የነበረው ውጭ ምንዛሪ በእጅጉ ቀንሷል:: ገንዘቡ ከመንግሥት ቁጥጥር ውጪ መሆኑ ካደረሰው ኢኮኖሚያዊ ኪሳራ በላይ፣ በአገሪቱ ደኅንነትም ላይ ቀጥተኛ አሉታዊ ተፅዕኖ አድርሷል:: በዚህም የተለያዩ ፀረ ሰላም ኃይሎች እነዚህ ሕገወጥ ፋይናንስ ምንጮችን ተጠቅመው በሚያገኙት የውጭ ምንዛሪ የጥፋት ዓላማቸውን ለማሳካት የሚያስችላቸውን እንቅስቃሴዎች ለማሳለጥ ችለዋል:: በዚህም ምክንያት ባለፉት ጥቂት ዓመታት የኢትዮጵያ ሕዝብ ከፍተኛ የኢኮኖሚና የደኅንነት ተግዳሮቶች ውስጥ እንዲገባ በማድረግ ረገድ የነበራቸው ሚና የላቀ ነበር:: በ2010 ዓ.ም. የመጣውን አገራዊ ለውጥ ተከትሎ ሥልጣን ላይ ያለው መንግሥት አሁንም የፖለቲካ አስተዳደሩን በአግባቡ ባለመምራቱ፣ አያሌ የተቃውሞ ኃይሎች በአገር ቤትና በውጭ አገር ሆነው ሰላማዊ ያልሆነ የትግል መስመር እንዲከተሉ ምክንያት እንዳይሆን ያሠጋል:: እነዚህ ኃይሎች በዳያስፖራው ማኅበረሰብ ውስጥ ባላቸው ተፅዕኖ ከዳያስፖራ ሊገኝ የሚችለውን የውጭ ምንዛሪ፣ እንዲሁም የቴክኖሎጂ ሽግግር እንደ ቀደሙት ዓመታት ባክኖ እንዲቀር እያደረገ ይገኛል:: ሌላው ቢቀር በሰሞኑ የምዕራባውያኑ የኢኮኖሚና የዲፕሎማሲ ጫና ጀርባ እነዚህ በመንግሥት ላይ ያኮረፉ የፖለቲካ ኃይሎች እጅ ረዥም እንደሆነ ከማናችንም የተሰወረ አይደለም:: የፖለቲካ አለመረጋጋቱ ከፈጠራቸው ተግዳሮቶች ሌላኛው የአገር ውስጥና የውጭ ኢንቨስትመንት ፍሰት መዳከም ነው:: አገሪቱ ተጨማሪ ኢንቨስትመንት ለመሳብ ቀርቶ ያላትን የኢንቨስትመንት ሀብቶች አስጠብቃ መቆየት አልቻለችም:: ባለፉት አምስት ዓመታት በኢትዮጵያ የፖለቲካ አለመረጋጋቱ ውጤት በሆኑ የተለያዩ ግጭቶች የወደመው የኢንቨስትመንት ሀብት እጅግ ከፍተኛ ነው:: በዚሁ ምክንያት በቀጥታና በተዘዋዋሪ ምክንያቶች ሥራቸውና ኑሯቸው የወደመባቸው ኢትዮጵያውያን ቁጥር የትየለሌ እንደሆነ ግልጽ ነው:: የፖለቲካውን ጉዳይ መፍታት አገሪቱ ያላትን የሰው ኃይል፣ የተፈጥሮ ሀብትና

የካፒታል አቅም በአግባቡ አስተባብራ እንድትጠቀም መንገዱን ይጠርጋል:: በእርግጥ የፖለቲካ መረጋጋቱ ለኢኮኖሚው ዕድገት መሠረት የሆኑትን ቅቡልነት ያለው መንግሥት ለመመሥረት ያስችላል:: በዚህም አገሪቱ የሚተገበሩ የልማት ፖሊሲዎች ይኖሯታል:: በውጤቱም የኢኮኖሚ ዕድገት ማምጣት የሚቻልበት ዕድል ይሰፋል:: ቅቡልነት ያለው መንግሥት ሲኖር ኢትዮጵያ ያላትን ከፍተኛ ቁጥር ያለውን በአምራች ዕድሜ ያለ ሕዝባችን ወደ ምርት ኃይል በቀላሉ የመቀየር ዕድል ይኖራታል:: ዜጎች በተሰማሩበት ሥራ ሁሉ በአገራዊ ስሜት ይንቀሳቀሳሉ፣ ለአገር ተቆርቃሪ የሆነ የሰው ኃይል ካለ በምርት ሒደቱ ሁሉ የሥራ ዲሲፕሊን የተጠበቀ ይሆናል፣ የሥራ ሰዓት ይከበራል፣ የሥራ ሒደትና የሥራ አመራሩ ከሙስና የራቀ ይሆናል:: በድምሩ ለምርትና ምርታማነት እጅግ ወሳኝ የሆኑ ባህሪያዊና ተቋማዊ መደላድሎችን ይፈጥራል:: በውጤቱም ዘላቂ የኢኮኖሚ ዕድገትና ማኅበረሰባዊ ለቁሳዊና መንፈሳዊ ለውጥ ለማምጣት ይቻላል:: በተረጋጋ የፖለቲካ ዓውድ የተመሠረተ መንግሥት ከአገሪቱ ኢኮኖሚ መሰብሰብ የሚችለውን ግብር ማግኘት ይቻላል:: ይህም ዜጎች የግብር ግዴታቸውን በወቅቱና በታማኝነት የመክፈል ተነሳሽነታቸው ስለሚጨምር ነው:: የፖለቲካ መረጋጋት ካለ መንግሥት ኢትዮጵያውያን የዳያስፖራ ማኅበረሰብ ለአገራቸው ማበርከት የሚችሉትን ዕምቅ አቅም አውጥተው ሕዝባቸውን ለሚጠቅሙ የልማት ሥራዎች ማዋል እንዲችሉ ይደረጋል:: በዚህም ከዳያስፖራው የሚገኝ የውጭ ምንዛሪን ፍሰት ቢያንስ በሁለት መንገዶች እንዲጨምር ይሆናል:: አንደኛው በሕጋዊ መንገድ በባንኮች በመላክ ሲሆን፣ በተጨማሪም የሚልኩትን የነፍስ ወከፍ ገንዘብ መጠን እንዲጨምር ከማበረታት አንፃር ባለው በጎ ሚና ነው:: በተጨማሪም የተረጋጋ የፖለቲካ ሥርዓት ካለ ጥቅል አገራዊ ኢንቨስትመንት (በተለይም የውጭ ቀጥተኛ ኢንቨስትመንት) ይጨምራል:: በዚህም ለማክሮ ኢኮኖሚው መረጋጋት ቁልፍ የሆኑትን የኢኮኖሚ ዕድገትና የሥራ ዕድል፣ እንዲሁም የውጭ ምንዛሪ ግኝት በተሻለ ሁኔታ ማሳካት ይቻላል:: የፖለቲካ መረጋጋት ሲሰፍን በተሻለ ሁኔታ ግልጽነትና ተጠያቂነት ያለበት መንግሥታዊ ሥርዓትን መመሥረት ይቻላል:: እንዲህ ዓይነቱ መንግሥታዊ ሥርዓት ዕውን ሲሆን፣ ሙስናን ለመከላከል ተቃማዊ አቅም መገንባት ይቻላል:: በዚህም በሙሰኛ ባለሥልጣናት ከአገር የሚኮበልለውን የውጭ ምንዛሪ ሀብት ማዳን ይቻላል:: የፖለቲካ መረጋጋት ሲኖር መንግሥት የበጎ ፈቃድ አገልግሎትና የማኅበረሰብ አቀፍ ልማትን ሊያጎለብት ይችላል:: ዜጎችን በበጎ ፈቃድ አገልግሎት በማሳተፍ ጉልበት፣ ገንዘብ ወይም ዕውቀት ያላቸው የማኅበረሰብ ክፍሎች ለሌሎች በማካፈል ፍትሐዊ የማኅበረ ኢኮኖሚ ልማትን ማሳለጥ ይቻላል:: ከአዘጋጁ፡- ጸሐፊው በጅግጅጋ ዩኒቨርሲቲ የኢኮኖሚክስ ረዳት ፕሮፌሰር ሲሆኑ፣ ጽሑፉ የእሳቸውን አመለካከት ብቻ የሚያንፀባርቅ መሆኑን እየገለጽን በኢሜይል አድራሻቸው [email protected] ማግኘት ይቻላል::

ቅፅ 26 ቁጥር 2212

ክፍል-1

ገጽ 38

| እሑድ ሐምሌ 4 ቀን 2013

ማስታወቂያ

የንብረት ማፈላለግ አፍሪካ

ኢንሹራንስ

ጨረታ ማስታወቂያ

ኩባንያ

/አ.ማ/

ዋና

መ/ቤት

የባለዕዳዎች ንብረት እና አድራሻ ማፈላለግ የአገልግሎት

Request for Expression of Interest (EOI)

በታች በተገለፀው መሠረት የጨረታ ሰነዱን ገዝተው

Expression of Interest (EOI) from qualified experienced

vendors

that

ይፈልጋል:: ስለሆነም በዘርፉ ህጋዊ ፈቃድ ያላቸው ተጫራቾች ከዚህ

Cooperative Bank of Oromia hereby seeks and

ስራ ግዥ በኮንትራት ለሁለት (2) ዓመት ለመግዛት

they

possess the organizational, functional, and technical capabilities to undertake the supply, installation, integration, testing, and commissioning of Card Issuance Solution. Expression of Interest document is available

የመጫረቻ ሰነዳቸውን ሞልተው ማቅረብ ይችላሉ:: 1. ተጫራቾች ለዚህ ጨረታ የተዘጋጀውን የጨረታ ሰነድ ይህ ማስታወቂያ በመጀመሪያ ጋዜጣ ላይ በማስታወቂያ ከወጣበት ጊዜ ጀምሮ የማይመለስ ብር 200.00 (ሁለት መቶ) እየከፈሉ አፍሪካ ኢንሹራንስ ኩባንያ /አ.ማ/

ዋና መ/ቤት የጨረታ ሰነዱን መግዛት ይችላሉ:: 2. የጨረታ ሰነዱን ቦሌ ሩዋንዳ አካባቢ ከሚገኘው የኩባንያው ዋና መ/ቤት ገንዘብ ያዥ (ካሸር) ቢሮ ማግኘት ይቻላል::

for the interested bidders which may be

3. ተጫራቾች በጨረታ መመሪያው መሰረት የጨረታ

obtained free of cost by submission of

ሰነዱን ገፅ 6 እና 7 ብቻ ሞልተው ማስገባት

written request commencing from July 12,

ይኖርባቸዋል::

2021 until closing date from Dembel City Centre, 2

nd

floor (passenger lift 6), Office of

the procurement Team. The Expression of Interests, prepared in

4. በጨረታ ሰነዱ ላይ የተገለፀውን መመሪያ ያልተከተለ ተጫራች ከውድድር ሊታገድ ይችላል:: 5. እያንዳንዱ የመጫረቻ ሰነድ በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ መቅረብ አለበት::

accordance with the instructions contained

6. እያንዳንዱ ተጫራች በጨረታ ሰነዱ ላይ የተገለጸውን

in the EOI documents, must reach at the

የጨረታ ማስከበሪያ (ቢድ ቦንድ) ከመጫረቻ ሰነዳቸው

address given below on or before August 03, 2021 at 4:00 pm from Dembel City Centre, 2nd floor (passenger lift 6), Office of the procurement Team.

ጋር በታሸገ ኤንቨሎፕ ውስጥ በማድረግ ማቅረብ ይኖርበታል:: 7. ተጫራቾች ሐምሌ 21 ዓ.ም.

እስከ

ቀኑ

9፡00

(ዘጠኝ) ሰዓት ድረስ የመጫረቻ ሰነዳቸውን ማስገባት ይኖርባቸዋል::

Cooperative Bank of Oromia reserves the

8. ጨረታው ሐምሌ 21 ዓ.ም. እስከ ከቀኑ 9፡30 (ዘጠኝ

right to fully or partially cancel the Expression

ሰዓት ከሰላሳ) ሰዓት ኩባንያው ዋና መስሪያ ቤት አስራ

of Interest (EOI).

አንደኛ ፎቅ ላይ በሚገኘው የ መሰብሰቢያ አዳራሽ

Cooperative Bank of Oromia Procurement & Facility Management Dembel City Center P.o.Box 16936 Tel: 011-5577771/0115578199 Addis Ababa, Ethiopia ቅፅ 26 ቁጥር 2212

ውስጥ

ተጫራቾች

ወይም

ህጋዊ

ወኪሎቻቸው

በተገኙበት ይከፈታል:: 9. ኩባንያው የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው:: 10. ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 011 8494427

ደውሎ መጠየቅ ይቻላል:: www.ethiopianreporter.com

| እሑድ ሐምሌ 4 ቀን 2013

ማስታወቂያ

የእንሰሳት መኖ ዘርና ሳር ግንጣይ ግዢ ጨረታ ማስታወቂያ ሴንድ ኤ ካው ኢትዮጵያ በደቡብ ብሔር፡ቤሔረሰቦችና ህዝቦች ክልላዊ መንግስት፣ በወላይታ ዞን በሚገኙ 3 ወረዳዎች እየተገበረ ላለው ፕሮጀክት ተጠቃሚ አርሶ አደሮችን ለማገዝ የተለያዩ ጥራታቸው የተጠበቀና የተሻሻሉ የእንሰሳት መኖ ዘር እና የሳር ግንጣዮችን በዘርፉ ልምድና ተገቢው ህጋዊ ፈቃድ ካላቸው አቅራቢዎች መግዛት ይፈልጋል:: በመሆኑም ድረጅታችን በዘርፉ የተሰማራችሁና ከታች የተዘረዘሩትን መስፈርቶች የምታሟሉ ህጋዊ ተጫራቾች ከዚህ በታች የተዘረዘሩተን የዘርና የሳር ግንጣይ ዓይነቶችን ለማቅረብ እንድትወዳደሩ ይጋብዛል።

የዘሩና የግንጣዩ ዓይነት

ተ/ቁ

መለኪያ

ብዛት

ምርመራ

1

ሙላቶ 2 (ብራካሪያ ሳር ዝርያ)

ግንጣይ

145,000

በበሽታና በተባይ ያልተጠቃ በጥሩ ሁኔታ ያለ

2

ሙቲካ የእንሰሳት መኖ ሳር ዝርያ

ግንጣይ

70 000

በበሽታና በተባይ ያልተጠቃ በጥሩ ሁኔታ ያለ

50

ጥራቱን የጠበቀና የዘር ብቅለት መጠኑ ከ90% በላይ የሆነ

70

ጥራቱን የጠበቀና የዘር ብቅለት መጠኑ ከ90% በላይ የሆነ

3

የሮደስ ሳር መኖ ዘር

4

የአልፋልፋ እንሰሳት መኖ ዘር

የእርግብ አተር ዘር

5

6

የትሪ ሉሰርን ዘር

ኪሎ ግራም

ኪሎ ግራም

ኪሎ ግራም

ኪሎ ግራም

125

ጥራቱን የጠበቀና የዘር ብቅለት መጠኑ ከ90% በላይ የሆነ

125

ጥራቱን የጠበቀና የዘር ብቅለት መጠኑ ከ90% በላይ የሆነ

ማስታወሻ፤ ድርጅቱ የሚገዛው የዘርና የሳር ግንጣይ መጠን ተጫራቾች በሚያቀርቡት የዋጋ መጠንና በድርጅቱ በጀት ላይ በመመስረት ከላይ ከተጠቀሰው መጠን መጠነኛ ለውጥ ሊያደርግ ይችላል።

ከተጫራቾች የሚጠበቅ መስፈርት „„ የዘመኑን (2013 ዓም) ግብር የከፈሉ፤ በዘርፉ ሕጋዊ ፈቃድና ከሚመለከተው የመንግስት አካል የጥራት ማረጋገጫ ሰርተፊኬት ያላቸው፤ የንግድ ምዝገባ ሰርተፊኬትና የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር/ ቲን ቁጥር ያላቸው፣ የቫት ተመዝጋቢ ከሆኑ የቫት ሰርተፊኬት ያላቸው መሆን ይጠብቅባቸዋል:: „„ ተጫራቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣባት ቀን ጀምሮ የጨረታ ሰነዳቸውን ከታች በተገለጸው አድራሻ እስከ ማክሰኞ ሐምሌ 13 2013 ዓም ከቀኑ

10 ሰዓት ድረስ ማስገባት ይኖርባቸዋል:: „„ ተጫራቾች የሞሉት ዋጋ ፀንቶ የሚቆይበትን ጊዜ በትክክል መግለጽ ይኖርባቸዋል:: „„ አቅራቢዎች በተጠየቁ ጊዜ የሚያቀርቡትን የዘር ናሙና ማሳቸውን ለማሳየት ፈቃደኛ መሆን አለባቸው።

እና የማምረቻ

„„ ጨረታው የጨረታው መዝጊያ ቀን በኋላ ባሉት ጥቂት ቀናት በድርጅቱ ጨርታ ኮሚቴ አማካኝነት ተከፍቶ አሸናፊነት በአድራሻቸው የሚገለጽላቸው ይሆናል:: „„ ድርጅቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊል ወይም በሙሉ ሊሰርዝ ይችላል::

አድራሻ፡ ሴንድ ኤ ካው ኢትዮጵያ አዲስ አበባ ከመገናኛ ወደ ሲምሲ መንገድ ሲቪል ሰርቪስ አለፍ ብሎ ከጊብሰን ት/ቤት ፊት ለፊት ጎልጎታ ህንጻ 7ተኛ ፎቅ ስልክ ቁጥር 011-647-72-33/34/35፣ ሞባይል፥ 0911704165 ወይም ሴንድ ኤ ካው ኢትዮጵያ ወላይታ ፕሮጀክት ጽ/ቤት ቦዲቲ ከኮንዶሚኒየም ጀርባ 0465591014፣ 0920172047።

ክፍል-1

ገጽ 39

INVITATION TO TENDER Background Family Health International (FHI 360) is a nonprofit human development organization dedicated to improving lives in lasting ways by advancing integrated, locally driven solutions in more than 70 countries worldwide, including Ethiopia. Our staff includes experts in health, education, nutrition, environmental, economic development, civil society, gender equality, youth, research and technology, creating a unique mix of capabilities to address today’s interrelated development challenges. FHI 360 Ethiopia Country Office is seeking to engage suppliers to provide Procurement of different NonFood Items. Lot 1. Plastic Products (Jerry cans, Buckets& Washing basin) Lot 2. Soaps (Laundry, body & multipurpose soaps) Lot 3: Water Purifiers Lot 4: Fabric Items

ITB reference: PTN/2021/002 TENDER DOCUMENTS The Invitation to Bid (ITB) documents will provide all relevant information in detail, specifications, quantities, delivery location, date, time, and place for the submission of the Tender, and bidders can pick-up in person the ITB documents from Reception from Monday to Thursday 08:30 AM to 16:30 PM and Friday 08:30 AM to 12:00 PM at the following locations:

Family Health International (FHI360) Addis Ababa Country Office Cote D’Ivoire St Baldaras Road, Yeka Sub City, Woreda 7 Tel +251(0) 960 368614, please call to Country Office using the Mobile number Addis Ababa P.O.Box 121789 Ethiopia Closing date for submitting the tender is 23 July 2021 at 17:00 PM before 17:00 PM. All times are following the Gregorian calendar. All bids submitted after that date will be rejected.

TENDER PROCESS. All interested and eligible firms are requested to submit their offers by hand and not by email in sealed envelopes to the address specified in the tender pack. Submissions can be made by DHL or any other express courier. Note that all bidders are required to sign a bid submission register upon submission. The register can be signed by a company representative or courier. Enquiries need to be made in writing via mobile phone number: Tel +251(0) 960 368614

ማስታወቂያ

www.ethiopianreporter.com

ቅፅ 26 ቁጥር 2212

ክፍል-1

ገጽ 40

| እሑድ ሐምሌ 4 ቀን 2013

ማስታወቂያ

PROCUREMENT REFERENCE NUMBER: Construct 21/20

Subject: Re-Bid for Fende Ejersa Water

Invitation to Bid for the provision of Vehicle B, C & D level Repair & Maintenance

Treatment project at West Arsi Zone, Shalla

Ref. No. WVE/SCM/000/21

Woreda

World Vision Ethiopia (WVE) is an International Humanitarian Christian Organization whose objective is to provide holistic and integrated development and emergency response programs in the country.

World

Vision

Ethiopia

(WVE)

is

an

International

Humanitarian Christian Organization whose Objective is to provide holistic and integrated development and emergency response programs In the country. World Vision’s work in Ethiopia contributes to the wellbeing of vulnerable children in partnership With the church, civil society and the government. Initiatives include education, food security, health, HIV and AIDS, water, sanitation, and hygiene, as well as sponsorship management. All programs are Implemented with the goal of addressing the strategic and basic needs of children while supporting and building the capacity of families and communities. World Vision Ethiopia (WVE) would like to invite interested contractors in the category of Water Works Contractors with grade 6 and above registered and licensed by the Ministry of Water, Irrigation and Energy with renewed license valid for the year 2013 EC (2021 GC) for the above refred project. Interested eligible Water Works Contractors

can

register at World Vision Ethiopia-Head Office On the address shown below by delivering credential renewed license and upon submitting valid email Address of your company with official letter from July 19, 2021 to July 21, 2021 during working Hours (9:00 AM to 12:00 PM and 2:00PM to 4:00PM), to the Employer address mentioned below. WVE-Support

Service

Division

(Administration

Department), Head Office, Addis Ababa

Block # 4@ Resources center office Phone: +251-116-293365, P.O.Box -3330, Addis Ababa. Further information can be obtained from WVE- Supply

World Vision’s work in Ethiopia contributes to the well-being of vulnerable children in partnership with the church, civil society and the government. Initiatives include education, food security, health, HIV and AIDS, water, sanitation, and hygiene, as well as sponsorship management. All programs are implemented with the goal of addressing the strategic and basic needs of children while supporting and building the capacity of families and communities. World Vision Ethiopia is looking for a potential service provider for the provision of Vehicle Repair & Maintenance on B, C & D level. The contract agreement will be for three years with possible extension based on performance. Eligible service providers can register at World Vision EthiopiaHead Office on the address shown below by delivering credential renewed license and upon submitting valid email address of the company during working hours (9:00 AM to 12:00 PM and 2:00PM to 4:00PM), From July 12, 2021 to August 02, 2021. Kindly be informed on Friday office will be closed at 2:00PM (8:00 Local time). The bidding document (TOR) will be distributed to the bidders through e-mail address given to the unit

WVE- Gerji the way to Mebrat Hayl next to Anbessa Garage Head office, Block-1- Room # 002 Phone: +251-116-293350/ +251-116-29 4128P.O. Box-3330

Addis Ababa The bidder shall submit the original and copy of the bid in separate envelopes sealed and stamped, duly marking the envelopes as “ORIGINAL” and “COPY” for Technical and Financial proposals separately (including copies of renewed Trade License, Business Registration License, Tax Payer’s Registration, VAT Registration, and professional competency Certificates). All documents (Technical and Financial proposals) must be delivered to the address above in the bid box prepared for the purpose on or before 12:00 PM (06:00 Local time) on August 03, 2021. Please note that the submitted documents will be opened by WVE Procurement committee and the technical evaluation result will be posted on WVE notice board and will be communicated to the bidders up on the completion of technical evaluation.

2021 and bid submission & Opening date will be included

All participant/bidders must submit bid security in the form of CPO/unconditional bank guarantee clearly written to “World Vision Ethiopia” amounting 1% of the bid offer for the valid period of 90 calendar days. The winner will be obliged to issue CPO or equivalent unconditional bank guarantee amounting 5% of the estimated contract value in favor of WVE.

on the bid document to be sent.

The pass mark for technical evaluation is 70%.

World Vision Ethiopia reserves the right to reject any or all the applications.

World Vision Ethiopia reserves the right to accept or reject all or any parts of the bid at any time without assigning any reason whatsoever.

Chain-Construction Management unit. The bidding document will be distributed to the bidders through their e-mail address on July 22, 2021 & July 23,

ቅፅ 26 ቁጥር 2212

www.ethiopianreporter.com

| እሑድ ሐምሌ 4 ቀን 2013

ማስታወቂያ

ክፍል-1

ገጽ 41

EXPRESSION OF INTEREST (EOI) for Long Term Arrangements Printing Services in Three (3) Service Categories Reference # PSI/019/2021 Population Services International, Ethiopia (PSIE), a growing International Humanitarian Organization, is seeking to establish “Longterm Arrangements” through a Prequalification process for the below listed category of services. The LTAs when established, will enhance cost efficiency from economies of scale and ensure timeliness in the procurement and delivery of products and services. )) Ref # PSI/019/2021/LFD: Production of Large Format Digital Printing Services (event banners, roll up banners, sticker print, signages, billboards, outdoor sticker, van graphics, wall brand, wall paint…etc) )) Ref # PSI/019/2021/PRM: Production of Promotional materials (T-shirts, banners, badges, bags, caps, mugs, back pack, pens, gowns …etc) )) Ref # PSI/019/2021/PPR: Production of Paper Print materials - wall charts, table calendars, wall calendars, key cards, flyers, posters, paper stickers, registers, forms, manuals,

Prequalification Requirements: ƒƒ Certification of Eligibility: Renewed business license, VAT/Tax registration certifications ƒƒ Evidence of past experiences (minimum 3 years in at least one of the categories) ƒƒ Evidence of working experience with International NGOs. ƒƒ List of key staff with their qualification and experience (attach CV of key personnel) ƒƒ Documented evidence (copies of purchase orders, contracts, work orders) of at least three (3) major contracts of similar works and services completed within the last two (2) years ƒƒ Reference from at least three (3) corporate organizations within the last two (2) years ƒƒ List of printing equipment owned age, capacity, and features…etc ƒƒ List of vehicles owned for logistics and delivery. ƒƒ Stock of printing materials and storage capacity ƒƒ Source of power supply for uninterrupted work ƒƒ Copies of audited accounts/financial statements/annual turnovers for the last 3 years ƒƒ Company profile highlighting contact addresses, branch offices, number of years as a service provider. ƒƒ A statement of declaration in compliance to the following terms and conditions: - Credit facility, payment 100% after provision of services, within a period of 21 days - Performance bond deposit of ETB 50,000 valid for a period of one year - Note – only a statement of declaration agreeing to these terms is required at this time To be shortlisted, applicants must provide documented evidence for all the above requirements in at least one of the categories of services.

Special Notes: 1. Completed EOI submission letter and supporting documents should be sent electronically by email to psiprocurement@psiet. org with the EOI Reference Number clearly stated on the subject of the email. Email submissions received without an EOI reference may not be considered.

2. All submissions must be received by email and supporting documents attached in PDF file format. Emails may be sent in multiple batches not exceeding 5 MB per email. Each email must have the EOI reference number to appropriate categorization. 3. An organization may apply only in categories in which they have a comparative, competitive advantage. If applying for more than one category, please ensure to send separate emails with the appropriate EOI reference number and include the full supporting documents for each application category. 4. Deadline for submission of the EOI is Monday, August 2, 2021 at 17:00 Hrs. 5. PSIE shall be provided access to visit the bidder’s facility as part of the prequalification process. 6. Only applications that meet all the prequalification criteria will be further contacted or invited to tender for the categories mentioned above. 7. This REOI does not constitute a solicitation. PSIE does not require bids or proposals at this stage; this request is merely seeking an expression of interest for interested participants to be prequalified. 8. A response to this Request for Expression of Interest does not automatically ensure that submitting companies will be selected to participate in subsequent Request for Proposal or bid. 9. PSIE reserves the right to change or cancel the requirement at any time during the REOI and/or solicitation process. PSIE also reserves the right to require compliance with additional conditions when issuing future tenders, proposals, or bids. 10. Queries from applicants are not accepted during the REOI process.

Evaluation Process and Methods: Interested companies will be invited to express interest and or provide proposals with necessary supporting documents and information to demonstrate their capacity to meet PSIE needs as expressed in this REOI. Prequalified companies should be ready to attend a pre-tender briefing/ conference on the TOR scope of service requirements and how to provide financial offers when formal tenders are issued. Future tenders for the LTAs shall be based on an Invitation to Restricted Bid (ITRB) or a Request for Quote (RFQ) method. ITRBs and RFQs will be evaluated based on financial proposals (100%) or using Cumulative Analysis Method against a score of 100 points with a maximum of 80 points allocated to the financial proposal and 20 points allocated for the delivery/lead time. Companies that are not prequalified will not be considered further. Submissions shall be evaluated on its merits by an evaluation panel based on stated prequalification criteria.

Evaluation/Prequalification Criteria A. Experience in the provision of services delivering similar projects, works, and services [10 points] B. Experience in the provision of similar services to other International NGOs [10 points] C. Providing a recent list of orders, contracts received [10 points] D. Reference checks for similar works done in the past three years [10 points] E. CVs of key personnel involved in the printing works [10 points] F. List of machines owned, relevant to the category of service [30 points] G. Availability of 24x7 power supply [10 points] H. Source of materials and stock levels [5 points] I. Financial report and throughput in the last 3 years [5 points]

Note: Minimum pass mark for prequalification is 70% PSI Ethiopia Bole Sub City, Kebele 03/07 Namibia Street from Edna Mall to Bole Atlas hotel on the right side of the road. Adjacent to SOS International Villages 11th floor on METI Building Tel:- +251-11-6674820/78 or+251-11-6674607, Addis Ababa, Ethiopia www.ethiopianreporter.com

ቅፅ 26 ቁጥር 2212

ክፍል-1

ገጽ 42

| እሑድ ሐምሌ 4 ቀን 2013

ማስታወቂያ ማስታወቂያ

YONAB CONSTRUCTION

Near urael church, urael – Brass Road, AWASH Insurance Building 3rd floor Addis Ababa, Ethiopia Tel;-+251115620087 www.yonabconstruction.com

INVITATION TO TENDER FOR THE SUPPLY OF LAPTOP

INVITATION FOR BIDS TENDER NO. NCB/YC-002/2021

COMPUTERS SNV

is

a

not-for-profit

international

development

YONAB CONSTRUCTION has planned to invite

organization. Founded in the Netherlands 50 years ago,

eligible bidders to Purchase Laboratory Equipment. 

we have built a long-term, local presence in more than 26

Therefore

of countries in Asia, Africa, and Latin America. Currently,

interested

bidders

are

invited

to

participate for the supply of Laboratory Equipment to be purchased in local currency.  Bidders may obtain further information from our

SNV Ethiopia is working in eight regional states and the two city administrations of Ethiopia, providing technical assistance and program implementation in Agriculture, WASH, and Energy Sectors. SNV is an open and learning

office at YONAB CONSTRUCTION (on the way to

organization that focuses on improving the lives of

Bole from Kasanchis Road in front of URAEL CHURCH,

Ethiopian through a market-based approach inclusive of

AWASH BUILDING 3rd Floor)) P.O. BOX 101125

women and youth. In its new Strategic Plan period (2019

Tel:- 0115620087 / +251912614685. 

– 2022), SNV will more explicitly aim for systems change

A complete bidding document may be purchased

markets that help many more to escape poverty beyond

by an interested bidder on the submission of

our projects. For more information on SNV’s operations,

a written application together with renewed

visit our website: www.snvworld.org.

relevant license, Registration card issued from

SNV Ethiopia is looking for the supply of several Laptop

Ministry of Finance and Economic Development,

Computers as per the specification detail which is

VAT Registration certificate, TIN (Tax Identification

attached on the tender document.

including strengthening institutions and kick-starting

Number& Clearance) and relevant tax clearance certificate

from

the

appropriate

government

body to the above office upon payment of non-

A. Interested bidder shall collect the full bid document and submit their proposals till 30th of August 2021 from the below SNV Ethiopia Address

refundable Birr 200.00 (two hundred birr only) in

B. Late bids will not be accepted.

cash. 

C. Both technical and financial offers should be in

All bid documents (one original & three copies) shall be submitted in different wax-sealed envelopes labeled as “ORIGINAL” and “COPY” and must be placed in the bid box at the address of the Head office indicated above. All bids must be

separate envelopes and dully signed and stamped. D. Technical specification should be complete. E. All bid prices should be valid for 45 days. F. Bidders are required to furnish the following copies of relevant documents with the technical proposal: ƒƒ Registration documents,

accompanied by a bid security of amounting Birr

ƒƒ VAT registration certificates

2% of the Contract Price in the form of CPO. Deadline for bid summation is Tuesday, July 27th, 2021 at 2:30 PM at the address in the tender document. Bidders must pass the minimum qualification criteria for their bid offer to be responsive for evaluation. Unqualified bid offers will not be evaluated. Bids shall be valid for 90 days beyond the bid

ƒƒ Valid trading license The detail Expression of Interest document with specification requirements and detail application information can be obtained from SNV Addis Ababa office by the below address: SNV Netherlands Development Organisation, Bole sub city, Woreda 2, House number B92/6Africa Avenue, Opp. Millennium Hall, Next to Sky light hotel P. O. Box:  40675, Tel + 251 (0) 11 616 6232, Ext 235

Fax number: +251-116166252

opening date.

Addis Ababa, Ethiopia

YONAB CONSTRUCTION reserves the right to accept

The filled out EOI together with the supporting documents

or reject any or all bids

has to be submitted no later than 30th August 2021 close

Bids will be opened in the presence of the bidders or their authorized representatives who choose to attend, on the submission date & time, at the address in the tender document. ቅፅ 26 ቁጥር 2212

of business 5.00 p.m. Successful applicants will be notified by email within 4 weeks from the date of closure of submission. SNV Ethiopia reserves the right to accept or reject any or all bids. www.ethiopianreporter.com

| እሑድ ሐምሌ 4 ቀን 2013

ቡና ኢንተርናሽናል ባንክ አ.ማ. BUNNA INTERNATIONAL BANK S.C

የመኖሪያ ቤቶች ለመሸጥ የወጣ የጨረታ ማስታወቂያ ቡና ኢንተርናሽናል ባንክ አ.ማ. ለብድር ማካካሻ የተረከባቸውን ከዚህ በታች የተዘረዘሩ መኖሪያ ቤቶች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል::

ተ.ቁ

1

2

የባለንብረት ስም

የቦታው ስፋት

የጨረታ መነሻ ዋጋ

ወረዳ/ቀበሌ/የቤት ከተማ ቁጥር

የወጣበት ጊዜ

ቦሌ ክ/ከተማ ወረዳ 09 አዲስ ብር ሳሚት ቅ/ጊዮርጊስ ቤተ አበባ 6,060,359.83 ክርስቲያን ፊት ለፊት

ለሁለተኛ ጊዜ

እየሩሳልም 250 ካ.ሜ ማራኪ ክ/ከተማ ቀበሌ ብር ጎንደር ተሰማ ማሙ (መኖሪያ ቤት) 18 GTZ ሰፈር 4,579,131.10

ለሁለተኛ ጊዜ

እነ አቦነሽ ታደስ ወርቁ

254 ሜ.ካ (መኖሪያ ቤት)

Invitation for the Procurement of Generators, ATMs and Fire Resistance Cash Safe & Filling Cabinet 1. Berhan Bank S.C. invites eligible bidders for the Procurement of the following goods:Lot No.

2. ተጫራቾች የመጫረቻ ሰነዳቸውን በተዘጋጀው የዋጋ ማቅረቢያ ቅፅ ላይ በመሙላት እስከ ሐምል 24 ቀን 2013 ዓ.ም ጠዋት 4፡00 ሰዓት ድረስ ብቻ ሰነድ በገዙበት ቦታ ለዚሁ በተዘጋጀው ሣጥን ውስጥ ገቢ ማድረግ አለባቸው:: ጨረታው ሃምል 24 ቀን 2013 ዓ.ም ጠዋት 4፡20 ሰዓት የጨረታ ሰነድ በገዙበት ቦታ ይከፈታል:: 3. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ለእያንዳንዱ ቤት ብር 100,000.00 (አንድ መቶ ሺህ ብር) በቡና ኢንተርናሽናል ባንክ አ.ማ ወይም “Bunna International Bank S.C” ስም በባንክ ክፍያ ማዘዣ (CPO) ከጨረታ ሰነዳቸውን ጋር አያይዞ ማቅረብ ይኖርባቸዋል::

Particular

Bid Bond Guarantee Amount (Birr)

Deadline for Bid Submission

Bid Reference No.

250,000.00

28/07/2021 10:00 AM

BrB/OCB/ OE/ 2021/22/03

46

200,000.00

30/07/2021 10:00 AM

BrB/OCB/ CR/ 2021/22/04

60

95,000.00

6

10,000.00 29/07/2021 10:00 AM

BrB/OCB/ OE/ 2021/22/05

Qty

Category I I II

20 KVA Generators

75

300KVA Generators

1

Category II I

የጨረታ መመሪያዎች 1. ቤቶቹን መግዛት የሚፈልጉ ተጫራቾች ቡና ኢንተርናሽናል ባንክ አ.ማ. አራት ኪሎ የቅድስት ሥላሴ መንፈሳዊ ኮሌጅ ህንፃ ሥላሴ ቅርንጫፍ ጎን በሚገኘው የአስተዳደርና ሎጀስቲክ ዋና ክፍል ቢሮ ወይም ጎንደር ከተማ በሚገኙ የባንኩ ቅርንጫፎች በመቅረብ የተዘጋጀውን የጨረታ ሰነድ ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ ሐምል 23 ቀን 2013 ዓ.ም ዘውትር በስራ ሰዓት በማንኛውም የባንኩ ቅርንጫፍ በሂሳብ ቁጥር 1019601000609 ብር 100.00 (አንድ መቶ ብር) ገቢ በማድረግና ገቢ ያደረጉበትን ደረሰኝ በማቅረብ መውሰድ ይችላሉ::

ገጽ 43

BERHAN BANK S.C. ብርሃን ባንክ አ.ማ

Berhan Bank

የጨረታ ማስታወቂያ ቁጥር BIB/PFMD/008/2021

ለጨረታ የቀረበው ንብረት የሚገኝበት አድራሻ

ክፍል-1

ማስታወቂያ

Automatic Teller Machines (ATM) Category III

I

II III

2. The

Fire Resistance Cash Safe - Big Fire Resistance Cash Safe – Small Fire Resistance Filling Cabinet For those who interested to participate all Lots

Bid

74

50,000.00

150,000.00

documents

shall

be

obtained

from

Facility

Management Department of Berhan Bank, Head office: located in-front of Bole Bras Hospital (Bole Over pass Bridge), womsadco building 2nd floor, upon deposit of non-refundable fee Birr 200.00 /Birr Two Hundred/ for each Category at any Berhan Bank Branch during office hours (Monday to Friday: 8:00AM-12:00AM and 1:00PM-5:00PM/Saturday: 8:00AM12:00AM) starting from Wednesday July 14, 2021 2:00 PM . 3. Bid must be accompanied by bid Security amount as per specified in above table in the form of CPO or unconditional Bank guarantee in favor of Berhan Bank S.C. 4. Bidders should submit separate technical and financial

4. ቤቶቹን መመልከት የሚፈልግ ማንኛውም ተጫራች ከላይ በተጠቀሰው አድራሻ በመገኘት መመልከት ይችላሉ::

proposal. Technical proposal envelope should include

5. ውዝፍ የሊዝ ክፍያ& ተጨማሪ እሴት ታክስ& የስም ማዛወሪያ ክፍያ እና ሌሎችም ገ¡ እንዲከፍላቸው በህግ የተወሰኑ ታክስና ግብሮች የጨረታ አሸናፊ ይከፍላል::

bid bond, testimonies of past experience and other related

6. የጨረታ አሸናፊ የጨረታው ውጤት ከተገለፀበት ቀን ጀምሮ ባሉት 15 የስራ ቀናት ውስጥ ክፍያ ፈጽሞ ንብረቶቹን መረከብ ይኖርበታል:: ይህ ካልሆነ ለጨረታ ማስከበሪያ ያስያዘው ገንዘብ ለባንኩ ገቢ ይደረጋል::

prepared for this purpose..

7. ባንኩ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታው በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ በህግ የተጠበቀ ነው:: ቡና ኢንተርናሽናል ባንክ አ.ማ የባለራዕዮች ባንክ!! 0111580879/011126190 0581112443/0582117696

www.ethiopianreporter.com

trade license, tax registration certificates, agent certificate, documents. The bidders should submit both financial and technical bid proposals sealed and deposit in the bid box 5. Bid opening shall be held on after 30 minute (10:30 AM) for each deadline for bid submission date specified in above table at the Facility Management Department Director office, womsadco building 2nd floor, in the presence of bidders/ representatives. 6. The Bank reserves the right to accept or reject the bid.

Berhan Bank S.C. Facility Management Department Tel. 011 663 2097/011 650 7422 ቅፅ 26 ቁጥር 2212

ክፍል-1

ገጽ 44

| እሑድ ሐምሌ 4 ቀን 2013

ማስታወቂያ

Family Guidance Association of Ethiopia

Tender Notice

Bid Announcement for Conducting

NATIONAL OPEN TENDER FOR THE

“Organizational Structure (OS), JD, and Pay- Package Assessment (PPA)”

PROCUREMENT OF SERVICE

Background The Family Guidance Association of Ethiopia (FGAE), established in 1966, is a volunteer-based, not-for profit charity Association providing Sexual and Reproductive Health (SRH) services. FGAE is an accredited member of the International Planned Parenthood Federation (IPPF), joining the Federation since 1970.The Association is known to have pioneered Family Planning (FP) services in Ethiopia. The New Strategic Plan 2021-2025 of FGAE has ambitious output and result targets. Besides it is designed to have some innovative and new initiatives in respect to self-sustainability. In reference to the revised ACSO law; it’s planned to establish FGAE-II (Private FGAE for Public), this requires establishment of autonomous entity to engage more in profitable business areas carrying out income generation activities. The organization also requires making its Workforce and organizational structure in line with the need of the new strategic plan and ambitious target deliverables; and thereby, making the organization more attractive and dynamic. The purpose of this bid is, therefore, to engage competitive consulting firms who can carry out a comprehensive study on Organizational Structure, Job Descriptions, Staffing planning and Pay Package of FGAE and produce a more comprehensive and progressive organizational structure, Staffing Plan, Job description and pay package that enables the Association to be one of the most effective organizations in SRHR in the country.

Description of the Assignment Major purposes of this assignment are (but not limited) to:„„ Assess the strengths and weakness of the Association’s current Organizational Structure, functional relationships and pay packages systems; „„ Develop the Association’s Organizational Structure, revised functions and functional relationships that effectively respond to the requirements of the new Strategic Plan(2021-2025), „„ Develop a new Staffing plan which enables the Association to deliver the expected results by having an optimal, more viable, well-performing staff and delivering organization that is well aligned to its service delivery modalities, new initiatives and its strategic partners; „„ Assess and revise the existing PMS and develop a Performance Management System (PMS) and tools for FGAE workforce that provides an ongoing feedback to effectively assess the performance of each Staff and rewarding mechanism; „„ Conduct Salary Scale Survey (SSS) and thus produce Salary Pay Package Assessment report; Interested consulting firms can participate in the bid to offer the service as per a Terms of Reference (ToR) prepared for this purpose. Applicants can collect the ToR within 15 calendar days beginning from July 11, 2021 from FGAE, Head Office room no. 5 at a non-refundable fee of birr 100. (this bid is also available at www.fgaee.org)

Application procedure All bidders are required to submit separate technical and financial proposals in sealed and stamped envelopes (two copies each) at the Head Office to room no. 1 (at Reception) on or before July 26, 2021 at 12:00 (Lunch time). Bid proposal shall be accompanied by a bid security of 1% of the bid in the form of CPO or bank guarantee.

Requirement Applicants are required to fulfill the following minimum requirement: ¾¾ They should be legally registered and shall present renewed trade license ; ¾¾ They should have VAT and TIN registration certificate;

ON QUOINA TECHNOLOGY DEVELOPMENT Tender ref no: - NOT/2021/011 In Ethiopia, the battle against food insecurity and malnutrition is some of the greatest challenges of the country. Every year more than 10 million people depend upon relief food assistance: even more are at risk of starvation when extreme events hit. Recurrent drought is one of the biggest threats affecting food security, with acute food shortages harming the health of people as well as livestock, a primary source of income for many families. High dependency on rain for agriculture leaves the population extremely vulnerable to the negative effects of climate change. Therefore, Dan Church Aid is launching a tender and invites interested organizations to participate in the procurement procedure of TECHNOLOGY PROVIDER for QUINOA PROJECT. Applicant can collect the RFP free of charge from DCA country office as per the address stated here. Overall Objective of the development service The technology service provider is expected to develop or suggest proven quinoa seed saponin removing technology which requires significantly lower amount of water than the conventional method which is washing. Special Conditions/Requirements:„„ Company Profile of interested Consultants is required „„ Consultants should include copies of Valid TIN, VAT registration certificate and renewed trade Licences for the year 2013. „„ The offered prices shall be quoted in Ethiopian Birr (ETB). „„ Interesting bidders may have any question regarding this tender should send their queries in writing through [email protected] till 21 July 2021 before Close of Business or (5:30 PM) copy to smt. [email protected], [email protected], [email protected] „„ Late submission will not be acceptable, and it will lead to automatic rejection. „„ Attaching a recommendation letter from other international organization or similar sectors in similar business is recommended. „„ The bid document should be sealed in an envelope and stamped, the BID reference number NOT/2021/011 must be labelled on the outside of the two envelopes and Submitted to DAN CHURCH AID ADDIS ABABA OFFICE „„ Evaluation will be finalized within two weeks after the bid documents are opened. „„ The validity period of the bids should be at least 30 (thirty) days following the deadline of tender submission.

¾¾ They should be able to provide organizational profile and the CVs of individuals who are going to take part in the organizational structure assessment ;

„„ Unsuccessful suppliers will also be communicated by the office through their email addresses and letters of regret will be sent to respective bidder/s.

¾¾ They should demonstrate good deal of experience previous experience in on organizational set-up and business process reengineering, change management, in conducting similar Organizational Structure design and assessments, Pay Salary Structure reviews, Performance Management and Rewarding system development, etc;

„„ Nominated technology provider would need to fully agree with the clauses and articles stated in the draft agreement and confirm its acceptance by signature proper contractual agreement.

¾¾ They should have mix of expertise from MBA/MA in Business Management, Management, Organizational Development, Human Resource Management , Strategic Planning, Health and other relevant fields

„„ The nominated technology provider should be willing to work with Dan church Aid that payment condition will stated in the contract agreement.

¾¾ The bid will be opened on July 26, 2021 at 2:00 PM (after lunch) at FGAE Head office in the presence of bidders who choose to attend the opening. FGAE reserves the right to partially or fully cancel the bid.

Contact address: for : For any information, doubts, bidding document purchase, Bid delivery and opening

Request for Proposal document can be collected during working hours starting from 11 July 2021 to 21 July 2021 to the address stated below.

Family Guidance Association of Ethiopia (FGAE), Head Office

The deadline for submission of technical as well as financial proposals will be 21 July 2021, before (COB) close of business 5:30PM.

Debre Zeit Road, Meskerem Mazoria (Ritchie Area)

DanChurchAid Ethiopia,Kirkos Sub City, Kebele 02,

Tel. 251 (11) 467 2300, (for any information, compliant, or doubts)

House No 174, Ethio China Road, in front of Tebaber Berta House,

P.O. Box 5716, Addis Ababa, Ethiopia

Tel. 0115-52-23-86

All Tenders are also available at www.fgae.org ቅፅ 26 ቁጥር 2212

DCA Ethiopia reserves the right to cancel the bid. www.ethiopianreporter.com

| እሑድ ሐምሌ 4 ቀን 2013

ክፍል-1

ማስታወቂያ

ገጽ 45

በመከላከያ ግንባታ ግብዓቶች ማምረቻ ድርጅት

DEFENCE CONSTRUCTION MATERIALS MANUFACTURING ENTERPRISE

Invitation to Bid

የጨረታ ማስታወቂያ

Reference No. 83385879

ግልጽ ጨረታ ቁጥር 026/2013

GIZ - Programme Support to African Continental Free Trade Area (AfCFTA) would like to invite all interested bidders (consulting firms) who are eligible to participate in this open tender, are herewith requested to submit their proposals to provide consultancy service to “Conduct analyses on the competitiveness of three sectors in Ethiopia under the African Continental Free Trade Area (AFCFTA) market. The Consultancy service is divided in to three lost; textile, leather and agro-processing”. List of Lots are:

በመከላከያ ግንባታ ማምረቻ ድርጅት ለምርት ክፍል አገልግሎት ላይ የሚውሉ ከዚህ በታች የተገለፁትን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል:: ሎት-01 ለብረታብረት ምርት አገልግሎት የሚውሉ:1. CHS Ø48X3X6000mm 2. CHS Ø40X2X6000mm 3. CHS Ø168X3.5X6000mm

a. Lot 1: Textile Sector The contractor shall conduct an analysis on the competitiveness of the Ethiopian textile sector in the AfCFTA market. The study should cover products of the textile and garment industry in natural and synthetic fibers. b. Lot 2: Agro-Processing Sector The contractor shall conduct analysis on the competitiveness of the Ethiopian Agro-processing sector in the AfCFTA market. The study should cover food, water, fruit juice, honey, processed coffee and tea, alcohol and beverage, poultry, dairy products, meat and meat by products and related products in the agro-processing sector. c. Lot 3: Leather Sector The contractor shall conduct an analysis on the competitiveness of the Ethiopian leather sector in the AfCFTA market. The study should cover leather and leather products with the exception of raw hides and skins. Interested bidders are allowed to bid for one lot only, one bidder for one lot only. Interested bidders who fulfill the following criteria can have the detailed tender documents from the website link https:// tender.2merkato.com/tenders/view/241264/featured or request the same detailed tender documents via an email address pcc@ giz.de starting from Monday, 12th of July 2021, 8:00am.

How to Apply:

4. CHS Ø63X3X6000mm 5. CHS32X2X6000mm 6. Reinforcement BarØ16X1200mm 7. Cheqerd Plate 2000X1000X4mm 8. Sheet Metal 2000X1000X6mm 9. Sheet Metal 3000X1500X6mm 10. LTZ 38X38X1.5 ሎት-02 ለእንጨት ምርት እና ለባቺንግ ፕላንት አገልግሎት የሚውሉ: „„Australia Pines Wood 400x20-30x0.05 „„Hopper Convert Belt 80X2X100mt ስለዚህ በዘርፋ የተሰማሩ የዘመኑን የመንግስት ግብር የከፈሉ ህጋዊ የንግድ ፈቃድ ያላቸው፣ የአቅራቢነት የአምራችነት እና

ወይም

አስመጪ

የምስክር

ወረቀት

የታክስ መለያ ቁጥር (TIN) ማቅረብ የሚችሉ

አምራቾች እና አቅራቢዎች በጨረታው እንዲሳተፋ እየጋበዘን

ዝርዝር

የጨረታ

መመሪያ

እና

ሰነድ

„„ All bids must be delivered/submitted physically to the address below at or before 4:30 PM on Tuesday, 27th July 2021.

ይህ የጨረታ ማስታወቂያ በሪፖርተር ጋዜጣ ላይ

„„ Bidders should submit their Technical and Financial Proposals as per the issued tender document.

ቃሊቲ በሚገኘው ዋናው መስሪያ ቤታችን ፋይናንስ

„„ The financial offer should list the daily fees charged for this contract. The technical offer should include the approach taken by the consulting firm and showcase its previous work in the areas listed above. „„ One bidder shall apply only for one lt. „„ GIZ reserves the right to cancel the bid fully or partially.

The address referred above to submit your Technical and Financial Offers is: German Development Cooperation GIZ Office Kirkos Sub City, Kebele 18, Beside Jupiter Hotel, Kazanchis, Bloom Tower 9th Floor, P.O.Box 100009 Addis Ababa, Ethiopia www.ethiopianreporter.com

ከወጣበት ቀን አንስቶ ባሉት ተከታታይ የሥራ ቀኖች የስራ ሂደት ቢሮ ቁጥር 23 በመምጣት የማይመለስ ብር 100.00 (አንድ መቶ ብር) በመክፈል እና ሰነዱን በመግዛት

መጫረት

የሚችሉ

መሆኑን

እየገለጽን

ጨረታው ማክሰኞ ሐምሌ 20/2013 በ4፡00 ሰዓት የሚከፈት መሆኑን

አድራሻ፡-

እናሳወቃለን፡:

ቃሊቲ ከቶታM አልፎ ቋራ ሆቴል አጠገብ

ይገኛል:: ማሳሰቢያ፡-

ለተጨማሪ ማብራሪያ የስልክ ቁጥር 0114-

35-21-48/49/50/ ወይም 0114- 34-87 43/45 መደወል ይቻላል፡ ቅፅ 26 ቁጥር 2212

ክፍል-1

ገጽ 46

| እሑድ ሐምሌ 4 ቀን 2013

ተስፍሽ እና ገብርሽ

ሶዶ ቡኢ ህፃናትና ቤተሰብ ልማት በጎ-አድራጐት ድርጅት Sodo Buee Child and Family Development Charitable Organization

በፀሃይ ሀይል የሚሰራ ሰመርሲብል የውሃ ፓምፕ አቅርቦት/ሽያጭ ጨረታ ማስታወቂያ-በድጋሜ የወጣ የሶዶ-ቡኢ ህጻናትና ቤተሰብ ልማት በጎ-አድራጎት ድርጅት በፀሃይ ሀይል የሚሰራ ሰመርሲብል የውሃ ፓምፕ (Solar power operating submersible water pump) አቅራቢ ተጫራቾችን አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል:: ስለዚህ ከዚህ በታች የተቀመጡትን መስፈርቶች የምታሟሉና በሽያጭ ማቅረብ የምትችሉ በጨረታው መሳተፍ ትችላላችሁ::

የሰመርሲብል ፓምፑ-ስፔሲፊኬሽን፡

የሳምንቱ ገጠመኝ ወቅታዊውን የአገራችንን ሁኔታ ከአንድ መሠረታዊ ጉዳይ በመነሳት ስቃኘው፣ የሰሞኑ ገጠመኛችን እኔን ወደኋላ በርካታ ዓመታት መልሶኛል:: ከዚያ ትውስታ ተነስቼ ወደ ሰሞኑ ጉዳይ እመለሳለሁ:: ፈረንጆቹ ‹‹ማርጀትህን የምታውቀው በተስፋ መኖር ትተህ በትዝታ መኖር ስትጀምር ነው›› የሚሉት ብሂል ለጊዜው ባይመለከተኝም፣ አንዳንድ ትዝታዎች ግን የግድ መነሳት አለባቸው እላለሁ:: ለነገሩ አብዛኛዎቹ የትዝታ ዘፈኖቻችን የአድማጭን ቀልብ ይሰርቁ የለ? ስለዚህ ትዝታን ማንጎራጎር ባልችልም አንድ ሁላችንም የምናስታውሰውን ትዝታ ላካፍላችሁ:: የኤርትራ መንግሥት በድንገት ባድመን መውረሩ የተነገረ ዕለት የኢትዮጵያ ሕዝብ እንዴት ተነቃንቆ እንደተነሳ አይረሳንም:: ምንም እንኳ ወረራው በምሽት ዜና ከመታወጁ ሰዓታት በፊት፣ ለፓርላማው በቀረበው ሪፖርት የአገሪቱ ወታደራዊ ቁመና አስተማማኝና ጠላትን በብቃት መመከት የሚያስችል ነው ቢባልም፣ ባድመ ላይ ወረራ ያካሄደውን የኤርትራ መንግሥት ጦር ለተወሰነ ጊዜም ቢሆን ገትሮ የያዘው የአካባቢው ሚሊሻ እንደነበር ሰምተናል:: ከዚያ በኋላ የዛጉ ታንኮችና መድፎች ዕድሳት እየተደረገላቸው ወደ ባድመ ሲንቀሳቀሱና ልምድ ያላቸው የቀድሞ ጦር አባላት ለዘመቻ ሲጠሩ ዓይተናል:: ከዚያም የአገሪቱ ወጣቶች ከዳር እስከዳር ዘምተው የፈጸሙትን ገድልም እናስታውሳለን:: በዚያን ወቅት በአገሪቱ ውስጥ ከነበሩት ተቋማት መካከል ከፍተኛ ክብርና ሞገስ የተጎናጸፈ አንድ መሥርያ ቤት ነበር:: በአንዲት ታዋቂ ኢትዮጵያዊት ይመራ የነበረው ‹‹የመንግሥት ቃል አቀባይ ጽሕፈት ቤት›› ሁሌም የማልረሳው ተቋም ነው:: የኢትዮጵያና የኤርትራ ጦርነትን የየቀኑን ሪፖርት ለኢትዮጵያ ሕዝብ በተለያዩ ሚዲያዎች በኩል ያሠራጭ የነበረው ይህ ተቋም፣ እስካሁን ድረስ መንግሥት አሉኝ ከሚላቸው እጅግ በጣም ጥቂት መንግሥታዊ ተቋማት በቁንጮነት ይጠቀሳል:: እንደ ዛሬው ሳይሆን ሁሉም ነገር ‹‹ሚስጥርና ድብቅ›› በሆነበት በዚያን ጊዜ፣ ይህ የመንግሥት ቃል አቀባይ ጽሕፈት ቤት በኢትዮ-ኤርትራ የጦርነት ግንባሮች የተከናወኑትን ድርጊቶች እግር በእግር እየተከታተለ ይነግረን ነበር:: ከአንዳንድ ለብሔራዊ ደኅንነት ሥጋት ከሆኑ ጉዳዮች በቀር ብዙዎችን ክስተቶች በትኩሱ እንድናውቅ ረድቶናል:: ይህንን ተቋም ይመሩ የነበሩት እመቤት በሠሩት ሥራ በበኩሌ ዛሬም ድረስ አመሠግናቸዋለሁ:: እንዲህ ዓይነቱን የላቀ ተግባር እያስታወስን የማመስገን ባህል ቢኖረን ኖሮ እያልኩም እቆጫለሁ:: ለማንኛውም በአጭሩ ትዝታዬ ይኼ ሆኖ ወደ ሰሞኑ ገጠመኝ ልመለስ:: ዘመኑ የመረጃ ነው:: መረጃ በተቀላጠፈ መንገድ ከአንዱ ሥፍራ ወደ ሌላው እንዲተላለፍ ደግሞ ዕድሜ ለቴክኖሎጂ ረቀቅ ያሉ የመገናኛ ቴክኖሎጂዎች በየቀኑ እየተፈበረኩ ነው:: የሞባይልና የኢንተርኔት የመገናኛ ዘዴዎች በተራቀቁ የቴክኖሎጂ ምርቶች እየተደገፉ፣ ዘመናችን በኮሙዩኒኬሽንና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ታላቅ ግስጋሴ እያደረገ ነው:: ይህንን አመቺ ሁኔታ በመጠቀም መረጃን በአግባቡ መለዋወጥ ካልቻልን፣ ማዘን ያለብን በራሳችን እንጂ በማንም ሊሆን አይገባም:: ይህ ዘመን ለማመን እስከሚያዳግት ድረስ የተለመደውን የሚዲያ ተፅዕኖ የሚገዳደሩ የማኅበራዊ የትስስር ገጾችን እያስተዋወቀ ነው:: ዩቲዩብ፣ ፌስቡክና ትዊተር… የሚባሉት ገጾች በቢሊዮን የሚቆጠሩ ሰዎችን በመረጃ ልውውጥ እያሳተፉ ነው:: በመካከለኛው ምሥራቅና በሰሜን አፍሪካ የተካሄዱት የፀደይ አብዮቶች ሳይቀሩ በቀዳሚነት መሠረት ያደረጉት እነዚህን ነበር:: በአገራችንም በተለይ የዩቲዩብና የፌስቡክ ተገልጋዮች ቁጥር በጣም እየጨመረ ሲሆን፣ የትዊተር ተገልጋዮች ቁጥርም እያሻቀበ ነው:: መረጃዎች ከአንዱ ጫፍ ወደ ሌላኛው በፍጥነት በሚተላለፉበት በአሁኑ ዘመን፣ ገጠር ውስጥ አንድ ነገር ኮሽ ሲል አዲስ አበባ በደቂቃዎች ውስጥ ይሰማል:: በማኅበራዊ የትስስር ገጾች የሚተላለፉት መረጃዎች እንደወረዱ ስለሆኑና ብዙውን ጊዜ ግራና ቀኝ በማየት ሚዛናዊነት ስለማይታይባቸው፣ አንድ ጉዳይ አፈትልኮ ከወጣ በብዙዎቻችን ዘንድ እንደ እውነት ይቆጠራል:: በብዙ አገሮች ከግላዊ ሚስጥሮች ማፈትለክ እስከ ብሔራዊ ደኅንነት አደጋዎች ድረስ የደረሱትን ችግሮች እናውቃለን:: ይህ ደግሞ በእያንዳንዳችን ላይ ሳይቀር ሊያጋጥም የሚችል አሰቃቂ ነገር ነው:: የማኅበራዊ ትስስር ገጾች ያላቸውን ከፍተኛ ጠቀሜታ ያህል አደጋውም የዚያን ያህል ነው:: ከተነሳሁበት ትዝታ አንፃር ትዝብቴን ላቅርብ:: መንግሥትን የሚያህል ትልቅ አቅም ያለው አካል በፖለቲካው፣ በዲፕሎማሲውና በተለያዩ ጉዳዮች አሉ የሚባሉ የአገሪቱን ዜጎች ማንቀሳቀስ ሲያቅተው ይነደኝ ነበር:: በአገር ላይ ጦርነት አውጆ የመከላከያ ሠራዊቱን የወረረና አሰቃቂ ዕልቂት የፈጸመ፣ በማይካድራ በጀሌዎቹ አማካይነት በማንነታቸው ምክንያት ንፁኃንን የጨፈጨፈ፣ ለትግራይ ክልል ሕዝብ ዕልቂት የደገሰ፣ የአገሪቱን አንጡራ ሀብት ለውድመት የዳረገና ኢትዮጵያ ተዳክማ ለጠላት ቀላል ዒላማ እንድትሆን ያሴረ የወንበዴዎች ጥርቅም በውሸት ፕሮፓጋንዳ የምዕራቡን ዓለም ሲቆጣጠር ያበሳጫል:: ትናንት ለመብታቸው የቆሙ ወገኖችን ሲገድልና በየእስር ቤቱ ሲያጉር የነበረ የአምባገነኖች ስብስብ በለኮሰው ጦርነት አከርካሪው ከተመታ በኋላ፣ እንደገና እንዲያንሰራራ ዕድል ሲሰጠውም ያስቆጫል:: በሐሰት ፕሮፓጋንዳው የዓለምን ጆሮ ማግኘቱ ያበግናል:: ለአገሪቱ እንደ ‹‹ቃል አቀባይ›› ሆኖ ወጣ ብሎ ያለውን እውነታ ማስረዳት የሚችል ቋሚ መንግሥታዊ አካል አለመኖሩ የሚያሳዝን ነው:: መንግሥት ይህንን ማድረግ ሲያቅተውና የኢትዮጵያዊያንን ዕምቅ አቅም መጠቀም ተስኖት ይህ ሁሉ ትርምስ ቢፈጠር ምን ይገርማል? በቀደም ዕለት ጠቅላይ ሚኒስትሩ የኢትዮጵያን የውጭ ዲፕሎማሲ ሚሲዮኖች ቁጥር በግማሽ መቀነስ አለባቸው ሲሉ በጣም ነበረ ደስ ያለኝ:: ዲፕሎማሲው ከተወሰኑ ቦታዎች በስተቀር የጡረተኞችና የባለውለታዎች፣ እንዲሁም የዚህ ግፈኛ ቡድን ግብረ በላዎች የነበሩ ተላላኪዎች መፈንጫ ስለሆነ፣ ለአገር አሳቢ የሆኑ ምሁራንና ልሂቃን ለየት ባለ መንገድ ቢሳተፉበት የተሸለ ውጤት ይገኝበታል:: በበርካታ መስኮች የመንግሥት ግልጽነትና ተዓማኒነት እየወረደ የሐሰተኞች ውሸት የሚገዝፈው፣ መንግሥት ሁነኛ ቃል አቀባይ አካል ስለሌለው ነው:: በተግባቦት (ኮሙዩኒኬሽን) ሙያ ከፍተኛ ልምድና ዕውቀት ያላቸው ዜጎች ከአገር ውስጥም ከውጭም ተመርጠው ቢሰማሩ፣ እንኳን ለዚህ ኋላቀር ጦር ጠማኝ ጠባብ ስብስብ ቀርቶ ግብፅን በቀላሉ ማንበርከክ ይቻል ነበር:: ማንቀላፋት ይብቃ::

(ነቢያት ባዚን፣ ከዓድዋ ድልድይ)

ቅፅ 26 ቁጥር 2212

አቅርቦቱ የዝርጋታና ሙከራ(Supply, installation & test) የሚያካትት ነው:: ለ02/ሁለት/ሳይት የመለስተኛ ጥልቅ የውሃ ጉድጓዶቹ (Shallow wells) ጥልቀታቸው ሁለቱም 74ሜትር ጥልቀት ያላቸውና ባለ5 ኢንች ኬዚንግ የገባላቸው ሆነው የፓምፑ ውሃ-የመሳብና የመግፋት አቅም ርቀት (Discharge Total headH)፡ 150 ሜትር እና 100 ሜትር የሆነ፣ ከጥልቀት ውሃ የመትፋት/የመስጠት መጠን በሰከንድ (Discharge or Yield Q)፡2.3 ሊትር ውሃ የሚሰጥ፣ የሶላር ሞተር እና የሶላር ፓምፕ ጉልበት(Solar Motor & Solar pump power 5Kw የሆነ)፣ የሶላር ፓኔል ጉልበት (Solar Pannel Capacity 10Kw የሆነና ከነሙሉ አክሰሰሪዎቹ፣ Stainless steel Pump & Brushless-motor፣ የፓምፕ መገናኛ ዲያሜትር ወደ 5 ኢንች ኬዚንግ ሊገጠም የሚችል እና በኤች.ዲ.ፒ ፕላስቲክ ትቦ (HDPE Pipe) ወደ ማጠራቀሚያው የሚዘረጋ መሆን አለበት:: በተጨማሪም ጂኤስ/ጂአይ ትቦ ፓይፕ እና መካከለኛ ክላስ-ቢ መገጣጠሚያዎች (11/2”GS/GI pipes and fittings of medium class-B & fittings እና OD63mm(2”) PN20 )::

እንዲሁም፡1. ተጫራች አቅራቢዎች በዘርፉ የታደሰ ንግድ ፍቃድ ያላችሁና የዘመኑን ግብር የከፈሉ:: 2. ተጫራች ተጨማሪ እሴት ታክስ /15%ቫት/ ተመዝጋቢና የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር /ቲን/ ያላቸዉ:: ተጫራቾች ለውድድር ያቀረባችሁት ዋጋ 15%ቫትን ያካተተ ወይም ያላካተተ መሆኑን በዋጋ ማቅረቢያችሁ ቅጽ ላይ በጽሁፍ መግለጽ ይጠበቅባችኋል፣ በጽሁፉ ካልተገለጸ ግን የቀረበው ዋጋ 15%ቫትን ያካተተ ተደርጎ ይወሰዳል:: 3. አሸናፊው ሻጭ/አቅራቢ የተፈለገውን ዕቃ/ቁሳቁስ በተፈለገው ጊዜ ውስጥ በአሸነፈበት ዋጋ ማረከብ ይጠበቅበታል፣ ሕጋዊ ደረሰኝ በማቅረብ ክፍያውን ይረከባል'ተገቢው የመንግስት ታክስም ተቀናሽ ይሆናል :: 4. ተጫራች አቅራቢዎች የዕቃውን ዓይነትና ተጨማሪ ስፔሲፊኬሽን ዝርዝር እና የዋጋ ማቅረቢያ ቅጽ (BoQ)የጨረታውን ሰነድ ቡኢ ከሚገኘው የድርጅታችን ጽ/ቤት ከሰኞ-አርብ በስራ ሰዓት ማግኘት ትችላላችሁ:: 5. ተጫራቹ ይህ ጨረታ በሪፖርተር ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ የተገለጸውን ተፈላጊ ዕቃ የምትሸጡበትን/ የምታቀርቡበትን የአንዱን ዋጋ ከአስፈላጊ አክሰሰሪዎቹ ጋር በ5/አምስት/ ተከታታይ ክፍት የሥራ ቀናት ውስጥ በታሸገ ኢንቨሎፕ ቡኢ ከተማ በሚገኘው የድርጅታችን ቅጥር ግቢ ባለው የጨረታ ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይጠበቅባችኋል:: 6. ተጫራቾች የምታቀርቡት ዋጋ የዕቃውንና ቁሳቁስ መሸጫ ተለይቶ መሆን አለበት፤ የኢንስታሌሽን/ዝርጋታ አገልግሎት እና ትራንስፖርት ዋጋም ለየራሱ ተለይቶ ይቅረብ:: 7. የጨረታዉ ሳጥን ይህ ጨረታ በሪፖርተር ጋዜጣ የጨረታ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ5ኛው/የሥራ ቀን ከቀኑ 8፡00 ሰዓት ላይ ይታሸጋል:: እንዲሁም ጨረታው በዕለቱ ከቀኑ 8፡30 ሰዓት በድርጅቱ ቅጥር ግቢ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ተወካዮቻቸዉ በተገኙበት ይከፈታል:: 8. ድርጅቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታዉን በከፊል ወይም ሙሉ ለሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው:: አድራሻ፡- ሶዶ ቡኢ የህጻናትና ቤተሰብ ልማት በጎ-አድራጎት ድርጅት፤ ቡኢ ከተማ፣ ሶዶ ወረዳ፣ ጉራጌ ዞን፣ ከአዲስ አበባ በስተ ደቡብ-ምዕራብ አቅጣጫ 103 ኪ.ሜ በአለምገና-ቡታጅራ/ሆሳና ዋናው አስፋልት መንገድ::

የስልክ ቁጥር፡

046-8830266 ወይም 0468830265 ወይም

0468830350 ወይም 0468830023

www.ethiopianreporter.com

ክፍል-1

| እሑድ ሐምሌ 4 ቀን 2013

Invitation to Bid Reference No. 83385791

GIZ - Civil Peace Service (CPS) Programme would like to invite all interested bidders (consulting firms) who are eligible to participate in this open tender, are herewith requested to submit their proposals to provide consultancy service on “Mission Assessment for New Civil Peace Service (CPS) Programme in Ethiopia.”. Interested bidders who fulfill the following criteria can have the detailed tender documents from the website link https://tender.2merkato.com/tenders/ view/241227/featured or request the same detailed tender documents via an email address [email protected] starting from Monday, 12th of July 2021, 8:00am. The main tasks of the consultant shall be: „„ General preparation and engagement to understand the approach and capacities of GIZ-CPS and the thematic areas that our organisation is working in – design of the consultancy. „„ Assessing possible peacebuilding objectives of the new programme and selecting a focus based on conflict analysis, CPS capacities and potential partner organisations „„ Identification and mapping of peacebuilding actors (current and new) for cooperation that can fit into the new programme in close coordination of CPS experts. „„ Profiling of peacebuilding actors (current and new): Visiting and interviewing. CPS experts to join. „„ Conducting a joint strategy workshop with CPS and a validation workshop with all stakeholders.

How to Apply: „„ All bids must be delivered/submitted physically to the address below at or before 4:00 PM on Friday, 23rd of July 2021. „„ Bidders should submit their Technical and Financial Proposals as per the issued tender document. „„ The financial offer should list the daily fees charged for this contract. The technical offer should include the approach taken by the consulting firm and showcase its previous work in the areas listed above. „„ GIZ reserves the right to cancel the bid fully or partially.

ማስታወቂያ

Invitation to Bid for Construction work 1. The Ethiopian Red Cross Society (ERCS) invites selected eligible, Qualified BC/GC Grade 6 and above with Trade License for the year 2013E.C and Registration certificate from Ministry of/Bureau of works and Urban Development of current year, TIN No. , VAT Registration, Suppliers list registration Certificate and Tax clearance certificate for furnishing the necessary labor, Materials and Equipment for the following Lots of the Construction work:

Lot Lot-1 Lot-2

Works Construction of Warehouse at Gilgel Beles town in Beneshangul Gumuz region, Metekel Zone Construction of Fence Works for the Warehouse

2. All bidders must fill, sign and seal the bid submission form and declaration of conformity for the construction work. 3. Interested eligible bidders can purchase a complete set of bidding document against a non-refundable payment of ETB 100 (One Hundred Birr) from ERCS Head Quarters Office No.25 and ERCS Benshangu Gumuz Branch office, Assosa located in front of Semhal Hotel. 4. All tenders must be submitted to Ethiopia Red Cross Society along with a BID SECURITY (BID BOND) in CPO Only SPECIFIED IN THE BIDDING DATA SHEET amounting to 2% of the bid offer, on separate envelope. The bid Security Shall be valid for 28 consecutive days beyond the end of the validity period of the bid. 5. Financial offer shall be produced in separate sealed envelopes labelled as ORIGINAL and COPY. TECHNICAL OFFER shall be made in a separate third sealed envelope clearly labelled as TECHNICAL OFFER. The four envelopes including the CPO shall then be sealed in and signed, sealed outer envelope, addressed to Ethiopia Red Cross Society shall be submitted at ERCS Head Quarters office No 25. 6. Bidders are kindly requested to submit their price quotation along with technical document based on detailed requirements on our TOR on or before July.30, 2021 at 2:00 pm. 7. Bid will be closed on the July.30, 2021 at 2:00pm and will be opened on the same date at 2:30 pm at ERCS Head Quarters Conference Room around Addis Ababa Stadium, Addis Ababa in the presence of those bidders or their authorized representatives 8. Bidders are advised to read bidding document thoroughly in order to fill all the necessary details requested in the bidding document. 9. Failure to comply with the conditions from No.1 to 8 above may result in an automatic rejection. 10. Ethiopia Red Cross Society reserves the right to accept or reject any bid and to annul the bidding process and reject all bids at any time prior to contract award, without thereby incurring any liability to bidders.

Address:

The address referred above to submit your Technical and Financial Offers is:

Ethiopian Red Cross Society Head Quarter

German Development Cooperation

Addis Ababa, Ethiopia

GIZ Office

ገጽ 47

Tel.0115509120

P.O.BOX:195

Or

Kirkos Sub City, Kebele 18, Beside Jupiter Hotel, Kazanchis, Bloom Tower 9th Floor, P.O.Box 100009 Addis Ababa, Ethiopia www.ethiopianreporter.com

Ethiopian Red Cross Society ERCS Benshangu Gumuz Branch office, Assosa Tel.0572751202/2104/0245 Assosa,Ethiopia ቅፅ 26 ቁጥር 2212

ክፍል-1

ገጽ 48

| እሑድ ሐምሌ 4 ቀን 2013

ማስታወቂያ

ቅፅ 26 ቁጥር 2212

www.ethiopianreporter.com

ክፍል-1

| እሑድ ሐምሌ 4 ቀን 2013

መንግሥት ለሥነ ሕዝብ ... ለቀጣዩ ትውልድ ቀና መንገድ መከፈት እንደሚኖርበት የአካዳሚው ፕሬዚዳንት ጽጌ ገብረ ማርያም (ፕሮፌሰር) አስታውቀዋል:: የሥነ ሕዝብ ፖሊሲ የአገሪቱን የትምህርት፣ የጤናና፣ የሥራ ዕድል ፈጠራ አቅምን በመወሰን ተቀናጅቶና ተናቦ መዘጋጀቱ፣ አገሪቱ ለወደፊት ለምታቅዳቸው ትልሞች መንገድ ከፋችና ውጤትን መሠረት ያደረገ ትንበያ ለማድረግ እንደሚያግዝ ፕሬዚዳንቱ ተናግረዋል:: በውይይቱ ላይ የሰው ሀብትና ትምህርት በሚል የመነሻ ጽሑፍ ያቀረቡት ቀነኒሳ ዳቢ (ዶ/ር)፣ ኢትዮጵያ ውስጥ ከሕዝብ ቁጥር መጨመር ጋር በተገናኘ የትምህርት ጥራቱ በመደበኛና በኢመደበኛ መንገድ ሥርዓት ካልዳበረ የአገሪቱ የወደፊት ዕጣ ፈንታ አስፈሪ ገጽታ ሊኖረው እንደሚችል አስረድተዋል:: በመሆኑም የአገር ሀብት በመመደብ የትምህርት ሥርዓትን ማዘመንና የሕዝብ ቁጥር በጨመረ ቁጥር ከሕዝቡ ጋር ሊመጣጠን የሚችል አገልግሎት የሚቀርብበት መንገድን መፍጠር እንደሚገባ ቀነኒሳ (ዶ/ር) ተናግረዋል::

ገጽ 49 ከ ክፍል 1 ገጽ 6 የዞረ

ባለሙያ የሆኑት ክርስቲያን ዮሐንስ (ዶ/ር) በበኩላቸው፣ በኢትዮጵያ ምንም እንኳ እያደገ የመጣው የሕዝብ ቁጥር እንደ አንድ ተስፋና አማራጭ ሊቆጠር ቢችልም፣ በቀጣይ ዓመታት የሥነ ሕዝብ ፖሊሲው ካልተስተካከለና ሥራ አጥነት ከጨመረ የሕዝብ ብዛት አገራዊ ዕዳ ሊሆን እንደሚችል አስታውቀዋል:: በአሁኑ ወቅት ኢትዮጵያ ውስጥ ሊሠራ የሚችል የሰው ኃይል 64.7 ሚሊዮን መሆኑን፣ እ.ኤ.አ. በ2035 ይህ ቁጥር ወደ 94 ሚሊዮን ሊያድግ እንደሚችል የምጣኔ ሀብት ባለሙያው አስረድተዋል:: በመሆኑም ኢትዮጵያ የሥነ ሕዝብ ፖሊሲን በተመለከተ ሊደረጉ የሚገባቸውን ውይይቶች በግልጽ በመነጋገር ሳይንሳዊ መንገዶችን ተግባር ላይ ማዋል አሁን በሥጋት ውስጥ ያለውን በሥራ ላይ ያለ የሰው የኃይል መታደግ እንደሚገባ ጠቁመዋል::

ኮሜርሻል ኖሚኒስ የሕወሓት ... ንብረቶቹ የሕወሓት አመራሮችና ደጋፊዎች በተለያዩ መሠረተ ልማቶችና ሲቪል ተቋማት ላይ ላደረሱት ውድመትና ጉዳት ለማካካሻነት የሚውሉ በመሆናቸው፣ እንዲሁም የተጠርጣሪዎችን ንብረት የያዙ አካላት የሚፈጽሙትን ምዝበራ ለመከላከል ሲባል በተጠረጠሩበትና በተከሰሱበት ወንጀል ፍርድ ቤት የመጨረሻ ውሳኔ እስኪሰጥ ድረስ ገለልተኛ አካል እንዲያስተዳድራቸው፣ ዓቃቤ ሕግ ለፍርድ ቤት አቤቱታ በማቅረቡ መሆኑን መገለጹ አይዘነጋም:: የሰው ኃይል በማቅረብና ንብረት በማስተዳደር ከ35 ሺሕ በላይ ለሚሆኑ ዜጎች በአብዘኛው በጥበቃና በፅዳት የሥራ ዕድል በመፍጠር የተሰማራው ኮሜርሻል ኖሚኒስ፣ እያከናወናቸው ባሉ ሥራዎችና እየገጠሙት ባሉ ተግዳሮቶች ዙሪያ ከባለድርሻ አካላት ጋር ሐምሌ 1 ቀን 2013 ዓ.ም. ምክክር አድርጓል። በአገር አቀፍ ደረጃ ከ30 በላይ ቅርንጫፍ

ከ ክፍል 1 ገጽ 6 የዞረ

ቢሮ ያለው ተቋሙ ሕንፃዎችን ማስተዳደር ጨምሮ፣ የሰው ኃይል በማቅረብና በሌሎች በ13 የሥራ ዘርፎች ተሰማርቶ አገልግሎት በመስጠት ላይ ይገኛል። ከጥቂት ወራት በፊት በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በተደረገ ጥናት ኮሜርሻል ኖሚኒስ በሥራ ላይ ላሰማራቸው ከ35 ሺሕ በላይ ሠራተኞች መንግሥት ያስቀመጠውን የ20/80 የደመወዝ ክፍያ አሠራር ተግባረዊ ባለማድረጉ ምክንያት፣ እስከ ሰኔ 30 ቀን 2013 ዓ.ም. ያደረገውን የማስተካከያ ዕርምጃ ለምክር ቤት እንዲያቀርብ መጠየቁ ይታወሳል:: ተቋሙ አሁን ማሻሻያዎችን በማድረግ እየሄደበት ያለውን አሠራር ከሞላ ጎደል ተግባራዊ እያደረገ መሆኑን በመጥቀስ፣ በሚቀጥለው ዓመት ለሠራተኞቹ የደመወዝ ማስተካከያ የማድረግ ዕቅድ እንዳለው አቶ ገብረ ሕይወት ተናግረዋል::

በሌላ በኩል የሕክምና ባለሙያው ተግባር ይግዛው (ዶ/ር) ‹‹የሥነ ሕዝብ ሀብትና ጤና›› በሚል ርዕስ ባቀረቡት ጽሑፍ፣ በኢትዮጵያ እያደገ የመጣውን የሕዝብ ቁጥር ምጣኔ መቀነስ ካልተቻለ የጥገኝነት መጠን ከፍተኛ ሆኖ የሕዝብ ተጠቃሚነትና በሥራ ላይ የሚሆነው የሰው ኃይል እየቀነሰ መምጣቱ አይቀሬ ነው ብለዋል:: የሕዝብ ቁጥር እየጨመረ በሄደ ቁጥር በአገር ደረጃ የተረጂ መጠን እያበዛ የሠራተኛው ቁጥር እየቀነሰ የሚሄድ በመሆኑ፣ መንግሥት በሚያወጣቸው ፖሊሲዎች የሥነ ሕዝብ ፖሊሲን በዋናነት ታሳቢ በማድረግ የአገሪቱ ዕቅድ አንዱ አካል ማድረግ እንደሚገባ ተናግረዋል:: በኦክስፎርድ ዩኒቨርሲቲ የምጣኔ ሀብት ማስታወቂያ

www.ethiopianreporter.com

ቅፅ 26 ቁጥር 2212

ክፍል-1

| እሑድ ሐምሌ 4 ቀን 2013

ገጽ 50

የኢትዮጵያ መንግሥት ለተመድ... ከ ክፍል 1 ገጽ 1 የዞረ የሰብዓዊ ዕርዳታ ድርጅት አውሮፕላን፣ የሰብዓዊ ዕርዳታ ጭኖ ሲመጣ በቀጥታ ማረፍ ያለበት አዲስ አበባ እንደሚሆንና ዕርዳታውን ወደ ክልሉ ካደረሰ በኋላም ተመልሶ አዲስ አበባ ማረፍ እንዳለበት አስታውቋል:: በመሆኑም አዲስ አበባ ሳያርፍ በቀጥታ ወደ ትግራይ ክልል የሚደረግ በረራ እንደማይኖር፣ ከትግራይ ክልል ወደ አዲስ አበባ ሳይመለስ በቀጥታ ከኢትዮጵያ የአየር ክልል መውጣት እንደማይቻል አስታውቋል። ከሰኞ ሐምሌ 28 ቀን 2013 ዓ.ም. ጀምሮ ለሰብዓዊ ዕርዳታ አቅራቢዎች ወደ ትግራይ ክልል የአየር በረራ ፈቃድ መስጠት መጀመሩን ያስታወቀው መንግሥት፣ እስካሁን ወደ ክልሉ በረራ ለማድረግ የጠየቀው የዓለም የምግብ ድርጅት የዕርዳታ ሠራተኞችን ለማጓጓዝ መሆኑን አስታውቋል። በትግራይ ክልል ለችግር ለተጋለጡ ወገኖች ምግብና ምግብ ነክ ድጋፎችን የጫኑ ከባድ ተሽከርካሪዎች፣ ከሐምሌ 2 ቀን 2013 ዓ.ም. ጀምሮ ወደ ክልሉ መንቀሳቀስ መጀመራቸውንም መንግሥት አስታውቋል። በዚህም መሠረት በዓለም አቀፍ የተራድኦ ድርጅቶች አማካይነት ከ40 የሚበልጡ ከባድ የጭነት ተሽከርካሪዎች ከአፋር ክልል ሰመራ ከተማ ሰብዓዊ ዕርዳታ ጭነው ወደ ትግራይ መንቀሳቀሳቸውን ገልጿል።

ተመራጩ ፓርላማ... ጊዜያት የምክር ቤቱ ሚና ግልጽ ሆኖ በአደባባይ ባይወጣም፣ በተዘጉ አዳራሾች ውስጥ ጠንከር ያሉ የሐሳብ ግጭቶችና ፍጭቶች ነበሩ:: ይሁን እንጂ በዚያው ልክ አንዳንድ ውይይቶችና ክርክሮች ወደ ድርጅት አጀንዳነት ተቀይረው ለሕዝብ ይፋ አይደረጉም ነበር ሲሉ ተናግረዋል:: በመሆኑም ፓርላማው ይህችን አገር ከውድቀት የታደገ መሆኑን በመጥቀስ፣ በአዲስ የሚተካው ፓርላማ አባላት ከብሔርተኝነት አስተሳሰብ በመውጣት በአዳራሽ ውስጥ የሚከራከሩባቸውና የሚያስተላልፏቸው ውሳኔዎች የአገሪቱን ሰላምና አብሮነት፣ እንዲሁም አንድነትን ለሚያስቀጥሉ እንዲሆኑ ጠይቀዋል:: ‹‹ቀጣዩ ምክር ቤት የልዩነት ሐሳቦች የሚራመዱበት ይሆናል ብዬ አስባለሁ:: ነገር ግን በአገሪቱ ያልተመለሱ በርካታ ጥያቄዎች በመኖራቸው፣ መጪው ምክር ቤት እነዚህን ችግሮች ሊፈታ ይገባዋል፤›› ሲሉ አሳስበዋል:: ፓርላማው ከዚህ ቀደም በነበሩት ጊዜያት ሥልጣን ላይ ያለው መንግሥት ሕገ መንግሥታዊ ሆኖ እንዲቀጥል ማድረግ አስፈላጊ እንደነበር፣ በዋነኛነት ከሕገ መንግሥት ውጪ የሚመጣ መንግሥትና ሥልጣን አካሄድ አደገኛ በመሆኑ አነሰም በዛም በሕጉ መሠረት የመንግሥት ሽግግር ሲደረግ ልማዱም፣ ሒደቱም ከእነ ድክመቱ አስተማሪ ስለሚሆን፣ በዚያ ሁኔታ እንዲሄድ ከማሰብ

የኢትዮጵያን ጭነት ... ጠቁመዋል:: ከዚህ በተጨማሪ ኢትዮጵያ ጭነቷን በበርበራ ወደብ በኩል እንድታጓጉዝ የማድረጉ እንቅስቃሴ የተለያዩ ተቋማትን የቅንጅት ሥራ መሠረት አድርጎ የሚናከወን ስለሆነ፣ የማሪታይም ባለሥልጣንን ጨምሮ የባህርና ትራንስፖርት ሎጂስቲክስ አገልግሎት ድርጅት፣ የትራንስፖርት ባለሥልጣንና የጉምሩክ ኮሚሽን ያሉበት ስብስብ የሕግ ማዕቀፍን መሠረት በማድረግ በወደቡ ምን ዓይነት ዕቃዎች ናቸው የሚጓጓዙት? የሚለውን በጋራ የሚመለከቱ እንደሆነ አቶ ሮባ ጨምረው ገልጸዋል:: የሕግ ማዕቀፍ እስኪዘጋጅ ድረስ የባህር

በ26 ሚሊዮን ዶላር የተገነባው ኩባንያ በፍራፍሬዎች ከ ክፍል 1 ገጽ 5 የዞረ

ጊዜም ምርቶቹ ለገበያ እንዳይቀርቡ ሳንካ እንደነበር ተጠቅሷል:: ኩባንያው በሎሚ፣ በአፕልና በአናናስ ካቀረባቸው የአራዳ የኮክቴል አልኮል መጠጦች በተጨማሪ ሌሎች የጣዕም ይዘት ያላቸውን ምርቶች በመጪው የኢትዮጵያውያን አዲስ ዓመት ለገበያ እንደሚያቀርብ ገልጿል:: “አራዳ” የሚለው ስያሜን ለምርቶቹ መጠሪያነት የመረጠው፣ ጣዕሙን በሚሞክሩ ሰዎች ዘንድ የንቃትና የብርታት ስሜትን ለማንፀባረቅ በማሰብ እንደሆነ ተመላክቷል:: ከአራት ዓመት በፊት የኮክቴል አልኮል መጠጦችን ለኢትዮጵያ ገበያ ለማቅረብ የተጠነሰሰው ኩባንያ፣ ከደብረ ብርሃን ከተማ 20 ኪሎ ሜትር ርቃ በምትገኘው ጫጫ ከተማ ጮቄ ቀበሌ አራት ሔክታር መሬት አግኝቶ ወደ ሥራ እንደገባ ይታወሳል:: በየካቲት 2010 ዓ.ም. 11ኛው የአልኮል መጠጥ አምራች ኩባንያ በመሆን የንግድ ፈቃድ ከንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር አግኝቶ ወደ ገበያ የተቀላቀለው ኮማሪ የመጠጦች አምራች ድርጅት፣ ከአዲስ አበባ ከተማና ከኦሮሚያ ክልል ውጪ በአልኮል መጠጦች ዘርፍ በአማራ ክልል የተቋቋመ ድርጀት መሆኑ ተጠቁሟል:: ቅፅ 26 ቁጥር 2212

ከ ክፍል 1 ገጽ 1 የዞረ

የመነጨ መሆኑን አቶ ዘለቀ ገልጸዋል:: ሻምበል ጀምበር አስማማው የተባሉ የምክር ቤት አባል በበኩላቸው፣ ሕዝብ መርጦና ወክሎ ሲልክ ቀላል አለመሆኑን በማስታወስ፣ በ16 ዓመታት የምክር ቤት ቆይታ የነበሩ ውይይቶችና ክርክሮች ቃለ ጉባዔ ወጥተው ቢታዩ ፓርላማው በውጭ እንደሚታየው እንቅልፋም አለመሆኑን መረዳት ይቻላል ብለዋል:: በመሆኑም ተተኪው ፓርላማ አገርና ሕዝብን ማዕከል ያደረጉ የሐሳብ ልዩነቶች የሚንፀባርቁበትና የሚዘወሩበት እንዲሆን አሳስበዋል:: አዲሶቹ የፓርላማው አባላት ፓርቲያቸው ሲመረጥ ቃል የገባውን ጉዳይ ስለመፈጸሙ መከታተል፣ ባልተፈጸመው ላይ ይቅርታ መጠየቅና አስፈጻሚውን ወጥረው የሚይዙና የሚከራከሩ መሆን ይኖርባቸዋል ብለዋል:: ላለፉት ስድስት ዓመታት የፓርላማው አባል የነበሩት አቶ መሐመድ ሐሰን ደግሞ፣ የፓርላማ አባላት ምንጊዜም ቢሆን በአገራዊ ጉዳዮች ላይ የጋራ አቋም መያዝ እንዳለባቸው ይገልጻሉ:: የተሰናባቹ የምክር ቤት አባላት በውጭ የሚሰጠው ስምና ፓርላማው የሚሣልበት መንገድ ጥሩ እንዳልነበር፣ ነገር ግን የፓርላማው አባላት እንደ አስፈጻሚ ወይም እንደ ብሔርተኛ ጫፍና ጫፍ ይዞ የሚከራከር ከሆነ፣ መጀመሪያ ፓርላማው ከዚያም

መንግሥት ሊፈርስ የሚችልበት አደጋ መኖሩ መዘንጋት እንደሌለበት አቶ መሐመድ ጠቁመዋል:: ለአብነት የትግራይ ክልል የምክር ቤት አባላት በያዙት ጽንፍ የወጣ አቋም ምክንያት፣ አሁን በክልሉና በፌዴራል መንግሥት መካከል ያለውን ሁኔታ አውስተዋል:: በመሆኑም በተለያዩ አገሮች የሚሰማውን ወይም የሚጫነውን፣ እንዲሁም በአገር ውስጥ ማንኛውም ግለሰብ የሚያነሳውን ሐሳብ ሁሉ ምክር ቤት አምጥቶ የሚያራግፍ ከሆነ እንደ ምክር ቤትም ሆነ እንደ አገር መቀጠል እንደማይቻል አቶ መሐመድ ተናግረዋል:: ‹‹እኛ በቆይታችን ችግር ውስጥ ሆነን ሚሊዮኖች እየተፈናቀሉና ብዙዎች እየሞቱ ችለን የኖርነው፣ አገርን የግድ ማስቀጠል ስለነበረብንና ለአገር ቅድሚያ በመስጠት ነው፤›› ብለዋል:: በሌላ በኩል ትልልቅ አገራዊ ጉዳዮች ላይ ክርክር በሚደረግበት ወቅት በሚዲያ እንዳይገለጽ በማድረግና ጫፍ የረገጡ ሐሳቦች አዳራሽ ውስጥ ላይ አልቀው ለሕዝብ ይቀርቡ እንደነበር የገለጹት፣ ወ/ሮ ሥራ አቢ የተባሉ የተሰናባች ምክር ቤት አባል ናቸው:: ‹‹በአገሪቱ መፈናቀልና ሞት ሲከሰቱ ብዙ ስሜት ውስጥ የሚያስገቡና አንዳንዴም የሚያስለቅሱ ነበሩ:: ይሁን እንጂ ያን የውስጥ ስሜት ይዞ ሌላ ውሳኔ ውስጥ መግባት አገርን ማስቀጠል ከባድ በመሆኑ፣ መጪዎቹ አዲስ ተወካዮችም በዚያው ልክ አገርን ሊያስቀድሙ ይገባል፤›› በማለት አሳስበዋል::

የአዲስ አበባ ገቢዎች ቢሮ...

ከ ክፍል 1 ገጽ 5 የዞረ

ትራንስፖርት አገልግሎት ድርጅት በርበራ ወደብ ላይ ከፍተኛ የሆነ ገበያ ስላለ፣ በዋናነት ጊቤና ሸበሌ የሚባሉትን ሁለት መርከቦች በመጠቀም ዕቃዎችን የማጓጓዙን እንቅስቃሴ እንደሚቀጥል ዋና ሥራ አስፈጻሚው አክለዋል:: በበርበራ ወደብ ካለፈው ሳምንት አንስቶ በተጀመረው አገልግሎት የሚከናወነው የጭነት ማጓጓዝ በሚፈጠረው የገበያ መጠን እንደሚወሰን ያስረዱት አቶ ሮባ፣ በዚህ ወቅት ድርጅታቸው እያጓጓዘ የሚገኘው በገልፍ ኢንድያ ክፍለ አኅጉር (Gulf and Indian Sub Continent) ባለው መስመር የማጓጓዝ ሥምሪት የተሰጣቸውን የሸመታ ዕቃዎችን እንደሆነና ከዚህ ውስጥ ተሽከርካሪዎች ተጠቃሽ እንደሆኑ ገልጸዋል:: በቀጣይ ድርጅቱ ከመሠረታዊ የሸመታ ዕቃዎች ባሻገር እንደ ኮንቴይነርና ደረቅ ጭነት አገልግሎት ለመስጠት በእንቅስቃሴ ላይ እንደሆነ ለማወቅ ተችሏል:: ለመጀመርያ ጊዜ ጊቤ በተባለችው መርከብ በተደረገው ጉዞ 11,200 ቶን የፍጆታ ዕቃዎች ለሶማሌላንድ ገበያ እንደተጓጓዙ ተገልጿል:: በቀጣይም ሸበሌ የተባለችው መርከብ ተመሳሳይ መጠን ያለው ጭነት ይዛ እንደምትጓዝ፣ ይህም ከዚህ በፊት ድርጅቱ በሥፍራው ካከናወናቸው ሥራዎች በእጥፍ እንደሚበልጥና ዕድገቱ እየጨመረ እንደሚሄድ ተናግሯል:: የባህር ትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ አገልግሎት ድርጅት የአገልግሎት ሽፋኑን ለማስፋትና ለማሳደግ የያዘው ዕቅድ አንድ አካል እንደሆነ የተነገረለት የበርበራ ወደብ የጭነት አገልግሎት ለድርጅቱ የገበያ መዳረሻነት ከመዋሉ በተጨማሪ፣ የበርበራ ኢትዮጵያ ኮሪደር ለአገሪቱ ገቢና ወጪ ንግድ ተወዳዳሪ አገልግሎት ለሚሰጥበት ሥራ መሠረት ከማስቀመጥ አንፃር ከፍተኛ አስተዋጽኦ እንደሚኖረው ተገልጿል::

የፖለቲካ ፓርቲዎች ...

ቢሮው ባለፈው ሳምንት መጨረሻ በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ እንደገለጸው፣ አስተዳደሩ በ2013 በጀት ዓመት ለመሰብሰብ ያቀደውን ሙሉ ለሙሉ በሚባል ደረጃ ማሳካት እንደቻለና ከዓምናው ገቢ ጋር ሲነፃፀር የ6.8 ቢሊዮን ብር ብልጫ አለው:: የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ቢሮ ኃላፊ አቶ ሙሉጌታ ተፈራ እንደገለጹት፣ የዘንድሮ ዓመት የገቢ አሰባሰብ መርሐ ግብርን ለየት የሚያደርገው፣ በታቀደው መሠረት መከናወኑ ነው:: በሚቀጥሉት አራት ወራትም ከ20 ቢሊዮን ብር በላይ ግብር ለመሰብሰብ ዕቅድ ተይዟል:: የ2014 ዓ.ም. የግብር ማሳወቂያ ወይም መክፈያ ቴክኖሎጂን ለማስጀመር ቅድመ ዝግጅት መደረጉን የገለጹት ኃላፊው፣ ይኼም የግብር ሥርዓቱን ፈጣንና ቀልጣፋ እንዲሆንና ዘመናዊ አሠራር እንዲኖር ያደርገዋል ብለዋል:: በዚህ መሠረትም በ2014 በጀት ዓመት የደረጃ ሐ ግብር ከፋዮች የግብር መክፈያ ጊዜ ከሐምሌ 1 እስከ ሐምሌ 30 ቀን 2013 ዓ.ም. እንደሆነ፣ የደረጃ ለ ግብር ከፋዮች የመክፈያ ጊዜ ከሐምሌ 1 እስከ ጳጉሜን 5 ቀን 2013 ዓ.ም. እንደሆነ፣ የደረጃ ሀ ግብር ከፋዮች ከሐምሌ 1 እስከ ጥቅምት 30 ቀን 2014 ዓ.ም. መከናወን እንዳለባቸው አቶ ሙሉጌታ ገልጸዋል:: በከተማዋም 418,000 ግብር ከፋዮች እንዳሉ ከእነዚህም ውስጥ ሰፊ ቁጥር ያለው የደረጃ ሐ ግብር ከፋዮች መሆናቸውን፣ ግብር ከፋዮች ለእንግልት እንዳይዳረጉ በከተማዋ በሚገኙ ሁሉም ወረዳዎች አንድ የመረጃ ቋት በማደራጀት በስልካቸው መክፈል እንዲችሉ ምቹ ሁኔታ መመቻቸቱን ተናግረዋል:: ሲሪም በሚባል ቴክኖሎጂ አማካይነት ግብር ከፋዮች ምን ያህል ግብር የት መክፈል እንዳለባቸው ለማወቅ እንዲመቻቸው፣ የነፃ መስመር መረጃ መስጫ እንደተመቻቸ አብራርተዋል::

ቅሬታ ሲነሳባቸው የነበሩ ቦታዎችንም ክፍተት ለመሙላት ባለሙያዎችን ከአንደኛው ቅርንጫፍ ወደ ሌላኛው ቅርንጫፍ ተዘዋውረው እንዲሠሩ በማድረግ ሙሉ ለሙሉ በሚባል ሁኔታ ለቅሬታቸው የሚሆን ምላሽ መስጠት እንደተቻለ ገልጸዋል:: የከተማ አስተዳደሩም በወሰነው ውሳኔ መሠረት በኮሮና ወረርሽኝ ምክንያትም 6,700 የሚሆኑ ግብር ከፋዮች የዕዳ ምሕረት ተጠቃሚ እንደሆኑ፣ በዚህም የተነሳ ቢሮው ሊያገኝ የሚገባውን አሥር ቢሊዮን ብር እንዳጣ አስታውሰዋል:: ደረሰኝንም በተመለከተ ችግሮች እንደነበሩና ከ22,000 በላይ ሕገወጥ የሆኑ ደረሰኞች እንደተያዙ የገለጹት አቶ ሙሉጌታ፣ ይህንንም ችግር ቀርፎ አፋጣኝ ምላሽ ለመስጠት ጥረት መደረጉን አስረድተዋል:: ከግብር ከፋዮች ያልተገቡ ጥቅማ ጥቅሞችን በመጠየቃቸው ምክንያት ከ80 በላይ የሚሆኑ ባለሙያዎች ዕርምጃ እንደተወሰደባቸው ኃላፊው ተናግረዋል:: በአሁኑ ወቅትም አዲሱን የኤክሳይዝ ታክስ አዋጅ ተግባራዊ ማድረግ እንደተጀመረ፣ ይኼም በተሟላ መንገድ በመተግበር አኳያ ከግንዛቤ፣ ከአደረጃጀትና ከሰው ኃይል ስምሪት አንፃር ያለውን ክፍተት ለመሙላት የሚረዳ መሆኑን ገልጸዋል:: ከአዲስ አበባ ትምህርት ቢሮ ጋር በመሆን ትምህርት በሬዲዮ ፕሮግራሞቻቸውን በመጠቀም በሳምንት አንድ ጊዜ ተማሪዎች ስለታክስ ዕውቀትና ግንዛቤ እንዲኖራቸው መደረጉን፣ በተለያዩ ትምህርት ቤቶችም በመሄድ 70 የሚሆኑ ክበባትን ማቋቋም እንደተቻለ መግለጫው በተሰጠበት ወቅት ተገልጿል::

ከ ክፍል 1 ገጽ 3 የዞረ

የምርጫው ሰላማዊ ሒደት ለኢትዮጵያ የአዲስ ምዕራፍ ጅማሮ፣ ለአፍሪካና ለዓለም ደግሞ ኢትዮጵያውያን የውስጥ ጉዳያቸውን ቻል አድርገው እንዴት ውጤታማ መሆን እንደሚችሉ ትምህርት ሰጥቶ ያለፈ መሆኑንም ገልጸዋል።

ማንኛውንም ነገር ማድረጋቸውን ጠቁመው፣ የምርጫውን ውጤት በፀጋ እንደሚቀበሉትም ገልጸዋል:: ደጋፊዎቻቸውና ተከታዮቻቸው በተለይ ወጣቱ፣ የምርጫውን ውጤት በፀጋ እንዲቀበል ቀደም ብለው መናገራቸውንም ጠቁመዋል::

ለምርጫው ያለ ምንም የፀጥታ ሥጋት መከናወን የዜጎች ድምር ጥረት የጎላ መሆኑንም አክለዋል።

አንድ የፖለቲካ ፓርቲ በምርጫ መሳተፍ ትልቁ ሥራው ቢሆንም፣ ከምርጫው ባሻገርም ለአገርና ለሕዝብ በሚጠበቅባቸው ልክ ለማገልገል መዘጋጀታቸውን

በምርጫው ለሕዝቡ ይበጃል ያሉትን

ከ ክፍል 1 ገጽ 1 የዞረ

ዘንድሮ የተነሱ የታክስ ቅሬታዎችን በየደረጃው በማየት በድምሩ ከቀረቡ ከ6,000 ሺሕ በላይ ግብር ከፋዮች ውስጥ 99 በመቶ የሚሆኑ የታክስ ቅሬታዎች ምላሽ እንዲያገኙ መደረጉን አክለዋል::

www.ethiopianreporter.com

አሳውቀዋል:: ተፎካካሪ የፖለቲካ ፓርቲዎች የተመሠረቱበትን ሕዝብንና አገርን የማገልገል ዕሳቤና ዓላማ በተግባር ለማዋል የሚፈተኑበት ጊዜ መሆኑን ጠቁመው፣ አገርን በጋራ የማስቀጠል ኃላፊነት የሁሉም ዜጎች ስለሆነ አገራዊ ኃላፊነትን በጋራና በትብብር መወጣት ግዴታ መሆኑን የፓርቲዎቹ አመራሮች አሳስበዋል።

| እሑድ ሐምሌ 4 ቀን 2013

ስፖርት

ክፍል-1

‹‹ከቶኪዮ ኦሊምፒክ ከወርቅም በላይ ትርጉም ያለው የዲፕሎማሲ ድል እንጠብቃለን››

ገጽ 51

አቶ ኤልያስ ሽኩር፣ የስፖርት ኮሚሽነር ተቋማት ተነጋግረው እንዲፈቱ ካልሆነ ግን መንግሥት ለአገርና ለሕዝብ ሲባል የተቋማቱ ሕጋዊ አግባብ እንደተጠበቀ በድርድር እንዲፈታ ማድረግ የሚል ነበር የወሰደው አቋም:: በዚሁ አግባብ ኮሚሽኑና የባህልና ቱሪዝም ሚኒስቴር በጋራ በመሆን ለሁለቱ ተቋማት ተደጋጋሚ መድረኮችን በመፍጠር ችግሮቹ እንዲፈቱ ጥረት ተደርጓል:: ይህ ሲደረግ በተቋማቱ ኃላፊነት ላለመግባት ከፍተኛ ጥንቃቄ ተደርጓል:: ኦሊምፒክ የራሱ የሆነውን ዓለም አቀፍ ኃላፊነት በመጠበቅ፣ በአትሌቲክሱም እንደዚሁ ጥንቃቄ ተደርጎ ችግሩ እንዲፈታ ተደርጎ አሁን የደረስንበት ደረጃ ላይ ደርሰናል::



ተጀመረ ከስምንት ወር በላይ ያስቆጠረው የቶኪዮ 2020 ኦሊምፒክ ዝግጅት የመጨረሻው ምዕራፍ ላይ ይገኛል:: የኢትዮጵያ ኦሊምፒክ ኮሚቴ ከሁለት ሳምንት በፊት በሒልተን አዲስ አበባ በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ የመጨረሻዎቹን አትሌቶች መረከቡ ይታወሳል:: ይሁንና ብሔራዊ አትሌቶችና አሠልጣኞች እንዲሁም ሌሎች የቶኪዮ ኦሊምፒክ ዝግጅት አካል የነበሩ ሙያተኞች ዝግጅት ከጀመሩበት ዕለት አንስቶ ቃል የተገባላቸው የላብ መተኪያና ተያያዥ ጥቅማ ጥቅሞች ጋር ተያይዞ ቅሬታ የሚያቀርቡ አሉ:: በሌላ በኩል አትሌቶችና አሠልጣኞች የሚያቀርቡት የጥቅማ ጥቅም ጥያቄ፣ መንግሥት ቀደም ሲል ለቶኪዮ ኦሊምፒክ ዝግጅት ቃል የገባውን ገንዘብ ለኢትዮጵያ ኦሊምፒክ ኮሚቴ የለቀቀው አዘግይቶ በመሆኑ ለክፍያው መዘግየት ምክንያት መሆኑ ተጠቅሷል:: መንግሥት በተለይ ከቶኪዮ ኦሊምፒክ ዝግጅት ጋር ተያይዞ ስለነበረው ሚና ከፍተኛ የውጪ ምንዛሪ የወጣባቸው ብሔራዊ ስታዲየሞችን ጨምሮ በጅምር የሚገኙ የተለያዩ ፕሮክቶች እንዳሉ ይነገራል:: የኮቪድ 19 ተፅዕኖስ በሚሉትና በሌሎችም ወቅታዊ ጉዳዮች ላይ የስፖርት ኮሚሽነር አቶ ኤልያስ ሽኩር ከደረጀ ጠገናው ጋር ቆይታ አድርገዋል::

ሪፖርተር፡- የኮቪድ-19 ወረርሽኝ ከፍተኛ ተፅዕኖ ካሳደረባቸው ተቋማት መካከል ስፖርቱ ይጠቀሳል:: ይህ ችግር ባለበት የቶኪዮ ኦሊምፒክ ዝግጅት ከወትሮው በተለየ ለረዥም ወራት እንዲደረግ የመንግሥት ተነሳሽነት እንደነበር ይነገራል:: ዕውን መንግሥት የሚጠበቅበትን ያህል አድርጓል ማለት ይቻላል? አቶ ኤልያስ፡- ወረርሽኙ እንደተባለው በስፖርቱ እንቅስቃሴ ላይ ብቻ ሳይሆን በሁሉም ሴክተር የጎላ ተፅዕኖ አሳድሯል:: ተፅዕኖው አሁንም እንደተጠበቀ ነው:: እንዲህም ሆኖ በስፖርቱ ዘርፍ ትልልቅ ውጤቶች እንደተመዘገቡ ታይቷል:: በዚህ ሁሉ ሒደት የመንግሥት ሚና በቀላሉ መታየት የለበትም:: ወረርሽኙ በተከሰተበት ወቅት ስስፖርታዊ እንቅስቃሴዎች እንዲቋረጡ መደረጉ ይታወሳል:: ይህም ሆኖ መንግሥት የወረርሽኙ የቆይታ ጊዜ ተገማች ባለመሆኑ የኮቪድ ፕሮቶኮል በማዘጋጀትና ከሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት ጋር በመነጋገር ስፖርታዊ እንቅስቃሴው የሚጀመርበት ሁኔታ እንዲመቻች በማድረጉ ነው ቀደም ሲል የተጠቀሱት ውጤቶች ሊመዘገቡ የቻሉት:: ከተመዘገቡት ውጤቶች መካከልም የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ከስምንት ዓመት በኋላ ለአፍሪካ ዋንጫ ተሳትፎ በቅቷል:: በአትሌቲክሱም ቢሆን አዳዲስ የዓለም ክብረ ወሰኖች ተመዝግበዋል:: በወረርሽኙ ምክንያት ወደ 2021 እንዲሸጋገር በተደረገው ቶኪዮ 2020 ኦሊምፒክ ኢትዮጵያ ከአትሌቲክስ በተጨማሪ በወርልድ ቴኳንዶ፣ በብስክሌትና ዋና የምትሳተፍበት ዕድል ተፈጥሯል::

ሪፖርተር፡- ሒደቱ ለአትሌቶቹ ውጤት ተፅዕኖ እንዳለው የሚናገሩ አሉ:: ይህ በእርስዎ እንዴት ይገለጻል?

ማለፉ እንደተረጋገጠ በሁሉም አቅጣጫ ዜጎች ልዩነቶቻቸውን ወደ ጎን ብለው የአንዲት ኢትዮጵያ ልጆች መሆናቸውን ያሳዩበትን አጋጣሚ ተፈጥሯል:: ከዚህ በመነሳት ሁሉም ክልሎች የየራሳቸውን ማበረታቻ ሰጥተዋል:: እኛም እንደ መንግሥት ከኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ጋር በመነጋገር ለብሔራዊ ቡድኑ የሚገባውን አድርገናል:: አትሌቲክሱን ጨምሮ በሌሎችም ስፖርቶች በተመሳሳይ መንግሥት የሚገባውን የገንዘብ ሽልማት አበርክቷል:: ከዚህ ጎን ለጎን ስፖርቱ የሚመራበት አሠራር ላይ በማተኮር በተለይ በሰው ኃይል ልማት ላይ ትልቅ ሥራ ተሠርቷል:: በአሠራር ሥርዓቱ ቀደም ሲል በመመርያ ያልታገዙ አሠራሮች እንደነበሩ በማመን መመርያዎችና ደንቦች እንዲሻሻሉ ተደርጓል:: ስፖርቱ በሕግና በሥርዓት እንዲመራ የማኑዋል ዝግጅት፣ የስፖርት ፖሊሲ የመከለስ፣ አገር አቀፍ ማኅበራት የሚጠናከሩበት መመርያ የማሻሻልና እያንዳንዱ ማኅበራት የሚመዘኑበት ስታንዳርድ የማውጣትና ሌሎችም ሥራዎች ተሠርተዋል:: ሪፖርተር፡- እነዚህ ሁሉ ሕጎችና መመርያዎች እየተዘጋጁ ነው በሚሉት በዚህ ወቅት፣ ትልልቅ በሚባሉ ብሔራዊ ፌዴሬሽኖች ሳይቀር አለመግባባቶችና ጭቅጭቆች ሲፈጠሩ ይታያል:: የሚሉት ይኖርዎታል? አቶ ኤልያስ፡- ትክክል ነው:: አንዳንዴ እነዚህን መመርያዎች ከማክበር ይልቅ ቀድሞ በተለመደው ዓይነት ለመሄድ ሙከራዎች ይታያሉ:: ግን ደግሞ ችግሩ ቢኖርም በሒደት እየተስካከለ ይሄዳል የሚል እምነት ነው ያለኝ::

ሪፖርተር፡- መንግሥት በተመዘገበው ውጤቱ ልክ በተለይ ከማበረታቻ የገንዘብ ሽልማት ጋር ተያይዞ ቅሬታ የሚያነሱ አሉ:: ይህ በእርስዎ እንዴት ይታያል?

ሪፖርተር፡- ከፍተኛ የውጪ ምንዛሪ የወጣባቸው በጅምር የቀሩ ትልልቅ ፕሮጀክቶች አሉ፣ ለዚህም በቦሌ አካባቢ የሚገኘውን ብሔራዊ ስታዲየም ማንሳት ይቻላል?

አቶ ኤልያስ፡- በእኔ እምንት መንግሥት በኮቪድ ውስጥ ሆነው ውጤት ላስመዘገቡ አትሌቶች ተገቢውን የገንዘብ ሽልማት አበርክቷል:: ለዚህም ለኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ከወትሮ በተለየ የተበረከተለትን ማበረታቻ በማሳያነት መመልከት ይቻላል:: በአገሪቱ እዚህም እዚያም በዜጎች መካከል ግጭቶችና አለመግባባቶች በሚታዩበት ወቅት፣ የኢትዮጵያ ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድን ለአፍሪካ ዋንጫ

አቶ ኤልያስ፡- ብሔራዊ ስታዲየሙን ጨምሮ በጅምር ላይ የነበሩ ፕሮጀክቶች እንዲጠናቀቁ ከፍተኛ ርብርብ እንዲደረግ አቅጣጫ ተቀምጧል:: በአማራ፣ በኦሮሚያ፣ በአዲስ አበባ፣ በድሬዳዋና መሰል ክልሎች በጅምር የነበሩ ፕሮጀክቶች እንዲጠናቀቁ መንግሥት አስፈላጊውን የበጀት ድጋፍ እያደረገ ነው:: ለብዙ ዓመታት ከአገልግሎት ውጪ ሆኖ የቆየው የምሥራቅ አፍሪካ የታዳጊ ወጣቶች www.ethiopianreporter.com

እግር ኳስ ማዕከል እንዲከፈት ተደርጓል:: የአዲስ አበባ ስታዲየም ዕድሳት ተጀምሯል:: ቦሌ ገርጂ አካባቢ የሚገኘው ብሔራዊ ስታዲየምም ቢሆን መመልከት ይቻላል:: ሁለተኛው የግንባታ ምዕራፍ ላይ ይገኛል:: የሐዋሳ ስታዲየም በአዲሱ የሲዳማ ክልል ምክንያት የርክክቡ ጊዜ ካልሆነ አሁን ላይ የማጠናቀቂያ ግንባታው እንዲጀመር ድጋፍ እያደረግን ነው:: የባህር ዳር፣ የጋምቤላ፣ የአፋር፣ የሐረሪና ሌሎችም ድጋፍ እየተደረገላቸው ግንባታቸው እንዲፋጠን ውይይቶች በመደረግ ላይ ናቸው:: ሪፖርተር፡- የቶኪዮ ኦሊምፒክ እየተቃረበ በሚገኝበት በዚህ ወቅት አለመግባባቶችና ልዩነቶች ይታያሉ:: በዚህ ረገድ የመንግሥት ድርሻ ምን ሊሆን እንደሚችል ቢነግሩን? አቶ ኤልያስ፡- የኦሊምፒክ ዝግጅት ኮቪድ19 ከመከሰቱ በፊት አገር አቀፍ ብሔራዊ ዝግጅት ኮሚቴ ተቋቁሞ ጠንካራ ሥራ ተጀምሮ ነበር:: ምክንያቱም አኖካ በአዲስ አበባ በሚያደርገው ጉባዔ ላይ ለጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ አህመድ (ዶ/ር) የሚሰጠው ሽልማትም ስለነበረ ብሔራዊ ዝግጅት ኮሚቴው ሦስቱ ነገሮች ትኩረት አድርጎ ነበር ሲሠራ የነበረው:: የተሳካም ነበር ብሎ መውሰድ ይቻላል:: ብሔራዊ የዝግጅት ኮሚቴው በተለይ የኦሊምፒክ ዝግጅቱ በሚጀመርበት ሁኔታ ላይ ከጠቅላይ ሚኒስትሩ ጋር በአካል ተገናኝቶ የተነጋገሩበት አጋጣሚም ነበር:: ጠቅላይ ሚኒስትሩ ብሔራዊ የዝግጅት ኮሚቴው ከአንድ ኦሊምፒክ ያለፈ ህልም መያዝ እንዳለበት፣ ለዚህም መንግሥት አስፈላጊውን ድጋፍ እንደሚደርግ ጭምር ስምምነት ላይ ተደርሶ እያለ ነው ኮቪድ-19 የተከሰተው:: በወረርሽኙ ምክንያት የነበረው ብሔራዊ ዝግጅት ኮሚቴ መቀጠል ባይችልም፣ በኮቪድ ውስጥ ሌላ ኮሚቴ ተዋቅሮ ነው የቶኪዮ ኦሊምፒክ ዝግጅት የተጀመረው:: ይሁንና በዚህ መሐል በኢትዮጵያ ኦሊምፒክ ኮሚቴና በኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን መካከል አለመግባባት ተፈጥሮም ነበር:: ኮሚሽኑ በወቅቱ ለዚህ ችግር መፍትሔ ብሎ ያቀረበው፣ አለመግባባቱ የቱንም ያህል ቢሆን ችግሩ አገርንና ሕዝብን መጉዳት የለበትም የሚል ነው:: ሁለተኛው ደግሞ አለመግባባቶቹ በውይይት መፈታት ይኖርባቸዋል:: ቢቻል ሁለቱ

አቶ ኤልያስ፡- የሁላችንም ትግልና ጥረት አትሌቶች ውጤት እንዲያመጡ ነው:: ለዚህም ሲባል አትሌቶች ለረዥም ጊዜ በሆቴል ተቀምጠው ልምምድ እንዲያደርጉ ተደርጓል:: በሁለቱ ተቋማት መካከል የነበረው አለመግባባት በሒደት ቀደም ሲል ለመግለጽ እንደሞከርኩት መስመር መያዝ ጀምሯል:: በእኛ ግምገማ አትሌቶቻችን ከነበራቸው ዝግጅት በመነሳት ከቀድሞ የተሻለ ውጤት ይመጣል የሚል ነው:: ለዚህ ማሳያው አትሌቶቻችን ሔንግሎን ጨምሮ በተለያዩ አኅጉራዊና ዓለም አቀፋዊ ውድድሮች ላይ የነበራቸው ብቃትና ያስመዘገቡት ውጤት ነው:: ቀደም ተብሎ ሆቴል እንዲገቡ የተደረገበት መንገድ ትክክለኛ መሆኑንም ማሳያ ነው:: ሪፖርተር፡- ኮሚሽኑ ከቶኪዮ ኦሊምፒክ ምን ይጠብቃል? ከቶኪዮ በኋላ የመንግሥት ድርሻ ምንድነው? አቶ ኤልያስ፡- ብዙ አገሮች በኦሊምፒክ መሳተፍ ለእነሱ ብርቅ ነው:: ኢትዮጵያውያን ደግሞ ከተሳትፎም በላይ የሚጠብቁት ውጤት ነው:: ከውጤትም ወርቅ ነው:: ይህ ሁሉ ዝግጅትና አትሌቶች ቀድመው ሆቴል እንዲገቡ የተደረገው በአጠቃላይ ዝግጅታችን ለተሳትፎ ሳይሆን፣ ለውጤት ከውጤትም ለወርቅ ሜዳሊያ ነው:: ከአትሌቶቻችን የሥነ ልቦናና አካላዊ ዝግጅት በመነሳት በዘንድሮ ኦሊምፒክ ከመቸውም የተሻለ ውጤት እንደሚመጣ ተስፋ አደርጋለሁ:: በመንግሥት በኩል ስላለው ሁኔታ መንግሥት በአሁኑ ወቅት የኢትዮጵያን ስፖርት ከምጊዜውም በላይ እየደገፈ ነው ያለው:: የሥልጠና ማዕከላትን ጨምሮ የተጀመሩ ትላልቅ ስታዲየሞች እንዲጠናቀቁ በሚሊዮን አይደለም በቢሊዮን የሚቆጠር በጀት መድቦ ነው እያስገነባ የሚገኘው:: ከሽልማት ጋር በተያያዘ ቀደም ሲል ለኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ያደረገው እንደተጠበቀ፣ አሁንም ለኦሊምፒክ ዝግጅት ከመጀመርያ ጀምሮ ቃል የገባውን የገንዘብ መጠን ይሰጣል:: እየሰጠም ነው:: ስለዚህ መንግሥት ውጤት እንዲመጣ ተግቶ መሥራት ካልሆነ ለአጠቃላይ ዝግጅቱም ሆነ ለቀጣዩ የጃፓን ኦሊምፒክ ጉዞ በጀት ተጠይቋል:: በተጠየቀው መሠረት መንግሥት ተስፋ ሰጥቷል:: ከድል በኋላም በመንግሥት በኩል አስፈላጊው እንደሚደረግ መተማመን ያስፈልጋል:: መንግሥት ከዚህ ኦሊምፒክ ትልቅ ነገር ይጠብቃል:: ትልቅ ነገር ለማድረግ ዝግጁ ነው:: ወጪውን በተመለከተ ከዝግጅቱ እስከ ፍጻሜው ያለውን የሚሸፍነው መንግሥት ነው:: ምክንያቱም አትሌቲክስ ለኢትዮጵያውያን መለያችን ነው:: ከቶኪዮ ኦሊምፒክ ከወርቅም በላይ ትርጉም ያለው የዲፕሎማሲ ድል እንጠ ብቃለን:: ቅፅ 26 ቁጥር 2212

ክፍል-1

| እሑድ ሐምሌ 4 ቀን 2013

ገጽ 52 +56+32 (140)

ቅፅ 26 ዝግጅት ቁጥር 2212 ዲዛይንና በሚዲያና ኮምዩኒኬሽን ሴንተር

አሳታሚ የሚዲያና ኮምዩኒኬሽን ሴንተር

www.ethiopianreporter.com አታሚ፡ ብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት ክ/ከተማ፡ አራዳ ቀበሌ፡ 17 የቤት ቁጥር፡ 984

www.e www.e th th ii o op p ii a an n rr e ep po o rr te te rr .co .co m m ‹‹ጥንታዊ ዘላለማዊ መንፈስ የማትሞት

ሰላም! ሰላም! ለሰላም የሚከፈል ዋጋ ውድ ሕይወትን ጭምር ስለሚያስከፍል፣ ሰላም ሲባል ምላሹ ቅንነትንና መተሳሰብን ቢያካትት ሰላምታችን ሙሉ እንደሚሆን እኔ ደላላው አንበርብር ምንተስኖት ላረጋግጥላችሁ እወዳለሁ:: አስመሳይነት ለሰላም ያለው ዕይታ ጥሩ ስላልሆነ፣ ከአስመሳይነትና ከአጭበርባሪነት ራሳችንን ብንገታ ሁላችንም ተጠቃሚ እንሆናለን ስልም አምናለሁ:: ደላላው - ገጽ 2

ኦ! የማትሞት ጥንታዊው ዘላለማዊ መንፈሰ አምላክ››

ከቅርብ ጊዜ ወዲህ የኢትዮጵያና የሳዑዲ ግንኙነትን የሚያሻክር የሚመስል ከፍተኛ የስደተኞች መንገላታት፣ መታሰርና ንብረት መዘረፍ እያጋጠመ መሆኑን ዓይተናል:: የኢትዮጵያ መንግሥትም በሺዎች የሚቆጠሩ ስደተኞችን እስከመቀበል ደርሷል:: ይኼ ነገር ደግሞ ከዚህ ቀደምም ተደጋግሞ የታየ ሲሆን፣ ከሌሎች ሦስተኛ አገሮች ጣልቃ ገብነትና ወቅታዊ የአገሪቷ ፖለቲካ ጋር የተገናኘ ነው::

ይህ የኦሊምፒክ መዝሙር አንድ አንጓ ነው:: ኪንና ባህል - ገጽ 8

አስተያየት - ገጽ 46

የእውነት የደግነት አባት ብርሃንህ ይውረድ ያጥላ በኛ ላይ ከዚህ ሰማይ በታች በዚህም ምድር ላይ…

20/80 ሕልም

የሆነባቸው የኤጀንሲ ሠራተኞች

‹‹ጉዳዩን በትኩረት የምንይዘውና በሚኖረን ኮንፈረንስ የምንመክርበት ይሆናል›› ሠራተኛና ማኅበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር

በምሕረት ሞገስ

በአገር ውስጥ የግል ሥራና ሠራተኛ አገናኝ ኤጀንሲዎች የሥራ ሥምሪት ዙሪያ የተለያዩ ችግሮች እንዳሉ ከዓመታት በፊት ጀምሮ ሲነገር የከረመ ነው:: በቀጣሪዎችና ተቀጣሪዎች፣ በቀጣሪዎችና ጉዳዩ በሚመለከታቸው የመንግሥት መሥሪያ ቤት ኃላፊዎች፣ በኢትዮጵያ ሠራተኛ ማኅበራት ኮንፌዴሬሽንና በአገልግሎቱ ዙሪያ በሚመለከታቸው አካላት መካከል የተለያዩ ክርክሮችና ውይይቶችም ተደርገዋል:: ይህም ሆኖ ግን በአገር ውስጥ የግል ወደ ክፍል 2 ገጽ 6 ዞሯል

ክፍል-2

ገጽ 2

ደ ላ ላ ው

| እሑድ ሐምሌ 4 ቀን 2013

ከፍ እንበል! ሰላም! ሰላም! ለሰላም የሚከፈል ዋጋ ውድ ሕይወትን ጭምር ስለሚያስከፍል፣ ሰላም ሲባል ምላሹ ቅንነትንና መተሳሰብን ቢያካትት ሰላምታችን ሙሉ እንደሚሆን እኔ ደላላው አንበርብር ምንተስኖት ላረጋግጥላችሁ እወዳለሁ:: አስመሳይነት ለሰላም ያለው ዕይታ ጥሩ ስላልሆነ፣ ከአስመሳይነትና ከአጭበርባሪነት ራሳችንን ብንገታ ሁላችንም ተጠቃሚ እንሆናለን ስልም አምናለሁ:: ‹‹ሰው ቢያገኝም ቢያጣም ኑሮውን ይመስላል፣ ሰው ሆኖ ሰው መምሰል ኧረ እንዴት ይከብዳል?›› አለ የአገሬ ሰው:: ይኼ የአገሬ ሰው የማይለው የለም መቼም:: እናንተ መሆንና መምሰል እንዴት እያረጋችሁ ነው? አደራ ተመሥገን ማለቱን አትርሱ። ምክንያቱማ ዕድለ ጠማማ ሆነን መሆንም መምሰልም የሚያቅተን ዘመን ላይ ነው ያለነው። እውነቴን   ነው፣ ይይዙት ይጨብጡትን ማጣት ነው የጊዜው አረማመድ ሥልት ነውና:: እንዲያው ምን እንደሚሻል እንጃ እንጂ እንኳን ደስ የማይለው ነገር በዝቶ፣ እንዲሁም ይክፋን ካልን ደግሞ ቢጫ ሳያሳይ ቀይ የሚሰጠን ዳኛ በየፊናችን ተሹሞብናል። ድንገት ከች የሚልብን ዳኛ አለን:: ይህ ዳኛ ሞት የሚሉት ዘወትር አዲስ የሆነ ክስተት ነው:: በዚህ ውስጥ ግን እንደ አዲስ ሁሌም እንኖራለን:: ታዲያ አንዱ ምን እንዳለኝ ልንገራችሁ። ምን የማይባል አለ ዘንድሮ አትሉም ታዲያ! ባለፈው ሰሞን የአንድ ወዳጃችን አያት መቶን አልፈው ጭራሽ ሰባት መርቀውበት አረፉና ሐዘን ሳናበዛ ለወጉ ያህል ለማፅናናት ተሰብስበናል። እናላችሁ የእራት ሰዓት ደርሶ አንሱ ሲባል ወጡ እጅ ያስቆረጥም ስለነበር እኛ ሳንደርስበት አለቀ። ተራችን ደርሶ ተነስተን ስናይ ከቀረበው አሥር ዓይነት ወጥ ተሟጦ የቀረለት አንደኛው ድስት ብቻ ነው። ይኼኔ ወዳጄ፣ ‹‹ኤድያ! አሁንስ በዛ!›› ብሎ አኮረፈ። ‹‹ምን ሆንክ?›› እለዋለሁ ‹‹ምርጫው ካለቀና ካለፈ በኋላ ምኑን ሊያስመርጡን ከሞቀ መቀመጫችን ያስነሱናል?›› ብሎኝ ሳህኑን ወርውሮ ሄዶ ተቀመጠ። ‹‹በለቅሶ ቤት ወጥ እንዲህ ከሆንክ በሠርግ ቤትማ እንዴት ልትሆን ነው?›› ብል ደግሞ እኔ እንደመጣልኝ ሌላኛው ወዳጄ ከት ብሎ ስቆ፣ ‹‹ተው አንበርብር! ተው! የሦስተኛው ዓለም ዴሞክራሲንና የአንደኛውን ዓለም አታነፃፅር ታብዳለህ!›› አይለኝ መሰላችሁ? ሰው ማስተዛዘንም እንታቀብ እንዴ? እንዴት ነው ነገሩ? በዚህ በኩል ሞት ድንገት መጥቶ ያፍሰናል፣ በዚያ በኩል የኑሮ ስንክሳር ያጣድፈናል:: ኮንዶሚኒየም በ14 ዓመቱ የደረሰውን ወዳጃችንን ደስታችንን ልንገልጽለት ብንሄድ አልቅሶ ያስለቀሰንን ሳስብ የጊዜያችንን ክፋት አስፈሪነት ያቃዠኛል:: ደግሞ ለቅዠት! ያኔ በደጉ ጊዜ እኔና ማንጠግቦሽ ስንጣበስ፣ ‹‹ደብዳቤ ቢጽፉት እንደ ቃል አይሆንም፣ እንገናኝና ልንገርህ ሁሉንም›› ብላ ትልክብኝ ነበር። ሴቶች መቼም ከወደዱ እኮ ሙሴ ቀይ ባህርን ከከፈለው በላይ ፓስፊክን ካላደረቅን ባዮች ናቸው። የደረሰበት ያውቀዋል። ሳይፈልጉም ታዲያ የዚያኑ ያህል ናቸው። ‹‹ምነው ባደረገኝ የደጅሽን አፈር፣ አንቺ ስትረግጭኝ እኔ እንድንፈራፈር›› ያለው ሙሉቀን መለሰ በጤናው አይመስለኝም። አሁን የእኔና የማንጠግቦሽ ታሪክ ያነሳሁት ሰሞኑን ከምሰማው አጓጉል ነገር በተለይ ‹ሁሉንም የእኔ ብቻ› በሚለው አጉል ሙግት ቅር ያለኝ ነገር ስለበዛ ነው። ማን አለኝ እናንተው ናችሁ ቅሬታዬን የምታንቃርሩ። የአገሪቷ ቅሬታ ሰሚ ቢሮዎች እንደሆኑ ባልሰሙዋቸው ቅሬታዎች ላይ ቅሬታ ቅፅ 26 ቁጥር 2212

ሊያሰሙ፣ ሌላ ቅሬታ ሰሚ ኮሚቴ ለማቋቋም ስብሰባ እየያዙ አስቸግረዋል ይባላል። እውነት መሆን አለመሆኑን ማጣራት የእናንተ ፋንታ ነው:: ‹‹እኔስ ይኼ ራስ ወዳድነት የሚባል ክፋት ከዚህች አገር እስኪጠፋ ላልተወሰነ ጊዜ ከፖለቲካ ለምን ‘ቫኬሽን’ እንደማንወጣ አይገባኝም…›› የሚለኝ ምሁሩ የባሻዬ ልጅ ነው። የዘንድሮ ልጅ ታውቁት የለ ገና ሳያድግ እያረጀ ቶሎ ቶሎ ይደክመዋል። ዘመነ ስንፍና! እኔማ አንዳንዴ ግርም የሚለኝ ድል አድርጌያለሁ እያለ በአደባባይ የሚቀደደው ጉረኛ በሙሉ ዓይኑና ልቡ ለምን ዘረፋ ላይ እንደሚተከል ነው:: ብቻ እንደ ምንም ብሎ ሥልጣን ላይ ከተንጠላጠለ ከራሱ ጀምሮ ዘር ማንዘሩን ጨምሮ በየቦታው እየተሰገሰገ ይቦጠቡጣል:: ‹‹የጉድ ቀን ቶሎ አይመሽ›› አለ የአገሬ ሰው። ኧረ ይኼን የአገሬን ሰው ምን አባቴ ላድርገው ዛሬ። እውነት የጉድ ቀንና የጉድ ዘመን እኮ ሲንጀላጀል ጥሩ ማሳያ እንደ እኛ የሚሆን የለም:: ይኸው ሰሞኑን የምንሰማው አጉል ጀብደኝነትና ጥጋብ የትናንቱን ሲያስረሳ እኮ ነው:: ከትናንት የማይማር ለዛሬም ሆነ ለነገ ራዕይ የሌለው ነው:: ትናንትን ዘንግቶ ዛሬ ተረኛ አስገባሪ ለመሆን መክለፍለፍ ውጤቱ ውድቀት እንደሆነ ታሪክ ደጋግሞ እንዳሳየን ምሁሩ የባሻዬ ልጅ በሚገባ የነገረኝን እናንተም ታውቁታላችሁ ብዬ ተስፋ አደርጋለሁ:: የሁላችንም ፈቃድ የሌለበት ድርጊት ዞሮ ጠልፎ ይጥላል ለማለት ነው:: በደንብ እንጂ! ስለፈቃድ ነበር የማወራው አይደል? የንግድ ፈቃድ አላልኩም። በፍቅር መፈቃቀድ መዋደድ ነው ያልኩት። ምንም እንኳን ዛሬ በፍቅር ስም ብዙ ነጋዴ ቢበዛም፣ ዘመኑ ከባድ ነው ብለን እንለፈው ተውት። እና ይገርማችኋል የእኔና የማንጠግቦሽ ፍቅር ልዩ ነበር። እንደ አሁኑ የቅፅበታዊ ስሜት ጉጉት እየገባ አይበጠብጠው፣ የፖለቲካ ጣጣ ንፋስ ሆኖ አይገባብን፣ የታክሲ ችግር ቀጠሮ አያስረፍደኝ አያስረፍዳት፣ ዛሬ ግን የምሰማው ነገር ያስደንቀኛል። ስንት መግባቢያ ቴክኒክና ታክቲክ ባለበት ዘመን፣ ቢቆራረጥና ቢዘገይም ኢንተርኔት እያለ፣ ‘ፌስቡክ’ እያለ ስንት ወሬ ማስጀመሪያ ተናግሮ ማናገሪያ ርዕስ እያለ፣ ለምሳሌ ‹‹በባንክ ቆጣቢነትሽ የቤት ዕጣ ሲወጣልሽ ምን ተሰማሽ?›› ስትባል፣ የሆዷን ለመናገር የለቅሶ ሳግ የሚያስግራት እህት ማየት ያማል። የምሬን ነው:: እንስሳት እንኳ ያገኙትን ተካፍለው ሲበሉ ሰው ግን በገዛ ወገኑ ላይ ጨክኖ ሲያስፈራራ ያሳፍራል:: ለሕዝብ ሰላምና ደኅንነት ሲባል እንረጋጋ ሲባል ቅጥ አምባሩ የማይታወቅ ቅድመ ሁኔታ የሚደረድር ሽፍታ ማየት ይቀፋል:: በወጉ በሁለት እግሩ መቆም የማይችል ወገቡን የተመታ ስግብግብ ሁሉ ደርሶ ሊጀግን ሲያቆበቁብ ጅልነቱ ይገርማል:: የጅሎቹ ስብስብ ብቻ ሳይሆን የጀሌዎቹ ድንቁርና ያስደንቃል:: ምድረ ገልቱ! ምነው እናንተ የፖለቲካ ሸረኞችን ዜና ስትሸሹ ስንት ነገር እኮ እያመለጣችሁ ነው:: ‹‹መቼም ሠልጥኖ የማይሠለጥንን ራስ ወዳድ የክህደት ዜና ከመቁጠር፣ በደመነፍስ የሚመሩ እንስሳት የሚሠሩትን ድንቅ ሥራ ብሎ ማጨብጨብ ዕፎይ ማስባል ብቻ ሳይሆን ሳያፀድቅም አይቀር…›› ይሉኛል ከአዛውንቱ ባሻዬ ጋር ስናወራ። ‹‹ሰው ግን ሰው ነውና ቢነግሩት ቢመክሩት እሺ ማለት ከቶ አይቀናውምና አለ ከመሞቱ ከሽረቱ ጋራ…›› ያለው ማን ነበር እናን::! ዳሩ ማንም ቢለው የሚፈለገው መባሉ ነው ቁምነገሩ:: ለመስማት ለመሰማማቱማ አልተፈጠርንም እያልኳችሁ? እንዴ በእሑድ ምድር እንኳ ስለካሽ ሬጂስተር ማሽናችሁ መጨነቅ ለአፍታ

አቁማችሁ ብትከታተሉኝ ምን አለበት? የወሬ ያለህ ያሰኛችሁ እንዳልል ዕድሜ ለዩትዩብ የውሸት ወሬ ነጋዴዎች የወሬ ጎድንና ዳቢት ያወራርዱላችኋል:: አነሰ ካላችሁም ሽንጥ ከዘርፍና ታላቅ ከታናሽ ጋር ያቀርቡላችኋል:: ምን ለማለት ፈልጌ መሰላችሁ ብዬ ሥራ ከማስፈታችሁ ወሬ በየፈርጁ አለ ለማለት ነው:: መርጦ መስማት የባለቤቱ ፋንታ ነው:: አይደል እንዴ! ዛሬ እንዲህ ስለሥራ ውጣ ውረድ በየመሀሉ ጣልቃ ሳላስገባ የባጥ የቆጡን የምቀደው ለካ ምን ሆኜ እንደሰነበትኩ አልነገርኳችሁም? የእኔ ነገር! የሚያዝል፣ የሚያዞር፣ ካልጋ ከወረዱ የሚጥል ጉንፋን አሞኸል ተብዬ እንዲቺው ሳቃስት የሰነበትኩት አልጋዬ ላይ ነው። ኮሮና ይሆን ብዬ ብመረመር አንተማ ይዞ ከለቀቀህ ቆየህ እኮ ሲሉኝ ለጊዜው ብደነግጥም፣ ይህ ጉዳይ የእኔ ብቻ ሳይሆን የሁላችንም መሆኑ ሲነገረኝ ተረጋጋሁ:: ለነገሩ ምን ይዞ ያለቀቀን አለ አትሉም ታዲያ:: ያው ስልኩ ስላለ አንዳንዴ ሲሻለኝ በስልኬ የማገኘው ሽቀላ እንዳለ ነው። ታዲያ ልምከራችሁ? ምንም ቢሆን በዚህ ጊዜ መያዝ የለባችሁም። እኔ በፖሊስ አላልኩም በበሽታ ነው:: ኧረ እባካችሁ እያጣራችሁ ስሙ። ዘንድሮም አፈሳ አለ መባሉን ስሰማ አልገረመኝም:: በአገር ላይ የተነሳ ጠላት ደግፎ እንደፈለጉ መወራጨት አይቻልማ:: አሸባሪ ደግፎ ውስኪ እየተራጩ ከበሮ መደለቅ አይሠራም:: ልሞክር የሚል ካለ ይቀምሳታል:: ‹‹ንገረው ንገረው እንቢ ካለ መከራ ይምከረው›› የተባለው ድሮ ቢሆንም ዛሬም ይሠራል:: እናላችሁ   አንድ ወዳጄ ደውሎ ‹‹ያንን ቤት ላሳይልህ ሰዎች አግኝቻለሁ…›› አለኝ። ባለሁለት ፎቅ ዘመናዊ መኖሪያ ቤት ነው። ‹‹ጥሩ አሳያቸውና መልሰህ ደውል…›› ብዬው እኔ በቴሌቪዥን የፓርላማ ሥርጭት መከታተሌን ቀጠልኩ። የአገር ጉዳይ ነዋ! የአገር ዙሪያ መለስ ጉዳይ በየፈርጆ ጥያቄ ተነስቶበት ምላሽ ሲሰጥ እየሰማሁ ነው:: በበቀደሙ ምርጫ የሕዝብ ውክልና አግኝተው ፓርላማ የሚገቡ ሰዎች አደራ ሲባሉ ስሰማ በአገሬ ላይ ተስፋዬ ጨመረ:: ፓርላማው በዕውቀት ላይ የተመሠረተ ሐሳብ የያዙ ሰዎች ገብተውበት በአገር ጉዳይ ላይ መምከር ሲጀምሩ፣ በሚቀጥለው ምርጫ የሕዝብ ውክልና ለማግኘት የሚዘጋጁ ሰዎች ከወዲሁ ሥልጡን ፖለቲካ ሲለማመዱና ኢትዮጵያም ቀን ሲወጣላት እየታሰበኝ ደስታ ውርር አደረገኝ:: ምድረ ጠመንጃ ነካሽ ሽፍታ ለሠለጠነ ፖለቲካ ጀርባውን ሰጥቶ ሴራ ሲጎነጉን የትም እንደማይደርስ ሲታሰበኝ ደስ አለኝ:: ዕድሜ አላስተምር ያላቸው ዘመን ያለፈባቸው የጃጁ ፖለቲከኞች አሁንም እዬዬ ሲሉ ውለው ማደራቸው ቢገርመኝም፣ የበለጠ እየጠላኋቸው ለተከታዮቻቸው አዘንኩ:: በዚህ መሀል ግን ወዲያው ጭልጥ አድርጎ እንቅልፍ ወሰደኝ። በሕልሜ ይመስለኛል አገሩ ብርሃን በብርሃን ተጥለቅልቆ ምን ጉድ ነው ስል የህዳሴ ግድብ ተጠናቆ ሲመረቅ የተለቀቀው የኤሌክትሪክ ኃይል ነው ሲሉኝ ማመን አቅቶኝ ብንን አልኩ:: ወይ ተስፋ! በሉ እንሰነባበት። ሰሞኑን ድምፄ በመጠኑ እንደታፈነ ቢሆንም፣ ሰውነቴን ትንሽ ለቀቅ ስላደረገኝ አሁን አሁን ወጣ ማለት ጀምሬያለሁ። ታዲያ ያ ያልኳችሁ ወዳጄ ቤቱን ላከራየው ወይ ብሎ ደውሎልኝ የሆነውን ነገር ሳይነግረኝ በዚያው ዘግቶኝ መቅረቱ ከንክኖኛል። ስደውልለት፣ ‹‹ኔትወርኩ’ አይሰማኝም ቆይ መልሼ ልደውል…›› ይልና ስልኩን ያጠፋል። ጠቀም ያለ ኮሚሽን እንዳገኘበትና ሊያካፍለኝ እንዳልፈለገ ገባኝ። አንዳንዴ www.ethiopianreporter.com

ይኼውላችሁን ማን ጠላታችሁ ማን እውነተኛ ወዳጃችሁ እንደሆነ እንድታዩ አልጋ ትይዛላችሁ። ከምሁሩ የባሻዬ ልጅ ጋር የተለመደችዋ ግሮሰሪያችን ተሰይመን ስናወራ ይኼንኑ ብነግረው ያውቀው ነበርና በጣም ደነቀው። ‹‹ሲያዩት እኮ እንዲህ ዓይነት ሰው አይመስልም…›› አለኝ። ‹‹ቢመስልማ ኖሮ ይሁዳን አስቀድመው እነ ጴጥሮስ አይነቁበትም ነበር። መምሰሉን ትቶ መሆኑን የሚያውቀው አምላክ ግን እውነተኛ ጠላት አብሮ በልቶ አብሮ ጠጥቶ ከጉያ እንደሚነሳ ሊያስተምረን ሲያስከትለው ኖረ…›› ብዬ ባሻዬ ሊያፅናኑኝ የነገሩኝን የወንጌል ቃል ነገርኩት። አንዳንዴ ለነፍሳችን እናስብ! እኔና የባሻዬ ልፍ ጨርሰን ወደ ቤታችን ስንጓዝ ቅስሜ እጅግ ተሰብሮ ነበርና በአዕምሮዬ የማወጣ የማወርደው ነገር ብዙ ነው። ከጥንት እንዲህ ነበርን? ወይስ ዛሬ ነው ገንዘብ እንዲህ የሚጫወትብን? የታለ ታማኝነት? የታለ አብሮ ማደግ? የታለ አብሮ መብላት? ለምንድነው አንዲት ጎጆ ከማቅናት አንስቶ አገር እስከ መገንባት አብረን አፈር ፈጭተን፣ ጭቃ አቡክተን ባደግንባት ምድር ላይ የሚከብደን? ለምን ከጥምረት ለመለያየት፣ ከኅብረት ለመበታተን ጎዳናው ሁሉ አልጋ በአልጋ እየሆነ ይጠብቀናል? ለምን? ለምን? ለምን? ተሽሎኝ የነበረው ራስ ምታት ሲብስብኝ ጥያቄዎቼን ሳልመልስ እንቅልፍ አዳፋኝ። እንደምታውቁት ዓለም አስደንጋጭ አደጋ ሲገጥማት ነጭ፣ ጥቁር፣ ቢጫ፣ ጠይም ሳይል ሁሉንም ሞት ሲያደላድል:: አንዳንዶቻችን ግን ከሞት አንሰን በዘር ተቧድነን በሰብዓዊ ፍጡር ላይ እየጨከንን አውሬ እንሆናለን:: እስኪ በፀጥታ የሆነውን እያሰባችሁ ራሳችሁን መርምሩ:: ግን ለምን ይሆን ከመደጋገፍ ይልቅ በከንቱ ለመጨካከን የመረጥነው በሉ:: ብዙዎቹን መልካም ወገኖችን ሳስብ የጥቂቶቹ ክፋት ከአረፋ የማይከብድ መሆኑን እያመዛዘንኩ እፅናናለሁ:: በአገሬም ተስፋ አደርጋለሁ:: ‹‹ጥቂቶች ሳይሆኑ ብዙኃን ያሸንፋሉ›› እንደሚባለው ብዙኃን ለዘለዓለም ከፍ ይበሉ:: መልካም ሰንበት!

| እሑድ ሐምሌ 4 ቀን 2013

ክፍል-2

ማ ኅ በ ራ ዊ

ገጽ 3

ሶማሌ፣ አፋር፣ ትግራይ፣ ደቡብ ብሔር ብሔረሰቦች፣ ድሬዳዋ፣ አዲስ አበባና ሐረር ለጎርፍ አደጋ ተጠቂ መሆናቸውን ዳይሬክተሩ ገልጸዋል::

ፎቶ ኦቻ

በእነዚህም ቦታዎች ላይ ከሁሉም የክልል መስተዳድሮች ጋር የጎርፍ አደጋውን ለመከላከል በቅንጅት እየተሠራ እንደሆነና የመሬት መንሸራተት የሚደርስባቸው ቦታዎች መለየታቸውን አክለዋል:: የመሬት መንሸራተት ከሚከሰትባቸው ቦታዎች መካከልም በአማራ፣ በኦሮሚያ፣ ደቡብ ብሔር ብሔረሰብና ትግራይ ክልሎች እንደሚገኙ፣ አብዛኛውን ጊዜም ደቡብ ክልል ለዚህ አደጋ ተጋላጭ እንደሆነ ተናግረዋል:: በኦሮሚያም በአርሲ ዞን ዝዋይ ዱግዳ ወረዳ በተከሰተው የመሬት መንቀጥቀጥ ከ2000 በላይ የሚሆኑ ሰዎች ቦታውን ለቀው ወጥተዋል የሚለው መረጃ እንደሌላቸው፣ ይሁን እንጂ ክልሉ ለኮሚሽኑ መረጃውን ከሰጠ አፋጣኝ የሆነ ድጋፍ እንደሚደረግለት አብራርተዋል::

ባለፈው ጳጉሜን በአፋር ክልል ደርሶ የነበረው ጎርፍ

ሥጋት ሆኖ የቀጠለው በጎርፍ መጥለቅለቅ በተመስገን ተጋፋው

አንዷ ሆናለች::

አብዛኞቹ ሰቀቀን ውስጥ ገብተዋል:: በተለይም ገደል አፋፍና ቁልቁለታማ ቦታ ላይ ኑሯቸውን ያደረጉ ሰዎች የችግሩ ገፈት ቀማሽ ሲሆኑ በተደጋጋሚ ይታያል:: ይኼም የሆነበት ዋነኛ ምክንያት ክረምት በመጣ ቁጥር ከባድ ዝናብ በሚዘንብ ጊዜ ጎርፍ ተንደርድሮ በመግባቱ ነው:: ችግሩ የምሥራቅ አፍሪካ አገሮችን አካሏል:: በዚህም የተነሳ በሶማሊያ፣ በደቡብ ሱዳን፣ በኬንያና ኢትዮጵያን ጨምሮ በሌሎች የምሥራቅ አፍሪካ አገሮችም ከባድ ዝናብ ከመከሰቱ ጋር ተያይዞ በተፈጠረ የጎርፍ አደጋ ከመኖሪያ ቀያቸው የተፈናቀሉ ዜጎች በሚሊዮን የሚቆጠሩ መሆናቸው የማይዘነጋ ነው:: ኢትዮጵያም በተፈጥሮና ሰው ሠራሽ አደጋዎች ውጥረት ውስጥ ከገቡ አገሮች መካከል

የወንዝ ሙላት የሚያደርሰውን ተፅዕኖ ለመቀነስ የጎርፍ ማፍሰሻ ግንባታ እንዲሁም ለጎርፍ ተጋላጭ የሆኑ የኅብረተሰብ ክፍሎችን በጎርፍ ተጋላጭ እንዳይሆኑ ግንዛቤ የማስጨበጥ ሥራ ከባለድርሻ አካላት ጋር በመሆን እየተሠራ እንደሚገኝ አቶ ደበበ አስረድተዋል::

በዚህም የተነሳ ክረምት በመጣ ቁጥር ለጎርፍና ለመሬት መንሸራተት ተጋላጭ በሆኑ አካባቢዎች የሚኖሩ ዜጎች ከቀያቸው ለመፈናቀል ተገደዋል:: ንብረታቸውን አጥተዋል:: ይኼንንም ችግር በከፊልም ቢሆን ለመቅረፍ የብሔራዊ የአደጋ ሥጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን ከሌሎች ተቋሞች ጋር በቅንጅት እየሠራ ይገኛል::

በጎርፍና በመሬት መንሸራተት ሥጋት ውስጥ ያሉትን አካባቢዎች በተመለከተ የቅድመ ማስጠንቀቂያ መረጃዎችን ለማኅበረሰቡ በማሠራጨት ላይ እንደሚገኙና ከተከሰተ በኋላም አፋጣኝ የሆነ ምላሽ ለመስጠት ቅድመ ዝግጅት ማጠናቀቃቸውን ጠቁመዋል::

የብሔራዊ የአደጋ ሥጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን የሕዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር አቶ ደበበ ዘውዴ ለሪፖርተር እንደገለጹት፣ በሐምሌና ነሐሴ ውስጥ በሚኖረው ከፍተኛ ዝናብ በንብረትም ሆነ በሰው ሕይወት ላይ ጉዳት እንዳያደርስ ቅድመ ዝግጅት እየተደረገ ነው::

የብሔራዊ ሚቲሪዮሎጂ ኤጀንሲ የክረምት ወቅትን በተመለከተ ባደረገው ትንበያ፣ መደበኛ የሆነ ዝናብ እንደሚጥል አስታውቋል:: ኦሮሚያ፣ ጋምቤላ፣ ቤኒሻንጉል ጉሙዝ፣ አማራ፣

ከፍተኛ የጎርፍ አደጋ የሚከሰትባቸውን ቦታዎች የመለየት ሥራ እንደተሠራ የገለጹት ዳይሬክተሩ የቅፅበታዊ ጎርፍና

በቅድመ መከላከል ደረጃም የሚወጣው መዋለ ንዋይ አነስተኛ መሆኑን ነገር ግን የጎርፍ አደጋው ሲከሰት ማኅበረሰቡን መልሶ ለማቋቋም ከባድ ወጪ እንደሚጠይቅ ይኼም ቅድመ መከላከሉ ላይ መሥራት እንደሚገባ እንደሚያሳይ ጠቁመዋል:: ዓምና በአየር ንብረት ለውጥ ሳቢያ በተከሰቱ ችግሮች ምክንያት በአገር አቀፍ ደረጃ 7.5 ሚሊዮን ዜጎች በየስድስት ወሩ በዓመት ሁለት ጊዜ ድጋፍ እንደሚደረግላቸው ሪፖርተር መዘገቡ ይታወሳል:: ድጋፉም የተከናወነው በሦስት አካላት ሲሆን፣ መንግሥት፣ 60 በመቶውን የዓለም ምግብ ፕሮግራም ደግሞ 22 በመቶውን መንግሥታዊ ያልሆኑ ድርጅቶች መያዛቸው የሚታወስ ነው:: ባለፉት ዓመታትም በአፋር፣ በኦሮሚያ፣ በደቡብ ብሔር ብሔረሰቦችና ሕዝቦች፣ በአማራ፣ በጋምቤላና በሶማሌ ክልሎች ውስጥ ከፍተኛ የጎርፍ አደጋ ተከስቶ እንደነበር፣ 1,095,350 ዜጎች ላይ የጎርፍ አደጋ እንደደረሰና ከእነዚህም ውስጥ 313,179 ዜጎች ከቀያቸው መፈናቀላቸው ይታወሳል::

ማስታወቂያ

Re-advertized Disposal bid No. 02/Office Furniture and Partition/2021

በድጋሚ የወጣ ያገለገሉ የቢሮ ዕቃዎች እና ፓርቲሽን ሽያጭ ጨረታ ማስታወቂያ ሐበሻ ሲሚንቶ አክሲዮን ማህበር የተለያዩ ያገለገሉ የቢሮ ዕቃዎች እና የቢሮ ፓርቲሽን ተጫራቾችን በጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል:: ተጫራቾች በሎት 1 እና በሎት 2 ለቀረቡት ዕቃዎች የመግዣ ዋጋ በፖስታ አሽገው ለሶርሲንግ እና ግዥ መምሪያ እስከ ሐምሌ 12 ቀን 2013 ዓ.ም ከጠዋቱ 4፡00 ሰዓት ድረስ ማቅረብ የሚችሉ ሲሆን ጨረታው በዕለቱ 4፡30 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት የሚከፈት መሆኑን እያሳወቅን፤ ተወዳዳሪዎች የመወዳደሪያ ሰነዳቸውን ከላይ እስከተጠቀሰው ቀንና ሰዓት ድረስ ብቻ ከታች በተመለከተው አድራሻ ማቅረብ የሚችሉ መሆኑን እንገልጻለን:: ተ.ቁ

ሎት

ዝርዝር

ምርመራ

1

01

ያገለግሉ የቢሮ ዕቃዎች

2

02

ፓርቲሽን (አልሙንየምና ደብል ግሌዝድ መስታውት)

ማሳሰቢያ

4. አሸናፊው ተጫራች አሸናፊነቱ በተገለጸለት በ07

(ሰባት)

1. ተጫራቾች የዕቃዎቹን ዝርዝር የጨረታ ሰነዱ ላይ ማግኘት ይችላሉ::

ተከታታይ ቀናት ውስጥ በራሱ ወጭ ማንሳት ይጠበቅበታል::

2. ተጫራቾች በአካል በመቅረብ በሚያስመዘግቡት የኢሜል አድራሻ የጨረታ ሰነድ የሚላክላቸው ይሆናል::

ያለምንም ቅድመ ሁኔታ የሚሰረዝ ይሆናል::

3. በጨረታው የሚሳተፍ ማንኛውም ተጫራች ለጨረታ ማስከበሪያ ብር 50,000.00 (ብር ሃምሳ ሺህ) በሲፒኦ ማቅረብ አለበት::

ከላይ በተጠቀሰው የጊዜ ገደብ የማያነሳ ከሆነ አሸናፊነቱ 5. ተጫራቾች

የሚያቀርቡትን

ዋጋ

ቫትን

ያካተተ

ወይንም

ያላካተተ መሆኑን መግለጽ ይኖርባቸዋል::

ኩባንያው የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ሆነ በከፊል

የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው::

አድራሻ፡ ወንጌላዊት ህንፃ ፊት ለፊት ካስማ ህንፃ 8ኛ ፎቅ ስልክ 0114163273 ሶርሲንግ እና ግዥ

መምሪያ

ሐበሻ ሲሚንቶ አ.ማ www.ethiopianreporter.com

ቅፅ 26 ቁጥር 2212

ክፍል-2

ገጽ 4

| እሑድ ሐምሌ 4 ቀን 2013

ማስታወቂያ

ቅፅ 26 ቁጥር 2212

www.ethiopianreporter.com

| እሑድ ሐምሌ 4 ቀን 2013

ክፍል-2

ማ ኅ በ ራ ዊ

ገጽ 5

ወወክማ የአዲስ አበባ ስፖርት ኮሚሽን የሚያሠራውን ሕንፃ እንዲያቆም ጠየቀ ተሳትፎዎች በአመራርነት ብቃት ላይ ሁለገብ አገልግሎቶችን በመስጠት ላይ እንደሚገኝ ዋና ዳይሬክተሩ አመልክተዋል::

በታደሰ ገብረማርያም

ፎቶ ታደሰ ገብረማርያም

የኢትዮጵያ ወጣቶች ወንዶች ክርስቲያናዊ ማኅበር (ወወክማ)፣ በዘውዳዊ ሥርዓት በዋና መሥሪያ ቤትነት ይገለገልበት በነበረው ሕንፃ ፊት ለፊት ባለው ባዶ ቦታ ላይ፣ የአዲስ አበባ ከተማ ስፖርት ኮሚሽን አዲስ ሕንፃ ለመገንባት የሚያከናውነውን እንቅስቃሴ በመቃወም ግንባታው እንዲቋረጥ ጠየቀ:: ኮሚሽኑ ደግሞ ሕንፃውን የሚያስገነባው የኅብረተሰቡን የስፖርት ማዘውተሪያ ሥፍራ ጥያቄ ለመመለስ መሆኑን አስታውቋል:: የወወክማ ዋና ዳይሬክተር አቶ ዳግማዊ ሰላምሳ እንደገለጹት፣ ጥያቄውንም ሊያነሳ የቻለው ኮሚሽኑ እንዲያስተዳድረው የተረከበውን ዋና መሥሪያ ቤት፣ የትምህርትና ሥልጠና ማዕከል ሕንፃዎች፣ እንዲሁም የባህልና ቱሪዝም ቢሮ የያዘውን የሕፃናትና ወጣቶች ቴአትር ቤት ለወወክማ እንዲመለስለት የቀረበውን የውሳኔ ሐሳብ መነሻ በማድረግ ነው:: የውሳኔ ሐሳቡም ያመነጨው በቀድሞ ጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት ተወካይ የተመራው ኮሚቴ ነው:: ከሴቶች፣ ሕፃናትና ወጣቶች ጉዳይ ሚኒስቴር ከወወክማና ወሴክማ የተውጣጡ አባላትን ያካተተው ኮሚቴው፣ ይህ ዓይነቱን የውሳኔ ሐሳብ ሊያመነጭ የቻለው ሰነዶችን በሚገባ ከመረመረና በዝርዝር የተጠቀሱት ንብረቶች የወወክማ ንብረት መሆናቸውን ካረጋገጠ በኋላ መሆኑን ዋና ዳይሬክተሩ ገልጸዋል:: በውሳኔውም ሐሳብ ላይ የመጨረሻ ትዕዛዝ እንዲሰጥበት ለቀድሞው ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ እንዳቀረቡላቸው፣ ጠቅላይ ሚኒስትሩም ትዕዛዝ ሳያሳርፉበት ከዚህ ዓለም በሞት እንደተለዩና ከዛን ጊዜ

የወወክማ ዋና ዳይሬክተር አቶ ዳግማዊ ሰላምሳ ከባልደረቦቻቸው ጋር መግለጫ ሲሰጡ

ጀምሮም ጉዳዩ በእንጥልጥል እንደቆየ ከዋና ዳይሬክተሩ ማብራሪያ ለመረዳት ተችሏል:: ይህም ቢሆን ብሔራዊ ወወክማ ከ2005 ዓ.ም. ጀምሮ ጉዳዩ ዕልባት እንዲያገኝ ለጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት፣ ለኮሚሽኑና ለቢሮው በተደጋጋሚ ጊዜ በደብዳቤ ጠይቋል:: ለቀረበውም ጥያቄ ምላሽ በመጠባበቅ ላይ ባለበት በአሁኑ ወቅት የስፖርት ኮሚሽኑ ሕንፃ ሊገነባ መሆኑን በደብዳቤ እንዳሳወቀው፣ ወወክማም ደብዳቤው እንደደረሰው ግንባታው እንዲቆም ቢጠይቅም ከኮሚሽኑ ምላሽ እንዳላገኘ ሳይገልጹ አላለፉም:: ‹‹ይህም ሆኖ ግን ለጉዳዩ ትኩረት ሰጥቶ ለማነጋገር ወይም ለውይይት በሩን የከፈተ አካላት አለማግኘታችን መላውን የወወክማ አባላት፣ ወጣቶች፣ ደጋፊዎች፣ በውጭና በአገር ውስጥ የሚገኙ አጋር አካላትን ሥጋት ላይ ጥሏል:: በመሆኑም ጥያቄያችን ቅቡል ሆኖ የውሳኔ ሐሳቡ ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ እልባት ቢያገኝ አገልግሎታችንን በማስፋፋትና ተረጋጋተንም በማከናወን ረገድ የጎላ አስተዋጽኦ

ይኖረዋል የሚል እምነት አለን፤›› ብለዋል:: እንደ አቶ ዳግማዊ ማብራሪያ የኢትዮጵያ ወወክማ ፆታ፣ ዘርና ሃይማኖትን ሳይለይ የወጣቶችን የልማት ራዕይና ግብ በጠንካራ መሠረት ላይ በመጣል በአዕምሮ የጎለበተ፣ በመንፈስ የጠነከረና በአካል የዳበረ ወጣት ለማፍራት ሁሉን አቀፍ እንቅስቃስ እያደረገ ነው:: ይህንንም እንቅስቃሴ እያካሄደ ያለው በአማራ፣ በትግራይ፣ በኦሮሚያ፣ በደቡብ ብሔርና ብሔረሰቦች ሕዝቦች ክልሎች ሲሆን፣ ሥራውም የሚካሄደው በተጠቀሱት ክልሎች ውስጥ ባቋቋማቸው አሥር ቅርንጫፎች አማካይነት ከመንግሥታዊና መንግሥታዊ ካልሆኑ ድርጅቶች ጋር በመቀናጀት ነው:: ወወክማ በአሁኑ ጊዜ ከ30,000 በላይ አባላትና በጎ ፈቃደኞች፣ እንዲሁም 80,000 የፕሮጀክት ተጠቃሚዎችና ሌሎች የኅብረተሰብ ክፍሎችን አቅፎ በማኅበራዊና በኢኮኖሚያዊ ዝግጁነት፣ በስፖርት፣ በበጎ ፈቃደኝነት፣ በሕይወት ክህሎት፣ በሲቪክ

የኢትዮጵያ ወወክማ በቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ዘመነ መንግሥት በ1942 ዓ.ም. ሐሳቡ ተጠንስሶ በአዋጅ ቁጥር 4/1943 የተቋቋመ ሲሆን፣ በ14 ጠቅላይ ግዛቶች በሚገኙ 21 ከተሞች ውስጥ 25 ቅርንጫፎችን በመክፈት ሰፊ አገልግሎቶች ሲሰጥ እንደነበር፣ በደርግ ዘመነ መንግሥት ከነበረው የሶሻሊዝም ርዕዮተ ዓለም ጋር አብሮ አይሄድም በሚል ከ1969 ዓ.ም. ጀምሮ ለ16 ዓመታት ያህል እንደተዘጋ፣ ሕንፃዎቹና ልዩ ልዩ ንብረቶቹም ለተለያዩ የመንግሥት መሥሪያ ቤቶች እንዲወረስ ተደርጓል:: ሆኖም በ1983 ዓ.ም. የተደረገውን የመንግሥት ለውጥ ተከትሎ ወወክማ በ1984 ዓ.ም. እንደገና መልሶ መቋቋሙን ለማወቅ ተችሏል:: የአዲስ አበባ ስፖርት ኮሚሽን የሕዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር አቶ መሐሪ ሰለሞን ስለ ጉዳዩ ላቀረብንላቸው ጥያቄ በሰጡት ምላሽ፣ ኮሚሽኑ የሚያሠራው ሕንፃ ባለሰባት ፎቅ ሲሆን በውስጡም ልዩ ልዩ የቤት ውስጥ መጫወቻዎችና የአካል ብቃት እንቅስቃሴ የሚዘወተሩባቸው ክፍሎችን ያካተተ ነው:: ከዚህም ሌላ ሕንፃው የሚገነባው በቀድሞው ዋና መሥሪያ ቤት ሕንፃ ፊት ለፊት ሳይሆን በሕፃናትና ወጣቶች ቴአትር ቤት አጠገብ በመሆኑ ዋናውን ሕንፃ አይጋርደውም ብለዋል:: ይህም እንደተጠበቀ ሆኖ ሕንፃው የሚገነባው በመንግሥት ፈቃድና ዕውቅና በማግኘት መሆኑንም ሳይገልጹ አላለፉም:: ብሔራዊ ወወክማ የሕንፃውን ግንባታ በተመለከተ ለኮሚሽኑ ላቀረበው ጥያቄ በደብዳቤ የታገዘ መልስ እንደተሰጠው ከአቶ መሐሪ ማብራሪያ ለመረዳት ተችሏል::

ማስታወቂያ

የኦዲት ሥራ ማስታወቂያ የኢትዮጵያ ከተሞች የትብብር መድረክ በበጎ አድራጎትና ማህበራት ኤጀንሲ ህጋዊ ሆኖ 65 የኢትዮጵያ ከተሞች ያቋቋሙት መንግስታዊ ያልሆነ አገር በቀል ማህበር ነው:: አላማውም የአባል ከተሞች አመራር አባላትን የእርስ በእርስ የልምድ ልውውጥ መድረክ በማዘጋጀት ልምዳቸውንና መልካም ተሞክሮዎቻቸውን እንዲለዋወጡ ማድረግ እንዲሁም በከተሞች የሚታየውን ያልተመጣጠነ ዕድገት ድህነትና ሥራ አጥነት ለመቅረፍ ከተሞች የእርስ በእርስ ግንኙነታቸውን በማጠናከር እንዲሁም ከሌሎች መልካም ተሞክሮ ካላቸው የውጭ ሃገር ከተሞች የልምድ ልውውጥ በማድረግ ጠቃሚ አማራጮችንና ልምዶችን በመቀመር በአባል ከተሞች የማስፋፋት ሥራ በማከናወን ላይ የሚገኝ መንግስታዊ ያልሆነ ተቋም ሲሆን የ2013 ዓመተ ሂሳብ ሪፖርት 6 ቦክስ ፋይል የሆነ በውጪ ኦዲተሮች ማስመርመር ይፈልጋል:: ƒƒ የ2013 በጀት ዓመት የታደሰ ፈቃድ ƒƒ የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር ƒƒ በፌዴራል ኦዲት መ/ቤት የተመዘገቡበት የሙያ ፈቃድ ሥራውን በምን ያህል ጊዜ ሰርተው እንደሚያጠናቅቁና ምን ያህል ክፍያ እንደሚጠይቁ በመግለፅ ከፕሮፋይላቸው ጋር በማያያዝ፣ ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ5 ተከታታይ የሥራ ቀናት፤ በሚከተለው አድራሻ በማቅረብ መወዳደር የምትችሉ መሆኑን ይገልጻል:: ድርጅቱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው::

አድራሻ፡- እስቴድየም ይሓ ሪል እስቴት 7ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር F7-D

ሰልክ ቁጥር 0115576055 ፖ.ሣ.ቁ. 40960 አ/አበባ ኢትዮጵያ www.ethiopianreporter.com

INVITATION FOR SUPPLY OF CONSTRUCTION EQUIPMENTS Berenta Cement Factory has invited Bidders for the supply of Machineries listed here under for construction of Berenta Cement Factory locatedin theAmhara National Regional state. Description Specification Concrete Batching More than 100 ton/hr Plant Stone Crushing 80-120 ton/hr Plant Concrete transit More than 8 m3 mixer

Quantity 2 2 4

1. Interested Bidders shall submit Ownership Certificate of the Machineries stated 2. The Above listed Machinery should have to be New or Used in good Condition andhave already been imported to the country. 3. All Bids shall be sealed and delivered to BEAEKA Head office at Addis Ababa. 4. Bids shall be submitted on or before July 26, 2021 2:30 PM. 5. Berenta Cement Factory reserves the right to accept or reject any or all bids. Further information could be obtained From the Office with the following address BERENTA CEMENT FACTORY Address: Semen Mezegaja Near Poland Embassy BEAEKA General Business PLC Building Tel: 0935998786/0911256697 Fax: +251 126 80 25, P.O.Box: 54310, Addis Ababa ቅፅ 26 ቁጥር 2212

ክፍል-2

ገጽ 6

| እሑድ ሐምሌ 4 ቀን 2013

ማ ኅ በ ራ ዊ

20/80 ሕልም . . .

ከክፍል 2 ገጽ 1 የዞረ

ሥራና ሠራተኛ አገናኝ ኤጀንሲዎች በኩል ለተቀጠሩ ሠራተኞች ቅሬታና አቤቱታ መሠረታዊ መፍትሔ አልተገኘም:: የሠራተኞች ቅሬታም ለዓመታት ሲንከባለል ቆይቶ ዛሬ ላይ ደርሷል:: ሠራተኞች የሥራ ጫና አለብን፣ የደመወዝ ክፍያም እንደተባልነው አይሰጠንም የሚሉና ሌሎች ቅሬታዎችን ያነሳሉ:: ፈቃድ አውጥተው በዘርፉ የተሰማሩ አሠሪዎች በጠቅላላው በሠራተኞቻቸው ላይ በደል ይጭናሉ፣ በአግባቡ አይከፍሉም ብሎ መደምደም ባይቻልም፣ የሠራተኛና ማኅበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር ሚያዝያ 15 ቀን 2013 ዓ.ም. በዘርፉ የተጠናውን ጥናት አስመልክቶ በሰጠው መግለጫ አብዛኞቹ ኤጀንሲዎች በዘርፉ ያሉትን ችግሮች ይቀርፋል ተብሎ የጸደቀውን አሠሪና ሠራተኛ ጉዳይ አዋጅ ቁጥር 1156/2011 እና አዋጁን ተከትሎ የወጣውን መመርያ አክብሮ በመሥራት ረገድ ክፍተት ያለባቸው መሆኑን አሳይቷል:: በተለይ በኤጀንሲ በኩል የተቀጠሩ ሠራተኞች አብዝተው የሚጠይቁትና ይገባናል የሚሉት 20/80 ማለትም ኤጀንሲዎች ስምምነት ካደረጉባቸው ድርጀቶች በነፍስ ወከፍ ሒሳብ ከሚያገኙት ገንዘብ በሥራቸው ላስቀጠሩዋቸው ሠራተኞች 80 በመቶውን ከፍለው ቀሪውን 20 በመቶ ለኤጀንሲው ሥራ ማስኬጃ እንዲጠቀሙበት ማዋልን እየተገበሩ አይደለም ሲል ጥናቱ አሳይቷል:: ከታኅሣሥ 22 ቀን 2012 ዓ.ም. ጀምሮ ማንኛውም በአገር ውስጥ ሠራተኞችን ቀጥረው ለሦስተኛ ወገን በማስተላለፍ የሚያስተዳድሩ ኤጀንሲዎች አዋጁን ተከትሎ የወጣውን 20/80 ካለመተግበራቸውም በተጨማሪ፣ ጥናቱ በተደረገባቸውና በአዲስ አበባ ፈቃድ አውጥተው በሚንቀሳቀሱ 314 ኤጀንሲዎች ውስጥ በጥበቃም ሆነ በሌሎች የሙያ መስኮች የተቀጠሩ ሠራተኞች የደመወዝ አከፋፈል ሁኔታ የሥራ ሰዓት፣ የዓመት ዕረፍትና የትርፍ ሰዓት ክፍያ በሕጉ መሠረት እየተከፈለ አለመሆኑን አሳይቷል:: የሠራተኛና ማኅበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር 20/80ን ጨምሮ የሥራ ሰዓት፣ የዓመት ዕረፍትና ሌሎችንም የያዘው የአሠሪና ሠራተኛ ጉዳይ አዋጅ ቁጥር 1156/2011 እና መመርያው ተግባራዊ እንዲደረግ ዳግም ያሳሰበው በሚያዝያ 2013 ዓ.ም. አጋማሽ ላይ

ቅፅ 26 ቁጥር 2212

ነበር:: ሆኖም በአግባቡ ተግባራዊ አልተደረገም ሲሉ ሠራተኞች ቅሬታ ያቀርባሉ:: ‹‹ተግባራዊ አለመደረጉ ቅር አሰኝቶናል አሁንም እየተበዘበዝን ነው›› በማለት ሪፖርተር ጋዜጣ ዝግጅት ክፍል የመጡና ስማቸውም ሆነ አድራሻቸው ቢጠቀስ ከሥራ እንደሚባረሩ በፍርኃት ውስጥ ሆነው የገለጹት በኤጀንሲዎች ሥር ተቀጥረው የሚሠሩ ሠራተኞች፣ መመርያው ተግባራዊ እንዲደረግላቸው አቤቱታ አሰምተዋል:: የመመርያውን አለመተግበር አስመልክተን በስልክ ያነጋገርናቸው የዓባይ የግል ጥበቃና የሰው ኃይል አቅርቦት ድርጅቶች አሠሪዎች ማኅበርና የላየን ሴኪውሪቲ ባለቤት ማኔጂንግ ዳይሬክተር አቶ አቤል ወርቁ፣ መመርያው ከመውጣቱና ከመፅደቁ በፊት ከኤጀንሲዎች ጋር ጥልቅ ውይይት ቢደረግበት፣ ከኤጀንሲ ባለቤቶች በኩል ያሉ ምልከታዎች ቢካተቱበትና ከስምምነት ቢደረስ ችግሩ አይፈጠርም ነበር ብለዋል:: ‹‹መች ተወያየንበት›› ያሉት አቶ አቤል፣ መመርያው ተግባራዊ እንዳይደረግ በከፍተኛ ፍርድ ቤት ዕግድ እንደተጣለበት ጠቁመዋል:: አመልካች ዓባይ የግል ጥበቃና የሰው ኃይል አቅርቦት ድርጅት 27/04/2013 ዓ.ም. ጽፈው ለከፍተኛ ፍርድ ቤት ባቀረቡት አቤቱታ ተጠሪ ሠራተኛና ማኅበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር በቀረበበት በአዋጅ ቁጥር 1156/2011 ከተሰጠው ሥልጣን በማለፍና በአዋጅ ቁጥር 1183/12 የተደነገገውን ሕግ በመተላለፍ አዋጁን የሚቃረን መመርያ ያወጣና የሰጠው መመርያው አመልካች ላይ ሊካስ የማይቻል ከፍተኛ ማኅበራዊና ኢኮኖሚያዊ ቀውስ ስለሚያስከትል ፍርድ ቤቱ ተለዋጭ ትዕዛዝ እስከሚሰጥ ድረስ ታግዶ እንዲቆይ በማለት ጠይቀዋል:: መልስ ሰጪው በ12/05/2013 ዓ.ም. ጽፈው በሰጡት አስተያየት አመልካች ኢኮኖሚያዊና ማኅበራዊ ቀውስ ይደርሱብናል ይበሉ እንጂ ሌሎች ተመሳሳይ ድርጅቶች መመርያውን ተከትሎ እያሠሩና ፈቃዳቸውንም እያወጡ ስለሆነ የሚደርስባቸው ጉዳት ስለሌለ የሚታገዱ ከሆነ የኢንዱስትሪው ሰላም ላይ ሰላም ሊናጋ ስለሚችል አቤቱታው ውድቅ እንዲደረግልን ብለዋል::

www.ethiopianreporter.com

| እሑድ ሐምሌ 4 ቀን 2013

ማ ኅ በ ራ ዊ

ፍርድ ቤቱ በሰጠው ትዕዛዝ ከታኅሣሥ ወር 2012 ዓ.ም. ጀምሮ በሥራ ላይ ለማዋል የግል ሥራና ሠራተኛ አገናኝ ኤጀንሲዎች በአገር ውስጥ የሥራ ሥምሪት አገልግሎት ስለሚሰጡበት ሁኔታ ለመወሰን የወጣው መመርያ፣ ከፍርድ ቤቱ ተለዋጭ ትዕዛዝ እስኪሰጥበት ለጊዜው ታግዶ እንዲቆይ አዟል:: ከላይ የተጠቀሰውን የኮ/መ/ቁ 262609 አያይዘው መልስ የሰጡን አቶ አቤል፣ ዕግድ ባለበት ሁኔታ ሠራተኛና ማኅበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር ተፈጻሚ ይደረግ የሚል ውሳኔ መስጠቱ እንዲሁም ዝቅተኛ የደመወዝ ወለል በሌለበትም ይህን ያህል ክፈሉ መባሉ አግባብ አይሆንም ብልዋል:: ይሁን እንጂ በአዲስ አበባ በሚገኙ በመቶዎች የሚቆጠሩ ኤጀንሲዎች ውስጥ ተቀጥረው የሚሠሩ ሠራተኞች አቤቱታቸውን በተለያየ ጊዜ ለሚመለከታቸው አካላት ሲያቀርቡ ከርመዋል:: በኤጀንሲዎች ሥር ያሉት ብቻ ሳይሆኑ በኮሜርሻል ኖሚኒስ የሚተዳደሩትም ጭምር ቅሬታቸውን አቤት ብለዋል:: በታኅሣሥ 22 ቀን 2012 ዓ.ም. የወጣው የአገር ውስጥ የሥራ ሥምሪት መመርያ በአገር ውስጥ ሠራተኞችን ቀጥረው ለሦስተኛ ወገን በማስተላለፍ የሚያስተዳድሩ ኤጀንሲዎች ከአገልግሎት ተጠቃሚው ከሚያገኙት ጠቅላላ ክፍያ 80 በመቶ ለሠራተኛው እንዲከፍሉ የሚያዝ ቢሆንም፣ ይህን ሙሉ ለሙሉ ተግባራዊ ማድረግ አልተቻለም:: መመርያው ተግባራዊ አለመደረጉንና በተያያዥ ጉዳዮች ላይ ሚያዝያ 15 ቀን 2013 ዓ.ም. የሠራተኛና ማኅበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ኤርጎጌ ተስፋዬ (ዶ/ር) በተገኙበት በተደረገ ውይይት፣ መመርያው (20/80) በአንድ ወር ጊዜ ውስጥ ተግባራዊ ይደረጋል ቢባልም፣ ይህ አልተፈጸመም የሚሉ ቅሬታዎች ይሰማሉ:: ኮሜርሻል ኖሚኒስን አስመልክቶ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እስከ ሰኔ 30 ቀን 2013 ዓ.ም. ተግባራዊ ይደረግ ተብሎ የተሰጠው ትዕዛዝም ቀኑ ተጠናቋል:: ጉዳዩን አስመልክተን ያነጋገርናቸው በሠራተኛና ማኅበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር የአሠሪና ሠራተኛ ጉዳይ ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ወ/ሮ አየለች እሸቴ እንደሚሉት፣ ሚኒስቴሩ አቅጣጫ ሰጥቶ መመርያው እንዲተገበር እየተደረገ ነው:: ክልሎችና ከተማ አስተዳደሮች ባሉበት መመርያው ስለመተግበሩና አፈጻጸሙ ላይ በቅርቡ ይወያያሉ:: ሆኖም 20/80 ተግባራዊ እየተደረገ ስለመሆኑ መረጃ እየደረሳቸው ነው::

www.ethiopianreporter.com

ክፍል-2

ገጽ 7

በኤጀንሲዎች ጥላ ሥር ተቀጥረው ከሚገኙት የተወሰኑት መመርያው ተግባራዊ እየሆነ አይደለም፣ ደመወዛችን በመመርያው መሠረት አልተስተካከለም እያሉ ነው ስንል የሠራተኞችን አቤቱታ ያነሳንላቸው ወ/ሮ አየለች፣ የተሟላ ላይሆን ቢችልም ጅምሮች አሉ፣ ጅምሮቹን አጠናክረን ለመሄድ ከክልሎችና ከከተማ አስተዳደሮች ጋር ዓመታዊ ግምገማውን ስናደርግ በዝርዝር የምናየው ይሆናል ብለዋል:: መመርያው ተግባራዊ እንዲደረግ በሚኒስቴሩ መግለጫ ተሰጥቷል፣ ሰርኩላር ተላልፏል ይህንን ተከትለው ተግባራዊ እንዲያደርጉ ክልሎችና ከተማ አስተዳደሮች ደግሞ አፈጻጸሙን በተመለከተ ሪፖርት እንዲያቀርቡ ከ15 ቀናት በፊት ደብዳቤ እንዲደርሳቸው ተደርጓል:: የመመርያው አፈጻጸም ያለበትን ደረጃ ሪፖርት ሲልኩ ከሪፖርቱ ተነስተን አስፈላጊውን አቅጣጫ ለመስጠት እንችላለን ያሉት ወ/ሮ አየለች፣ ከአካባቢ አካባቢ ሊለያይ ቢችልም መመርያው ሙሉ ለሙሉ አልተተገበረም የሚል መረጃ የለንም ብለዋል:: የት ክልል በሙሉ ተተግብሯል? የት ክልል ጉድለቶች አሉ? የሚለውን ከግምገማው እናገኛለን ምን እጥረቶች፣ ጉድለቶችና ጥንካሬዎች አሉ? የሚለውን ዓይተን መረጃ እንሰጣለን ሲሉም አክለዋል:: ‹‹የአገር ውስጥ የሥራ ሥምሪት መመርያ መተግበሩን በተመለከተ ሪፖርቶች እንዲቀርቡ በተለየ ሁኔታ ያወረድነው አሠራር እንዳለ ሆኖ፣ የዓመቱን ግምገማ በቅርቡ ስናደርግ አብረን እናየዋለን፣ ጉዳዩን በትኩረት የምንይዘው ነው፣ በሚኖረን ኮንፈረንስም አጥብቀን የምንመክርበት ይሆናል›› ብለዋል:: የክልልና የከተማ አስተዳደሮች ሠራተኞችና ማኅበራዊ ጉዳይ ቢሮዎች በክትትል፣ በቁጥጥርና በድጋፍ የመመርያው አፈጻጸም ምን ደረጃ ላይ ይገኛል? የሚለው ሪፖርት ተጠናቅሮ ሲቀርብ ችግሮቹን ለመፍታት ይቻላል የሚል እምነትም ተጥሏል:: መመርያው ኮሜርሻል ኖሚኒስን ጨምሮ ከ300 በላይ ኤጀንሲዎችን የሚገዛ በመሆኑ፣ አጠቃላይ በሠራተኛው በኩል ያለውን ችግር ይፈታል ተብሏል:: የሪፎሙ አባል የሆነውን መመርያም ሁሉም ተግባራዊ ማድረግ እንዳለበት፣ በሕግና ሥርዓት ውስጥ ሆኖ ጥያቄ ያለው አካል ማንሳት እንደሚችልም ተናግረዋል::

ቅፅ 26 ቁጥር 2212

ኪ ን ና

ክፍል-2

ገጽ 8

ባ ህ ል

| እሑድ ሐምሌ 4 ቀን 2013

ኦሊምፒያዊ አፈታሪክና ትውፊት

ከአቴና እስከ አበበ ቢቂላ ‹‹ጥንታዊ ዘላለማዊ መንፈስ የማትሞት የእውነት የደግነት አባት ብርሃንህ ይውረድ ያጥላ በኛ ላይ ከዚህ ሰማይ በታች በዚህም ምድር ላይ… ኦ! የማትሞት ጥንታዊው ዘላለማዊ መንፈሰ አምላክ›› ይህ የኦሊምፒክ መዝሙር አንድ አንጓ ነው:: ከ125 ዓመታት በፊት የዘመናዊ ኦሊምፒክ ጨዋታዎች በግሪኳ መዲና አቴንስ አንድ ብሎ እ.ኤ.አ. በ1896 ሲጀመር የቀረበውና እስካሁን ድረስ በሥራ ላይ ያለውን የኦሊምፒክ መዝሙር የደረሰው የአገሪቱ ብሔራዊ ባለቅኔ ኮስቲስ ፓላማስ ነው:: ከአሥራ ሁለት ቀናት በኋላ ሐምሌ 16 ቀን 2013 ዓ.ም. 32ኛው ኦሊምፒያድ በጃፓኗ ቶኪዮ ከተማ የሚከፈተው በዚሁ ጥንታዊ የኦሊምፒክ መዝሙር ነው:: ‹‹ብርሃንህ ይውረድ ያጥላ በኛ ላይ›› ብለው ኅብረ ዘማርያኑ ከማርች ባንድ ጋር በመሆን እንደሚያቀርቡት ይጠበቃል:: ይሁን እንጂ እንዳለፉት ኦሊምፒያዶች የዘንድሮው የኦሊምፒክ ጨዋታ ባህላዊና ኪነ ጥበባዊ መሰናዶዎችን አስተሳስሮ የሚቀርበው ያለ አንዳች ተመልካች መሆኑ አላስደሰተም:: ከዓምና ወደ ዘንድሮ እንዲተላለፍ የተደረገው የቶኪዮ ኦሊምፒክ በዓለም አቀፍ ደረጃ በአስከፊው የኮቪድ-19 ወረርሽኝ ሳቢያ በዝግ እንዲከናወን ተፈርዶበታል:: የኦሊምፒክ አፈታሪክ መነሻው ኦሊምፒያ የሆነው የኦሊምፒክ ጨዋታ በዘመናዊ መልክ እ.ኤ.አ. በ1896 ከመጀመሩ በፊት፣ በየአራት ዓመታት ልዩነት ከቅድመ ልደተ ክርስቶስ (ቅልክ) 776 ዓመት እስከ 394 ዓ.ም. ድረስ (እንደ ኢትዮጵያ አቆጣጠር ከ4724 ዓመተ ዓለም እስከ 5894 ዓመተ ዓለም) ለ1170 ዓመታት ያህል በግሪክ ሲካሄድ ኖሯል:: በጥንታዊው የውድድር ዘመን በመዝገብ ደረጃ የታወቀው በሐምሌ 4724 ዓ.ዓ (ቅልክ 776 ዓመት) ቢሆንም በአጀማመር ረገድ በተደረጉት የሥነ ምድር ጥናቶችና ምርምሮች የኦሊምፒክ ጨዋታዎች ቅልክ 1253 ዓመት እና 884 ዓመት እንደተጀመሩ ከድርሳናት መረዳት ተችሏል:: በኦሊምፒክ ክንውን በሚደሰቱ ግሪካውያን ስለአመጣጡ ልዩ ልዩ አፈታሪኮችን ሲያወጉ የኦሊምፒያ ጀግና ከሚሉት ከፔሎፕስ ጋር ያያይዙታል:: ይህም ፔሎፕስ የፒሳ ንጉሥ የተባለውን ኦኔማውስን ድል አድርጎ ቦታውን ከያዘ ወዲህ እንደሆነ ይገልጻሉ:: የፔሎፕስ አፈታሪክ እንደሚያመለክተው በኤሊስ (ፒሳ) ንጉሥ ኦኔማውስ ዘመን የንጉሡ ሴት ልጅ ሒፖዳሚያ በ13 ወጣቶች ታፍና በሠረገላ የተወሰደች ቢሆንም በንጉሡ ሠረገላዎችና ፈጣን ፈረሶች አማካይነት በተደረገው ፈጣን ክትትል ሁሉም ተያዙ:: ይህም በአውሮፓውያኑ ባህልና ልምድ ያለው ‹‹የ13 ቁጥር›› ወግ ገደቢስነት መሠረት እንደሆነ ፀሐፍት ይጠቅሳሉ:: ዳግመኛም በሌላ ቀን የተባለ ወጣት ሊከሰቱና ቅፅ 26 ቁጥር 2212

ፔሎፕስ ሊደርሱ

የሚችሉ አንዳንድ ችግሮችን በጥንቃቄ በማጥናት ከፍተኛ ዝግጅት አድርጎ ሒፖዳሚያን ይዞ ኮበለለ:: ለሁለተኛ ጊዜ የታፈነችበትን ልጁን ለማስለቀቅ ራሱ ንጉሡ ኦኔማውስ እየተከታተለ ያሳደደው ቢሆንም፣ ቀደም ሲል ፔሎፕስ ለንጉሡ ሠረገላ ሹፌር መኪናውን እንዲያሰናክል ደልሎት ስለነበር ከግቡ እንዳይደርስ አደረገው:: ሁኔታዎች ሁሉ ስለተሳኩለት ፔሌፕስ ሒፖዳሚያን አግብቶ ሲሞሸር ዙፋኑንም ወርሶ ነገሠ:: ለክብሩም ልዩ ልዩ ጨዋታዎችን ያቀፈ ሃይማኖታዊ ሥነ በዓልን በኤሊስ በምትገኘው ኦሊምፒያ ‹‹ቅድስት መሬት›› አከናወነ:: ይህም ታሪካዊ ሁነት የታየበት ዘመን ከክርስቶስ ልደት በፊት 884 ዓመት ላይ ነበር:: ሁለተኛው አፈታሪክ ስለ ኦሊምፒክ አጀማመር የሚነገረው ሌላው አፈታሪክ ከሔርኩለስ ጋር የተያያዘው ነው:: ስለዚሁ ሁኔታ አንድ አፈታሪክ እንደሚገልጸው፣ በሔላስ (ግሪክ) ዙሪያ የሚፈሱ የኦሊምፒያን ኮረብታ የከበቡ ሁለት ወንዞች አልፌዎስና ከላውዴዎስ የሚባሉ ነበሩ:: በዚሁ ኮረብታ ላይ የኤሊሱ ንጉሡ ኦጂየስ ታላቅና ውብ የመናፈሻ ሥፍራውን የመሠረተ ሲሆን፣ ሔርኩለስ (ሔራክልስም ይሉታል) የተባለው አሽከሩ ጥፋት በመፈፀሙ ለመቀጣጫ እንዲሆን በሺሕ የሚቆጠሩ ከብቶች ያሉበትን ትልቅ በረት በፍጥነት እንዲያፀዳው አዘዘው::

ፎቶ ሚኪዲያ

በሔኖክ ያሬድ

ሔራክልስም ዘዴ ፈጥሮ ከበረቱ አጠገብ የሚወርደውን የአልፌዎስ ወንዝ አቅጣጫን በማስለወጥና በረቱን በማጥለቅለቅ በጎርፉ አጥቦ አፀዳ:: ሔራክልስ በረቱን በሚገባ ከጠረገና ካፀዳ ከንጉሡ ከብቶች አንድ አሥረኛውን እንደሚያገኝ ንጉሡ ቃል ገብተውለት ነበር:: ነገር ግን ግዳጁን የተወጣው አላግባብ በወንዝ አማካይነት በመሆኑ ንጉሥ ኦጂየስ ውሉን አልፈጽምም በማለት አገዱበት:: በዚህም ሁኔታ ሔራክልስ ተናዶ ንጉሡን በመግደል የከብት መንጋውን፣ ጠቅላላ ንብረቱንና ዙፋኑንም ጨምሮ ወረሰ:: የመንግሥት ሥልጣንና የንብረት ወራሽነቱን ለማስመስከር ከክርስቶስ ልደት በፊት 1253 ዓመት ላይ በኤሊስ በምትገኘው የኦሊምፒያ ኮረብታ ላይ ልዩ ልዩ ጨዋታዎችን ያካተተ ሃይማኖታዊ በዓልን አከበረ:: በዚህም መነሻ የኦሊምፒክ ጨዋታዎች ተጀመረ ይላል አፈ ታሪኩ:: ፒንዳር ከፃፈው ‹‹ሐተታ ኦሊምፒክ›› ቁጥር 10 ላይ የኦሊምፒያን ጨዋታ ምሥረታ ከሔራክልስ ጋር ያገናዝበዋል:: እንዲህም ይነበባል:: ‹‹… በዚያን ጊዜ ኃያሉ የዜውስ ልጅ ሠራዊቱንና ከማረከው ቁሳቁስ ጋር በፒሳ አከማችቶ አምላክ ለተባለው ባለሙሉ ሥልጣን አባቱ ቅዱስ መቃብር ልዩ አድርጎ በአልቲስ ዙሪያ አጠረለት:: ልዩ ምልክትም አኖረለት:: ማንም ሊያየው ሊመለከተው የሚችል ሆነ:: ቦታውም ስለዜውስ ክብር የዕረፍትና የበዓል ቦታ እንዲሆን አደረገው:: ከጦርነቱ ከተገኘው ቁሳቁስ ተመርጦ ለመስዋዕት አቀረበው:: እርሱም (ሔራክልስ) በ5ኛው ዓመት ኦሊምፒያድ እንዲከበርና የድል ሽልማቶች እንዲሰጡ አደረገ…::›› ከታሪኩ ሒደት እንደምንረዳው፡ - በታወቀው ትውፊት መሠረት ጨዋታዎቹ ሔራክልስ

ከአፈታሪክ ጋር የተቆራኘው የኢትዮጵያና የአፍሪካ የኦሊምፒክ ማራቶን ጮራው አበበ ቢቂላ በሜክሲኮ ሲቲ (እ.ኤ.አ. 1968)

እንደመሠረታቸው፣ ኦሊምፒያ የተቀደሰ ቦታ እንደሆነ፣ ጨዋታዎቹም ለዜውስ ክብር የሆኑና ሃይማኖታዊ ይዘት ያላቸው መሆኑ፣ ዓውደ በዓል ሆነው በየአራት ዓመታት ክፍለ ጊዜ በኦሊምፒያድ ስም መከናወናቸው ያሳያል:: ኢትዮጵያ በኦሊምፒክ አደባባይ ኢትዮጵያ በነፃነት የኖረች አገር ብትሆንም እ.ኤ.አ. በ1896 የዘመናዊ ኦሊምፒክ ጨዋታዎች ሲጀመሩ በእንቅስቃሴው ውስጥ አልነበረችም:: በዚያን ወቅት የጣሊያንን ወራሪ ጦር ዓድዋ ላይ ድል ያደረገችበት ነበር:: ኢትዮጵያን የኦሊምፒክን መንፈስ መገንዘብ የጀመረችው ግን ከሩብ ክፍለ ዘመን በኋላ ነው:: በተለይ በ1924 በፓሪስ በተከበረው 8ኛው ኦሊምፒያድ የዘመናዊ ኦሊምፒክ መሥራቹ ባሮን ደኩበርቲን እውነተኛ የዓለም አቀፍ ጥሪ ምኞታቸውን ለነፃዪቱ ኢትዮጵያ ለማስተላለፍ በነበራቸው ጉጉት፣ በንግሥት ዘውዲቱ ዘመነ መንግሥት ኢትዮጵያ በኦሊምፒኩ አደባባይ ላይ የሚገኙ ልዑኮች በክብር እንግድነት እንዲገኙ ባደረጉት ጥሪ መሠረት፣ አውሮፓን በዚያው ሰሞን www.ethiopianreporter.com

ይጎበኙ በነበሩት አልጋ ወራሹ ራስ ተፈሪ መኰንን መሪነት መሳፍንቱና መኳንንቱ በክብረ በዓሉ ላይ ተገኝተዋል:: አፈታሪክ በአበበ ቢቂላ ገድል በኩሩ (ዘ ሌጀንጀሪ) አበበ ቢቂላ በሮምና በቶኪዮ ኦሊምፒክ እ.ኤ.አ. በ1960 እና 1964 ያስመዘገባቸው ተደጋጋሚ ድሎቹና ስኬቶቹ ለአፈታሪክነትም የበቁበት አጋጣሚዎችን እዚህ ላይ ማንሳት ይገባል:: አበበ የአትሌቶች በኩር በመሆኑ፣ የመጀመሪያ ውድድሩንም በሮም ኦሊምፒክ በባዶ እግሩ በመሮጥ የተፈጸመ በመሆኑ ክንውኑን ከታሪካዊ እውነታ ባሻገር አፈታሪክ ውስጥም እንዲገባ አስችሎታል:: ኅብረተሰቡ የራሱን አፈታሪክ ፈጥሮለታል:: ጀግንነቱን ለማጉላትና ለማወደስ ከተፈጠሩት አፈታሪኮች መካከል በባዶ እግሩ የመሮጡ ምክንያትና ሮም ከነበረው የአክሱም ሐውልት ጋር የተያያዙ ተረኮች ይገኙበታል:: አበበ ‹‹እኔ በባዶ እግሬ የምሮጥበት ምክንያት ጫማ አጥቼ ሳይሆን ኢትዮጵያ አገሬ ከጥንት ጀምሮ

| እሑድ ሐምሌ 4 ቀን 2013

ኪ ን ና

ክፍል-2

ባ ህ ል

ገጽ 9

የጀግንነት ሙያ በድፍረትና በቆራጥነት የምትፈጽም መሆኑን ለዓለም በይፋ ለማሳወቅ ነው፤›› ማለቱ በዘመኑ የተወሳ ነው:: ሰዉ ደግሞ በአፈታሪኩ ለየት ያለ የራሱን ተረክ እየተቀባበለ አወጋው፣ ተረከው:: እንዲህም አለ፡- ‹‹አበበ ቢቂላ በሮም የማራቶን ሩጫውን ሲጀምር ጫማ ተጫምቶ ነው:: ሩጫውን እያጋመሰ ሳለ ‹እንዴ የአገሬን ዳገት ቁልቁለቱን የወጣሁት የወረድሁት በባዶ እግሬ አይደለም እንዴ፣ ሶላቶ ጣሊያን ባለበት አገር ጫማዬን አውልቄ ነው የምሮጠው› ብሎ አሽቀንጥሮ ጥሎ በመሮጥ ድሉን ፈጸመ፤›› አሁንም በተለይ ወግና ተረቱ ላይ በሚያተኩሩት ዘንድ መወሳቱ አልቀረም:: አበበ ቢቂላና አበበ ዋቅጅራ (እርሱም በባዶ እግሩ ነበር የሮጠው) ከአሠልጣኞቻቸው ስዊድናዊው ኦኒ ኒስካነን ጋር ከውድድሩ ቀናት በፊት የመወዳደሪያ ሥፍራውን መመልከታቸው አበበም ከአቅራቢያው የሚገኘውን ታሪካዊውን የአክሱም ሐውልትን ማስተዋሉ እውነት ነው:: ‹‹አበበም አክሱም ሐውልቱን ተመልክቶ ወኔው ተቀሰቀሰ:: የዘመኑን ታላቅነትና ኃያልነት አስተዋለ:: ከኢትዮጵያ ተዘርፎ ሮም መቆሙ ቆጭቶታል፤ አስከፍቶታል:: ግን እንደ አክሱም የዓለም ገናና ታሪክ እርሱም መግነን፣ መንገሥ ሽቷል:: እጅ ላለመስጠት፣ ላለመረታት ቃል ገባ፤›› አፈታሪክ ነው:: አበበ ቢቂላ ጳጉሜን 5 ቀን 1952 ዓ.ም. በሮም ኦሊምፒክ ድሉን ዘከረ:: ባለ 11 ቁጥር መለያው ሹራቡን ለብሶ ከነፈ:: የመጀመርያው ጥቁር አፍሪካዊ የማራቶን ባለወርቅ ሆነ:: ‹‹በባዶ እግሩ! በእውነት እናስብ! ከ40 ኪሎ ሜትር በላይ መሮጥ ጨርሶ ያልተለመደ፤›› እንዳለው የኦሊምፒክ ሪቪው አዘጋጅ:: ኢትዮጵያና ኦሊምፒክ የተዋወቁበት የ1924 የፓሪስ ኦሊምፒክ የተገኙት አልጋ ወራሽ ተፈሪ መኰንን (ከግራ 2ኛው) ከመሳፍንትና መኳንንቱ ጋር ሆነው

ነው፤›› እያለ የሚተርከው በሰሎሞን ሐለፎም የተዘጋጀው መጽሐፍ ነው:: ይህ በአፈታሪክ የታጀበ ድርሳን ነው:: እውነታው ግን ውድድሩ የተካሄደው መነሻውና መድረሻውንም ያደረገው በአውራ ጎዳና ላይ እንጂ በስታዲየም አልነበረም:: ከሮም አራት ዓመት በኋላ ቶኪዮ ማራቶንና አበበ ዳግም በድል ተገናኙ:: የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት መንግሥት ክብር ዘበኛ ሠራዊት ሻምበል የነበረው አበበ ቢቂላ፣ ከአፈታሪክ ሌላ በሕዝባዊ ዘፈንም ሲነሳ ኖሯል:: አንዱ ከበኩር ድምፃዊው

የክብር ዘበኛ ኦርኬስትራ ድምፃዊ ጥላሁን ገሠሠ ጋር የተዛመደበት ነው:: ‹‹ያገባሻል ያገባሻል አበበ ቢቂላ ያገባሻል ይድርሻል ይድርሻል ጥላሁን ገሠሠ ይድርሻል›› ከ56 ዓመታት በፊት አበበ ቢቂላ በቶኪዮ ኦሊምፒክ ተፎካካሪዎቹን ጣጥሎ ለድል እየገሰገሰ የተመለከተች አንዲት ጃፓናዊት ‹‹አይ ላቭ ዩ›› ስትለው፣ ‹‹የላቡን ነገር

ተዪው›› ማለቱ አፈታሪኩ ያወሳል:: ገድለ አበበ ቢቂላ ታሪካዊ የቁጥር እና የቀን መገጣጠሞችንም አቅፏል:: አበበ በሮም ኦሊምፒክ (ጳጉሜን 5 ቀን 1952 ዓ.ም.) ያጠለቀውን 11 ቁጥር መለያ በቶኪዮ ኦሊምፒክ (ጥቅምት 11 ቀን 1957 ዓ.ም.) በ17 ቁጥር ቢለውጠውም፤ የሮጠበት ቀን 11ኛ (ጥቅምት) ነበር:: የትርፍ አንጀት ቀዶ ሕክምናውን ረቡዕ (መስከረም 6 ቀን 1957 ዓ.ም.) ሲያደርግ፣ የቶኪዮ ድሉን ያጣጣመው ረቡዕ (ጥቅምት 11) ነበር::

ፎቶ ዘ ጋርዲያን

‹‹አበበ ቢቂላ በዚያ ምሽት ሐውልቱን ቀና ብሎ ሲመለከት ደሙ ፈላ:: ሐውልቱ በጨለማው መሀል እንደ ጆቢራ ተገትሯል:: ቆፍጣናው ወታደር በግፍ የተጨፈጨፉት ወገኖቹ ታሰቡት:: በባዶ እግራቸው እስከ መጨረሻው እስትንፋስ ድረስ ለተዋጉት የኢትዮጵያ አርበኞች ደም መላሽ ሆኖ ፋሺስቱን የጣሊያን መንግሥት ሊበቀለው ቆረጠ:: ትንፋሹን አሰባስቦ ፍጥነቱን ጨመረ:: እስካሁን ድረስ ከጎኑ አላፈናፍን ያለውን ሞገደኛውን የሞሮኮውን ራህዲ ትቶት ወደፊት ሸመጠጠ:: መዳረሻው ላይ ጣሊያን ሠራሹ ድንጋያማው ኦሊምፒያድ ስታዲየም ባልደፈርም ባይነት እየራደ

በ1960 የሮም ኦሊምፒክ አበበ ቢቂላ በባዶ እግሩ ሮጦ ድል የመታበት የማራቶን ሩጫ

www.ethiopianreporter.com

ቅፅ 26 ቁጥር 2212

ክፍል-2

ገጽ 10

| እሑድ ሐምሌ 4 ቀን 2013

ማስታወቂያ

ለመጀመሪያና ሁለተኛ ጊዜ የወጣ የሐራጅ ማስታወቂያ ኦሮሚያ ህብረት ሥራ ባንክ አ.ማ ከባለዕዳዎች የሚፈልገውን ገንዘብ ለማስመለስ በዋስትና የያዘውንና ከዚህ በታች በሠንጠረዡ የተመለከቱትን ንብረቶች በአዋጅ ቁጥር 97/1990 እንደተሻሻለ ለባንኮች በተሰጠው ሥልጣን መሠረት ንብረቶቹ ባሉበት ሁኔታ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል:: ተጫራቾች ለጫረታ ከመቅረባቸው በፊት የሚከተሉትን ደንቦች በመገንዘብ ማክበር ይኖርባቸዋል:: 1. ጨረታውን በድርጅት ስም የሚጫረት ተጫራች በዘመኑ የታደሰ የንግድ ምዝገባ ወረቀት፣ የንግድ ፍቃድና ከድርጅቱ የተሰጠዉ ውክልና ማቅረብ አለበት:: 2. ተጫራቾች ጨረታው በሚካሄድበት ዕለት የጨረታውን መነሻ ዋጋ ¼ (25%) የጨረታ ማስከበሪያ ቢድ ቦንድ በባንክ ክፍያ ማዘዣ ሲፒኦ በኦሮሚያ ህብረት ሥራ ባንክ አ.ማ ስም አሰርተው ወይንም በጥሬ ገንዘብ ይዘው በመቅረብ ንብረቱ በሚገኝበት አድራሻ ቀርበው በመመዝገብ በጨረታውው ለመሳተፍ ይችላሉ:: 3. ጨረታው ከታች ቀንና ሰዓቱ በተገለጸው መሠረት ባለዕዳዎች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ለጨረታ የቀረቡት ንብረቶች በሚገኙበት ቦታ ይካሄዳል፤ ባለዕዳዎች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው ሳይገኙ ቢቀሩ ግን ሐራጁ በሌሉበት ይካሄዳል:: 4. ንብረቶቹን በሥራ ሰዓት መጎብኘት ለሚፈልጉ ተጫራቾች ከተ.ቁ. 1-6 የተዘረዘሩትንና ተሸከርካሪውን የኦሮሚያ ሕብረት ሥራ ባንክ ያለውን ሂርና ቅርንጫፍ እና በተ.ቁ 8 ላይ ያለውን አዳማ ቅርንጫፍ ያስጎበኛሉ::

ድሬዳዋ ቅርንጫፍ፣ በተ.ቁ 7 ላይ

ለተጨማሪ መረጃ 0937101010/0251134243 ድሬዳዋ ቅርንጫፍ፣ 025-4410873

ሂርና ቅርንጫፍ፣ 022-1117866/68 አዳማ ቅርንጫፋ እና 0911-13-18-26/047-441-35-68

ሰግለን ኢሊ ቅርንጫፍ ደዉሎ መጠየቅ ይቻላል::

5. የጨረታው አሸናፊ የአሸነፈበትን ጠቅላላ ዋጋ በ15 (አስራ አምስት) ቀናት ውስጥ አጠቃሎ መክፈል አለበት፤ በእነዚህ ቀናት ውስጥ ካልከፈለ ግን ያስያዘው ገንዘብ ለባንኩ ገቢ ሆኖ ጨረታው ተሰርዞ አዲስ የሐራጅ ማስታወቅያ

ወጥቶ የሚካሄድ ይሆናል::

6. በጨረታው ለተሸነፉ ተጫራቾች ያስያዙት ሲፒኦ ወይንም ጥሬ ገንዘብ ወዲያውኑ ተመላሽ ይደረጋል:: 7. የጨረታው አሸናፊ በሕጉ መሠረት የሚከፈለውን ማናቸውንም ክፍያ ቫትን ጨምሮ እና የስም ማዛወሪያ ከፍሎ ስሙን ወደ እራሱ ያዛውራል:: 8. ባንኩ የተሸለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው::

ተ.ቁ

የተበዳሪው ስም

አበዳሪው ቅርንጫፍ

የንብረት አስያዥ ስም

የተሽከርካሪው

1

ተ. ቁ

የተበዳሪው ስም

ወ/ሮ እንጉዳይ አማረ ወ/ ማርያም

ድሬዳዋ

የንብረት አስያዥ ስም

1.

ወ/ሮ አመለወርቅ በቀለ ካሣ

2.

አርት ጠቅላላ ሆስፒታል ኃ/የተ/ የግ/ማ

አርት ጠቅላላ ሆስፒታል ኃ/የተ/ የግ/ማ

3.

አርት ጠቅላላ ሆስፒታል ኃ/የተ/ የግ/ማ

ዶ/ር ራድኤል ገምታ ኮኖ

4.

አርት ጠቅላላ ሆስፒታል ኃ/የተ/ የግ/ማ

ወ/ሮ እንጉዳይ አማረ ወ/ማርያም

5.

6.

አቶ ተክሉ ዳባ ዋሴ

አቶ ተክሉ ዳባ ዋሴ

አቶ ተክሉ ዳባ ዋሴ

አቶ ተክሉ ዳባ ዋሴ

7.

አቶ ፈጠነ ወጋየሁ ማሞ

አቶ ፈጠነ ወጋየሁ ማሞ

8.

አባኪያ ጀኔራል ቢዝነስ ኃላ/የተ/ የግ/ማ

በረከት ደመቀ

9.

አቶ ወርቁ አሰፋ ገረመው

አቶ ወርቁ አሰፋ ገረመው

10.

አቶ ሰለሞን ሞላ ካሣ

አቶ ሰለሞን ሞላ ካሣ

ድሬዳዋ

ድሬዳዋ

ድሬዳዋ

ድሬዳዋ

ድሬዳዋ

ድሬዳዋ

መኖሪያ ቤት

ሆስፒታል

ሪል ስቴት

-

መኖሪያ ቤት

መኖሪያ ቤት

የንግድ ቤት

አዳማ

የከብት ማደለቢያ

-

-

-

ምዕራብ ሀራርጌ

ምስራቅ ሸዋ

መኖሪያ ቤት

ንግድ ቤት

-

-

የንግድ ቤት

ሰግለን ኢሉ

ሞዴል

MHKGC21P48K000263 TERIOS 1.5

አሉ አባቦር

አሉ አባቦር

ወረዳ

ከተማ

ቡራዩ

-

ድሬዳዋ

-

ድሬዳዋ

-

ድሬዳዋ

-

ድሬዳዋ

-

ድሬዳዋ

-

ዶባ ከተማ

-

-

-

ቀበሌ

-

03

03

02

02

02

ዶባ

01

ሉሜ

ሸ/ ዲባንዲባ

ሁሩሙ

ሁሩሙ

01

01

የቤት ቁጥር

-

-

-

-

-

-

የካርታ ቁጥር

BUR/204/97

መል/ሊ/7001

መል/ሊ/6069

መል/ም/0057

መል/ም/454

መል/ሊ/3287

WHMMD/ 233/2000

-

B.G.Sh.B 38/776.B.233

-

የኦሮሚያ ህብረት ሥራ ባንክ አ.ማ ቅፅ 26 ቁጥር 2212

35ZDAF8810

-

-

www.ethiopianreporter.com

ጨረታው የሚካሄድበት ቀን፣ ሰዓት እና ቦታ

የሞተር ቁጥር

ለጨረታ የቀረበው ንብረት አድራሻና ዝርዝር ሁኔታ

የንብረቱ ዓይነት

ሂርና

ሰግለን ኢሉ

የሻሲ ቁጥር

አ.አ-02 01-86647

አውቶሞቢል

አበዳሪው ቅርንጫፍ

ቁጥር

ዞን

አርት ጠቅላላ ሆስፒታል ኃ/የተ/ የግ/ማ

የጨረታ መነሻ ዋጋ ብር

ቁጥሮች

የተሽከርካሪ ዓይነት የሰሌዳ

አርት ጠቅላላ ሆስፒታል ኃ/የተ/ የግ/ማህር

መለያ

X-14/93/2012

147/RAQ/2011

325, 000.0

የቦታ ስፋት በካሬ .ሜ

200

6346.4

6847.09

500

250

2800

1998

15000

450

414

ጫረታ ለመጀመሪያ ጊዜ ነሐሴ 10 ቀን 2013 ዓ.ም ጠዋት 3፡005፡00 መኪናዉ በሚገኝበት የባንኩ የድሬዳዋ ዲስትሪክት ቅጥር ግቢ ዉስጥ ይካሄዳል

የጨረታ መነሻ ዋጋ

ጨረታው የሚካሄድበት ቀን፣ ሰዓትና ቦታ

1,551,270.16

ጫረታ ለመጀመሪያ ጊዜ ነሐሴ 7 ቀን 2013 ዓ.ም ጠዋት ከ4፡00- 6፡00 ቤቱ በሚገኝበት ቅጥር ግቢ

22,037,697.95

ጫረታ ለመጀመሪያ ጊዜ ነሐሴ 10 ቀን 2013 ዓ.ም ከሰዓት ከ9፡ 00- 11፡00 ድርጅቱ በሚገኝበት ቅጥር ግቢ ይካሄዳል

8,890,814.80

ጫረታ ለመጀመሪያ ጊዜ ነሐሴ 11 ቀን 2013 ዓ.ም ጠዋት ከ3፡00- 5፡ 00 ቤቱ በሚገኝበት ቅጥር ግቢ ይካሄዳል

7,627,514.93

ጫረታ ለመጀመሪያ ጊዜ ነሐሴ 11 ቀን 2013 ዓ.ም ከሰዓት ከ9፡0011፡00 ቤቱ በሚገኝበት ቅጥር ግቢ ይካሄዳል

3,608,361.55

ጫረታው ለሁለተኛ ጊዜ ነሐሴ 12 ቀን 2013 ዓ.ም ጠዋት ከ3፡00- 5፡ 00 ቤቱ በሚገኝበት ቅጥር ግቢ ይካሄዳል

6,490,972.71

ጫረታው ለሁለተኛ ጊዜ ነሐሴ 12 ቀን 2013 ዓ.ም ከሰዓት ከ9፡0011፡00 ቤቱ በሚገኝበት ቅጥር ግቢ ይካሄዳል

664,875.53

ጫረታው ለሁለተኛ ጊዜ ነሐሴ 13 ቀን 2013 ዓ.ም ከሰዓት ከ8፡0010፡00 ቤቱ በሚገኝበት ቅጥር ግቢ ይካሄዳል

3,241,891.08

ጫረታው ለሁለተኛ ጊዜ ነሐሴ 14 ቀን 2013 ዓ.ም ከሰዓት ከ8፡0010፡00 ቤቱ በሚገኝበት ቅጥር ግቢ ይካሄዳል

402,145.58

ጫረታው ለሁለተኛ ጊዜ ነሐሴ 06 ቀን 2013 ዓ.ም ጠዋት ከ4፡00- 6፡ 00 ቤቱ በሚገኝበት ቅጥር ግቢ ይካሄዳል

651,602.74

ጫረታው ለሁለተኛ ጊዜ ነሐሴ 06 ቀን 2013 ዓ.ም ከሰዓት ከ8፡0010፡00 ቤቱ በሚገኝበት ቅጥር ግቢ ይካሄዳል

| እሑድ ሐምሌ 4 ቀን 2013

ማስታወቂያ

Bid Announcement to procure Maize Flour Agri Service Ethiopia (ASE) is non-governmental nonreligious nonprofit making Ethiopian resident charity organization established in 1969 GC and is dedicated to poverty reduction and sustainable community development particularly in rural areas of the country. ASE with financial support from the Bread for the World has been implementing community capacity development and livelihoods project (A-ETH-2020- 0033) in Benishangul Gumuz region specifically at Metekel Zone in 6 (six) rural kebelles of Bulen wereda. Bulen community capacity development and livelihood project is commenced since April 1/2020 and operating in four project target kebeles; to support 1,272 (908 male and 364 female) households which need humanitarian response in supplying maize flour to local communities. Accordingly, ASE would like to procure 1,941 quintal fresh maize flour packed in 25kg and potential suppliers invited to obtain the tender documents against payment of nonrefundable ETB 300 Birr from Agri Service Ethiopia (ASE) Head Office, Addis Ababa from July 13- up to July 21, 2021 during working hours Monday to Friday 8:30 Am-

Invitations to Bid (National Competitive Bidding) ITB No. OT/03/2021-22 1. Oromia International Bank S. C. has allocated a budget towards the cost of procurement of goods and services, and it is intended that, part of the proceeds of this budget will be applied to eligible payments under the contract for which this invitation for bids is issued. 2. Oromia International Bank now invites sealed bids from eligible bidders for the procurement of: Description Lot I Core i5, Desktop Computer LOT II Printer LOT III UPS

Quantity 646 219 663

3. Interested bidders may obtain further information from and inspect the bidding document at the office of: The Procurement & Facility Management Department

3:00PM.

Oromia International Bank S. C.

Tenders submitted must be accompanied with:

The Bank’s Head Office Building, 9th floor,

„„Valid and renewed business License

Room No. 903

„„Company profile

On the Bole road, adjacent to Getu

„„The bidder should submit bid security of 2% of total bid amount of Bank guaranty in the form of CPO with separate sealed envelope. „„ Submit a duly filled, signed and stamped financial proposal. Bidder companies must submit the bid document in two hard copies One Technical & the other Financial with Original & Copy  in sealed envelopes, bearing the bidder’s official seal, and clearly marked  Technical “Original & copy’ ’and “Financial Original & copy’’ with financial proposal, and must include the bidders’ name, and contact address, as well as the Tender title and Tender Reference number. Tenders must be submitted in the bid box prepared for this purpose at Agri Service, Ethiopia Head Office on  July 21, 2021 on or before 2: 00 PM,  Agri Service Ethiopia Tender Committee will open the tender on July 22, 2021 at 10:00AM at its own discretion in the presence of bidders or their representatives. Address interested eligible bidders may obtain further information from Agri Service Ethiopia HR & Property Management Office. Kirkos Sub City Wereda 02/ House Number 329, Behind Global Hotel Phone Number 0114-666417/ 0114-651212 The aforementioned Office reserves the right to accept or reject any or all bids www.ethiopianreporter.com

ክፍል-2

ገጽ 11

Commercial Centre Tel No. Fax No.

0115572098/0115183880 0115572091

Addis Ababa, Ethiopia 4. A complete set of tender documents may be purchased by interested bidders on the submission of a written application to the above address and upon payment of a non-refundable fee of Birr 300.00 for each lot. The payment shall be effected at the Bank’s Africa Godana branch, which is located at its Head Office Building. 5. Bids must be delivered to the above office on August 02, 2021, before 2:00 p. m. local time for LOT I, on August 03, 2021, before 2:00p.m local time for LOT II and LOT III and must be accompanied by a bid security amount indicated in the tender document. 6. Bids will be opened in the presence of bidders’ representatives who choose to attend on the above respective days at 2:30 p.m local time. 7. Oromia International Bank reserves the right to accept or reject any or all bids.

Oromia International Bank S.C ቅፅ 26 ቁጥር 2212

ክፍል-2

ገጽ 12

| እሑድ ሐምሌ 4 ቀን 2013

ማስታወቂያ

የኢትዮጵያ ጠለፋ መድን አክስዮን ማህበር ባለአክስዮኖች በሙሉ እጩ የዲሬክተሮች ቦርድ አባላትን ጥቆማ ለመቀበል የወጣ ማስታወቂያ የኢንሹራንስ ሥራ አዋጅ ቁጥር 746/2004, የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ

10. የፋይናንሻል ጤናማነትን መስፈርት የሚያሟላ/የምታሟላ ማለትም

መመሪያ ቁጥር SIB/48/2019 እና የኩባንያውን የዲሬክተሮች ቦርድ አባላት

በኢትዮጵያና ከኢትዮጵያ ውጭ በኪሳራ ላይ ያልሆነ/ች፣ የታክስና

የጥቆማና የምርጫ ማስፈጸሚያ የውስጥ መመሪያ መሠረት በማድረግ

የባንክ ግዴታዎችን የተወጣ/ች፣ የባንክ ብድር ባለመክፈሉ/ሏ ምክንያት

በቀጣይ ኩባንያውን በቦርድ አባልነት የሚመሩ አባላትን ለማስመረጥ በታህሳስ

ንብረቱ/ቷ ያልተሸጠ፣ ከማንኛውም የፋይናንስ ተቋም የተወሰደ ጤናማ

6 ቀን 2013 ዓ.ም. በተካሄደው የባለአክሲዮኖች 5ኛ መደበኛ ጠቅላላ ጉባኤ

ያልሆነ ብድር የሌለበት/ባት፣ በደረቅ ቼክ ምክንያት የባንክ ሂሳብ

የተቋቋመው የዲሬክተሮች ቦርድ አባላት አስመራጭ ኮሚቴ እጩ የዲሬክተሮች ቦርድ አባላት ጥቆማዎችን ለመቀበል ዝግጅቱን አጠናቋል:: በዚሁ መሠረት ባለአክስዮኖች የሚከተሉትን መስፈርቶች የሚያሟሉ እጩ የቦርድ አባላትን እንድትጠቁሙ አስመራጭ ኮሚቴው በአክብሮት ይጋብዛል:: መስፈርቶቹም፡1. የኢትዮጵያ ጠለፋ መድን አክስዮን ማህበር ባለአክስዮን የሆነ/ች እና ቢመረጥ/ብትመረጥ በዲሬክተሮች ቦርድ አባልነት ለመሥራት ፈቃደኛ የሆነ/ች፣

ያልተዘጋበት/ባት፣ 11. ከሚጠቆሙት እጩዎች መካከል 1/4ኛው ተፅዕኖ ፈጣሪ ባልሆኑ ባለአክሲዮኖች (ከአክሲዮን ማኀበሩ የተፈረመ ካፒታል 2% በታች ባላቸው) ብቻ ከተጠቆሙት እጩዎች ውስጥ ይወሰዳሉ፣ 12. ቀሪዎቹ 3/4ኛ እጩዎች ሁሉም ባለአክስዮኖች ከሚጠቁሙት ውስጥ ይወሰዳሉ፣ 13. ከላይ የተጠቀሱት መመዘኛዎች እንደተጠበቁ ሆነው ለዲሬክተሮች ቦርድ እጩ አባልነት የሚጠቆም ማንኛውም ባለአክስዮን በብሔራዊ ባንክና በባለአክስዮን ጠቅላላ ጉባኤ ዕምነት የሚጣልበት/ባት፣ ሐቀኛ፣

2. ዕድሜው/ዋ 30 ዓመት ወይም ከዚያ በላይ የሆነ/ች፣

ጠንቃቃ፣ መልካም ዝናና የተሟላ ስብዕና ያለው/ያላት የአክስዮን

3. የትምህርት ደረጃ፡-

ማኀበሩን ዓላማዎችና ራዕይ ለማሳካት በቅንነትና በተነሳሽነት የሚሠራ/

ሀ. ቢያንስ 75% የሚሆኑት የመጀመሪያ ዲግሪ ወይም

የምትሠራ፣ የቦርድ አባል ሆኖ ለመሥራት ቁርጠኛ የሆነ/ች መሆን

ተመጣጣኝ የትምህርት ደረጃ ከታወቀ የትምህርት ተቋም ያላቸው፣

14. አንድ ባለአክሲዮን መጠቆም የሚችለው አንድ እጩ ብቻ ነው::

ለ. የቀሩት 25% ቢያንስ አጠቃላይ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ያጠናቀቁ ወይም ተመጣጣኝ የትምህርት ደረጃ ያላቸው መሆን

ባለአክሲዮኑ ከአንድ እጩ በላይ ከጠቆመ ጥቆማው ውድቅ ይሆናል:: ባለአክስዮኖች ከኢትዮጵያ ጠለፋ መድን አ.ማ. ዋና መ/ቤት አፍሪካ ጐዳና

አለባቸው::

ቢተወደድ ባህሩ አብርሃም ሕንጻ 6ኛ ፎቅ የዳይሬክተሮች ቦርድ ጽ/ቤት

4. የሥራ ልምድ፡በፋይናንስ፣

አለበት/ባት፤

በአካውንቲንግ፣

በሕግ፣

በቢዝነስ

አድሚኒስትሬሽን፣

ወይም ከአክስዮን ማኀበሩ ድረ-ገጽ www.ethiopianre.com የእጩ ጥቆማ ቅጽ በመውሰድ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ መስከረም 3ዐ ቀን

በኦዲቲንግ፣ በኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ፣ በኢንቨትመንት ማኔጅመንት

2ዐ14 ዓ.ም. ከላይ የተዘረዘሩትን መስፈርቶች የሚያሟሉ የዲሬክተሮች ቦርድ

እና ሌሎች ተዛማጅነት ባላቸው ሙያዎች ላይ በቂ የሥራ ልምድ ያለው/

እጩዎችን መጠቆም የምትችሉ መሆኑን አስመራጭ ኮሚቴው በአክብሮት

ያላት መሆን አለበት/ባት፤

ጥሪውን ያስተላልፋል:: ቦርድ

ባለአክስዮኖች የሞሉትን ቅጽ በአክስዮን ማኀበሩ ዋና መ/ቤት 6ኛ ፎቅ

አስመራጭ አባል ያልሆነ/ች ወይም የአክሲዮን ማኀበሩ ተቀጣሪ ሠራተኛ

የዲሬክተሮች ቦርድ አስመራጭ ኮሚቴ ጽ/ቤት በአካል በመቅረብ መስጠት

ያልሆነ/ች፣

ወይም በአክስዮን ማኀበሩ የፖ.ሣ.ቁጥር 12687 ላይ በአደራ ደብዳቤ

5. የኢትዮጵያ

ጠለፋ

መድን

አክሲዮን

ማህበር

የዲሬክተሮች

አድራሻውን ለኢትዮጵያ ጠለፋ መድን አ.ማ. የዲሬክተሮች ቦርድ አስመራጭ

6. የማንኛውም የፋይናንስ ተቋም የዲሬክተሮች ቦርድ አባል ያልሆነ/ች፣

ኮሚቴ በማለት ወይም የተሞላውን ቅጽ ስካን በማድረግ ለዚሁ በተዘጋጀው

7. ተጠቋሚው የሕግ ሰውነት ያለው ድርጅት ከሆነ ድርጅቱን የሚወክል የተፈጥሮ ሰው ማንነት መግለጽ አለበት/ባት፣

ኢሜል [email protected] ወይም [email protected] አያይዘው መላክ የሚችሉ መሆኑን እንገልጻለን::

8. በኢትዮጵያና ከኢትዮጵያ ውጭ የዕምነት ማጉደል ወይም የማጭበርበር

ለበለጠ መረጃ በሚከተሉት ስልክ ቁጥሮች 0911 243910 እና

ተግባር ያልፈጸመ/ች፣ ከመንግሥት አካላት መረጃ ያልደበቀ/ች፣ ለፋይናንስ

0911 218123 ተጨማሪ ማብራሪያ ማግኘት ይቻላል::

ተቋማትና ለተቆጣጣሪ አካል ሐሰተኛ መረጃ ያልሰጠ/ች፣ የሥነ-ምግባር

ማሳሰቢያ

ደንቦችን

ባለማክበር

የሥነ-ሥርዓት

እርምጃ

ያልተወሰደበት/ባት፣

በሙስና ወንጀል ተከሶ/ሳ ያልተፈረደበት/ባት፣ ከመምረጥና መመረጥ መብት ያልተገደበ/ች፣

1. አስመራጭ ኮሚቴው ከመስከረም 30 ቀን 2014 ዓ.ም. በኋላ የሚቀርቡ ጥቆማዎችን የማይቀበል መሆኑን ከወዲሁ ያሳስባል፣ 2. በቅጹ ላይ የጠቆመው ባለአክስዮን ስምና ፊርማ መኖር አለበት፣

9. በኢትዮጵያና ከኢትዮጵያ ውጭ በማናቸውም በፈረሰ ድርጅት ዲሬክተር፣ ዋና ሥራ አስፈጻሚ ወይም ከፍተኛ ሥራ አስፈጻሚ ያልነበረ/ች ወይም በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ መንገድ በሥራ አመራር ላይ ያልተሳተፈ/ች፣

ጠቋሚው ድርጅት ከሆነ የድርጅቱ ዋና ኃላፊ ፊርማና ሕጋዊ ማኀተም ሊኖረው ይገባል፣ 3. ቅጹ ስርዝና ድልዝ እንዳይኖረው በጥንቃቄ መሞላት ይኖርበታል::

ለተጨማሪ መረጃ በተጠቀሰው ስልክ ቁጥር ይደውሉ 0115 575757/ 0115 582790/ 0115 582792/ 0115 5582793 የኢትዮጵያ ጠለፋ መድን አክስዮን ማህበር Ethiopian Reinsurance Share Company ቅፅ 26 ቁጥር 2212

www.ethiopianreporter.com

| እሑድ ሐምሌ 4 ቀን 2013

ማስታወቂያ

ክፍል-2

ገጽ 13

ለክቡራን የአዋሽ ባንክ ደንበኞች

ከዚህ በታች በሚገኘው ሰንጠረዥ የተዘረዘሩት ገንዘቦች በባንካችን ለ 15 ዓመትና ከዚያ በላይ በተከፋይ ሂሳብ ውስጥ ተይዘው የሚገኙ ሲሆን የገንዘቡ ባለመብት/ተከፋይ የሆናችሁ ደንበኞቻችን እስከ መስከረም 26 ቀን፣2014 .ም ድረስ ማስ ረጃችሁን በመያዝ በተጠቀሱት ቅርንጫፎቻችን በመቅረብ ክፍያ መጠየቅ እንደምትችሉ በትህትና እናሳውቃለን። PAYEE / BENEFICIARY

AMOUNT

REMARK

41

ABDUDIN JEMAL AWEL

Merkato Branch

Head Office Branch

Dormant Account

42

ABDUJEBAR AHMED YUSSUF

Dire Dawa

74.54

A.FLOWER P.L.C.

Head Office Branch

Dormant Account

43

16.64

ABDULAHI EDRIS LEMMA

3

A.H.K INTERNATIONAL TRADING

Merkato Branch

44

81,982.79

Dormant Account

4

A.HA.BE.GENERAL TRADING TRANSP

Sebategna Branch

1,321.54

Dormant Account

5

A.M Int’l PLC

A. Ketema

550.00

6

A.M.Y GEN. TRAD. PLC

Nifas Silk

7

A.M.Y.GENERAL TRADING P.L.C

Dire Dawa

8

A.T.C Trading

9

ABAMECHA ABADICO & SONS PLC

Merkato Branch

10

ABAMECHA ABADICO & SONS PLC

Sidamo Tera

11

ABAS AHMED YUSUF

Merkato Branch

12

ABATE ADANE GEBRE

Head Office Branch

13

ABATE KASSA AYELE

Merkato Branch

14

ABAYNEH TADELE WOLDEYOHANNIS

Mehal Arada

15

ABC PRINTING PRESS

Stadium Branch

No.

CUSTOMER/ PURCHASER/ REMITTER

1

A.FLOWER P.L.C.

2

CBE

ANR State of Bureau of Agri.

BRANCH NAME

H. Office

489.47

Dormant Account

438.00

Dormant Account

Mehal Arada

48.00

Dormant Account

ABDULALIM SALAH AHMED

Adama Branch

3,224.62

Dormant Account

45

ABDULAMID MOHAMMED ABDULWEHAB

Head Office Branch

35.90

Dormant Account

C.P.O

46

ABDULAZIZ IBRAHIM FETHO

Merkato Branch

876.60

Dormant Account

961.50

Dormant Account

47

ABDULAZIZ MOHAMMED IBRAHIM

Legehar Branch

671.38

Dormant Account

542.46

Dormant Account

48

ABDULAZIZ NURAHMED SIRAJ

Merkato Branch

984.00

Dormant Account

8,912.50

C.P.O

49

ABDULAZIZE OUMER ESMAEILE

Head Office Branch

469.15

Dormant Account

50

ABDULHADI ABDU NORATO

Adis Ketema Branch

1,034.00

Dormant Account

9,745.33

Dormant Account

51

ABDULHAFIZ AL TOM HAMZAH

Bole Branch

200.00

Dormant Account

374.53

Dormant Account

52

ABDULHAKIM JEMAL YESUPH

Habte Giorgis Branch 824.40

Dormant Account

3,267.14

Dormant Account

53

ABDULHAKME JEMAL YESUF

Legehar Branch

1,003.36

Dormant Account

317.30

Dormant Account

54

ABDULHAMID ABUBEKER ABDELLA

Gofa Sefer Branch

397,069.87

Dormant Account

3.61

Dormant Account

55

ABDULHAMID FEDLU ABDELLA

Habte Giorgis Branch 639.31

Dormant Account

62.00

Dormant Account

56

ABDULJEWAD FEREJA MOHAMMED

Merkato Branch

13.30

Dormant Account

395.49

Dormant Account

57

ABDULJEWAD FEREJA MOHAMMED

Merkato Branch

26.31

Dormant Account

586.50

Dormant Account

58

ABDULKADIR ABDELA SERUR

Merkato Branch

401.13

Dormant Account

4,437.83

Dormant Account

59

ABDULKADIR ABDELLA SIRUR

Sebategna Branch

24,124.67

Dormant Account

60

ABDULKADIR HUSSEN HENJEBO

Habte Giorgis Branch 484.00

Dormant Account

61

ABDULKADIR ILMI MUSSA

Head Office Branch

2,502.96

Dormant Account

62

Abdulkadir Mohammed

Legehar

80.00

C.P.O

63

ABDULKADIR MOHAMMED AHMED

Habte Giorgis Branch 484.00

Dormant Account

64

ABDULKADIR MOHAMMEDBRHAN ABDU

Kazanchis Branch

274.00

Dormant Account

Kolfe

80.00

C.P.O

16

ABDDHI

Bole Branch

17

ABDEL SHUKUR SHAFI

Legehar Branch

18

ABDELA AWEL KEDIR

Gofa Sefer Branch

233.32

Dormant Account

19

ABDELA ESHETU HAILU

Adama Branch

99,528.50

Dormant Account

B. Dar

140.00

C.P.O

20

Abdela Fenta Ali

West Gojjam Workers Association

21

ABDELA REDI HASSEN

Legehar Branch

22

ABDELBER JEMAL KEDIR

Merkato Branch

23

ABDELLA EBRAHIM YIMAM

Legehar Branch ANRS Management institute

B. Dar

A/P 2016

Sebategna Branch

200.00

24

Abdella Fanta

29,986.12

Dormant Account

943.47

Dormant Account

1,138.31

Dormant Account

70.00

C.P.O

ETC

Ethiopian Telecommunications Agency

65

Abdulkadir Siraj

66

ABDULKARIM ADEM MOHAMMED

Merkato Branch

3,206.23

Dormant Account

C.P.O

67

ABDULKERIM AHMED ABDO

Sebategna Branch

1,168.50

Dormant Account

25

Abdella Mudesir

26

ABDELLA NURI HASSEN

Merkato Branch

454.00

Dormant Account

68

ABDULKERIM MOHAMMED HABIB

Habte Giorgis Branch 30,085.74

Dormant Account

27

ABDELLA SALIH AHMED

Merkato Branch

673.74

Dormant Account

69

ABDULKERIM NESREDIN BIKA

Merkato Branch

50.04

Dormant Account

28

Abdella Shafi Abdella

Abdella Shafi Abdella

ADAMA

72.00

C.P.O

70

Account Number 406655

Sebategna Branch

820.00

29

Abdella Umer

Mohammed Salih

A. Ketema

988.00

C.P.O

71

ABDULMALIK REDWAN ISSA

Jimma Branch

344.35

Dormant Account

30

ABDENAGOM BINIAM ERMA

Kotebe Branch

72

689.10

Dormant Account

ABDULMEJID ALI ABDULSHUKUR

Head Office Branch

217.00

Dormant Account

ABDI AMAN ALI

22 Mazoriya Branch

73

1,036.99

Dormant Account

ABDULMELIK MUSSA AHMED

Merkato Branch

691.08

Dormant Account

32

ABDI FETASH ADEM

Gerji Branch

74

1.70

Dormant Account

ABDULMENAN JEMAL FEREJ

Gofa Sefer Branch

100.00

Dormant Account

33

ABDI JEMAL AHMED

Merkato Branch

75

570.02

Dormant Account

ABDULNASIR ABDELAH AHMED

Kolfe Branch

1,178.35

Dormant Account

34

ABDI KEDIR MOHAMMED

Kolfe Branch

76

997.04

Dormant Account

ABDULNASIR ALI MOHAMMED

Merkato Branch

559.00

Dormant Account

35

ABDIREZAK ESHETU AMEDIE

Habte Giorgis Branch 1,054.74

Dormant Account

77

ABDULSELAM BADGEBA SEID

Lafto Branch

3,133.13

Dormant Account

36

ABDIREZAK HALIL MOHAMMED

Kolfe Branch

78

Abdulsetar Hussen

Merkato

1,808.00

C.P.O

988.00

Dormant Account

37

ABDISA HAILU FUFA

Merkato Branch

79

669.49

Dormant Account

ABDULSHIKUR KERGA NISRANO

Merkato Branch

4.90

Dormant Account

38

ABDO HASSEN ABDO

Head Office Branch

80

837.10

Dormant Account

ABDULWASI ALISHO JALO

Habte Giorgis Branch 274.66

Dormant Account

39

ABDU AHMED BESHIR

Habte Giorgis Branch 13,092.77

Dormant Account

81

ABDULWEHAB ALIYE HUSSEIN

Gofa Sefer Branch

1,863.60

Dormant Account

40

ABDU SEID MOHAMMED

Merkato Branch

Dormant Account

82

ABDULWEHAB HUSSEN JIFARO

Sebategna Branch

1,613.00

Dormant Account

31

1,585.34

www.ethiopianreporter.com

S/A 406655/2014

AA Legal Customs

C.P.O

ቅፅ 26 ቁጥር 2212

ክፍል-2

ገጽ 14

| እሑድ ሐምሌ 4 ቀን 2013

ማስታወቂያ

83

ABDURAFI TRADE&INDUS.PLC

Habte Giorgis Branch 786.32

Dormant Account

131

ABRAHAM GETAHUN DEYAMO

Head Office Branch

1,048.20

Dormant Account

84

ABDURAHIM NUJEBA HASSEN

Merkato Branch

336.97

Dormant Account

132

ABRAR JEMAL ALABO

Merkato Branch

43.40

Dormant Account

85

ABDURAHIMAN SIRAJ EKESSO

Habte Giorgis Branch 284.00

Dormant Account

133

ABRAR KEMAL IBRAHIM

Merkato Branch

484.50

Dormant Account

86

ABDURAHMAN DELIL AHMED

Merkato Branch

764.00

Dormant Account

134

ABRARE HASSEN MOHAMMED

Merkato Branch

2,484.00

Dormant Account

87

ABDURAHMAN KEDIR SIRAJ

Adis Ketema Branch

3,626.06

Dormant Account

135

ABREHAM ABIY YIHIDEGO

Kazanchis Branch

179.55

Dormant Account

88

Abdurahman Sherif

Agaro

488.00

C.P.O

136

ABREHAM SHIBIRU ASFAW

Merkato Branch

633.77

Dormant Account

89

Abdurazak Ali

Merkato

5,186.28

C.P.O

137

Merkato Branch

Dormant Account

670.81

Dormant Account

Tekle Haimanot Branch

55.00

90

ABDURAZAK ALI YUSUF

ABREHAM WORKNEH GEBRE

Kolfe Branch

ABUBEKER ABDULKERIM

Adama Branch

3,142.11

Dormant Account

280.30

Dormant Account

138

91

ABDURAZAK MOHAMMED ABDELA

Merkato Branch

ABUBEKER EDRIS HASSEN

Nifas Silk

1,790.00

Dormant Account

473.07

Dormant Account

139

92

ABDURAZAK SHEMSU AWOL

Kazanchis Branch

ABYSINIA STEEL TRADING

Head Office Branch

727.28

Dormant Account

691.84

Dormant Account

140

93

ABDUREHIMAN ABDELLA ADEM

141

ABZA BEREHE SIRA

Legehar Branch

699.30

Dormant Account

2,803.38

Dormant Account

Kolfe Branch

94

ABDUREHIMAN MOHAMMED ISMAEL

142

ACHA P.L.C

Bole Branch

4,079.80

Dormant Account

95

ABDUREHMAN JEMAL AHMED

Adis Ketema Branch

1,505.55

Dormant Account

143

ACIS CONSULT PLC

Head Office Branch

2,858.53

Dormant Account

96

ABDUREHMAN MUDESIR REDI

Sidamo Tera

4,126.00

Dormant Account

144

ACO ERSHA PROMTION PLC

Gofa Sefer Branch

32,222.83

Dormant Account

97

ABDURESHID ELIME

Dire Dawa

4,466.13

Dormant Account

145

ADA FLOUR & PASTA FAC PLC

Head Office Branch

1,196.55

Dormant Account

98

ABDUSAMED IBRAHIM GETO

Merkato Branch

3,191.35

Dormant Account

146

ADAM CONSTRUCTION PLC

Habte Giorgis Branch 20,460.22

Dormant Account

99

ABDUSELAM NUREDIN RESHID

Sidamo Tera

1,073.50

Dormant Account

147

ADAMU ALKEBA

Merkato Branch

446.24

Dormant Account

100

ABEBA ASFAW NERAYO

Head Office Branch

1,785.05

Dormant Account

148

ADAMU ATAMSA WAYESA

Head Office Branch

1,096.25

Dormant Account

101

ABEBA FITWI G/ TATIWOS

Legehar Branch

650.53

Dormant Account

149

ADANA YESHANEW MEHRETE

Habte Giorgis Branch 274.00

Dormant Account

102

ABEBA G/MEDHIN BEHIRU

Gofa Sefer Branch

725.90

Dormant Account

150

ADANE ZELEKE DUKI

Merkato Branch

984.05

Dormant Account

103

ABEBA GHEBRE ZIGTA

Sebategna Branch

684.44

Dormant Account

151

ADANECH GULEMA BULI

Head Office Branch

2,120.39

Dormant Account

104

ABEBA GIDAY TRADING HOUSE PLC.

Gerji Branch

540.84

Dormant Account

152

ADDIS BIHONEGN ABDI

Merkato Branch

3,598.24

Dormant Account

105

ABEBA KEBEDE DESALEGN

Head Office Branch

153

1,535.42

Dormant Account

ADDIS BUSINESS UNIT PLC

Arat Kilo Branch

613.74

Dormant Account

106

ABEBE & HIS FAMILIES PLC

Gofa Sefer Branch

154

420.50

Dormant Account

ADDIS COMPUTER TECHNOLOGY PLC

Legehar Branch

3,334.07

Dormant Account

107

ABEBE KASSA ABERA

Jimma Branch

155

ADDIS DIGITAL SOLUTION SOCIETY

Nifas Silk

496.30

Dormant Account

886.00

Dormant Account

156

ADDISALEM ASFAW ABEGE

Kazanchis Branch

275.00

Dormant Account

157

ADDISALEM NEGATU DORI

Gerji Branch

1,002.42

Dormant Account

158

ADDISHIWOT TILAHUN &BENIAM BEZ

Gofa Sefer Branch

3,413.79

Dormant Account

Mehal Arada

1,704.56

Dormant Account

Merkato

207.00

C.P.O

108

Abebe Legesse

AA Legal Customs

returned by D.D. Branch

Merkato

Hadush America

Nekemte

305.00

C.P.O

174.70

Dormant Account

159

443.00

Dormant Account

ADDISU ENGIDA TASE

160

Adel Gidi

161

ADEL GIDI LULESA

Merkato Branch

285.55

Dormant Account

162

ADEM YESUF HASSEN

Arat Kilo Branch

770.50

Dormant Account

163

ADEY ABEBA CONSTRUCTION MINERA

22 Mazoriya Branch

49.00

Dormant Account

164

ADEYABEBA HAILU

Stadium Branch

191.34

Dormant Account

165

Adigo Hassen

B. Dar

5.00

C.P.O

188.00

C.P.O

109

Abebe Reda

110

ABEDELLA TIKUYE

Head Office Branch

111

ABEL ENDESHAW W/MICHAEL

Bole Branch

112

ABERA BEDASSA BEKA

Kolfe Branch

650.70

Dormant Account

113

ABERA CHALA HULUK

Merkato Branch

10.90

Dormant Account

114

Abera Techane

22 MAZORIA

850.00

115

ABERASH DEBEL KORJE

Gofa Sefer Branch

977.01

Dormant Account

116

ABERASH MIRA BUSH

Lideta Branch

486.46

Dormant Account

117

ABESELOM SOLOMON EGI

Gofa Sefer Branch

1,319.00

Dormant Account

166

ADIL KAMIL SABIT

Head Office Branch

39.70

Dormant Account

118

ABESELOM SOLOMON IGI

Nifas Silk

440.31

Dormant Account

167

ADINOL INTEGRATED BUSINESS PLC

Legehar Branch

31.56

Dormant Account

119

ABESH CONSTRUCTION PLC

Gofa Sefer Branch

556.49

Dormant Account

168

ADIRAF BUSINESS PLC

Bole Branch

486.50

Dormant Account

120

ABGURI INTERNATIONAL BUS. PLC

Sidamo Tera

373.58

Dormant Account

169

ADNAN SADIK KELIL

Dire Dawa

292.48

Dormant Account

121

ABINET TENI DERETA

Lafto Branch

15,738.00

Dormant Account

170

ADONIS FACTORY PLC

Head Office Branch

832.36

Dormant Account

122

ABISSINIA RESOURCE & TECH. PLC

Head Office Branch

171

ADUGNA ASEFA CHERNET SPC COFF

Nifas Silk

7,422.30

Dormant Account

459.50

Dormant Account

Dire Dawa

ADUGNA DINSA TOLERA

Merkato Branch

517.35

Dormant Account

514.38

Dormant Account

172

123

ABIY KEBEDE KIFETEW

Legehar Branch

AFEWORK G/EZGI G/MESKEL

Gofa Sefer Branch

482.00

Dormant Account

705.24

Dormant Account

173

124

ABIY MASRESHA MENGESTU

125

ABIYE MEKONNEN AREGU

Gofa Sefer Branch

174

Oromia Afework Int’l Group Health Bureau

Legehar

5,700.00

C.P.O

433.80

Dormant Account

126

ABNET MENGISTU G/TRAD PLC

Megenegna Branch

834.00

Dormant Account

175

Legehar

68.00

C.P.O

127

ABNIYESAZAN TAKTAZPARS LTD

Bole Branch

1,351.18

Dormant Account

Arsi Agri. Afework Int’l Group Dev’t Enterprise

176

Merkato Branch

1,955.60

Dormant Account

458.57

Dormant Account

Merkato Branch

128

ABONESH WOLDE CHAMISO

AFEWORK WOLDE DESTA

177

1,754.27

Dormant Account

ABOZEN ABERA

528.99

Dormant Account

Merkato Branch

129

Head Office Branch

AFORD BUSINESS PLC

178

Head Office Branch

344.00

Dormant Account

70.74

Dormant Account

Head Office Branch

130

ABRAHAM ASFAW (ZAW IMP.EXP)

AFRAH REAL STAE & RECRATI. PLC

179

AFRICA FED. LEATHER & ALLIED I

Stadium Branch

2,356.05

Dormant Account

ቅፅ 26 ቁጥር 2212

Gambela water & swerage Authority

C.P.O

www.ethiopianreporter.com

AA Air Port Customs

ANRS Education Bureau

| እሑድ ሐምሌ 4 ቀን 2013

ማስታወቂያ

180

AFRICA PLC

Adama Branch

696.53

Dormant Account

226

AIC S.C.

181

AFRICAN FE. OF LE. AND AL. IND

Stadium Branch

32,479.78

Dormant Account

227

AIDA G. TOMOLSO

182

AFRICAN SOFT P.L.C

Bole Branch

1,327.68

Dormant Account

183

AFRO CHEMICALSTEEL PLC

Bole Branch

Aida Hassen Hussen

404.00

Dormant Account

228

184

AFRO GLOBAL BUSINESS CENTE PLC

Legehar Branch

229

943.00

Dormant Account

185

AFRO GLOBAL BUSINESS CENTERPLC

Merkato Branch

687.91

Dormant Account

186

AFROFLAG YOUTH VISION /CIDA/

Arat Kilo Branch

388.54

187

AFROFLAG YOUTH VISION EUROPEAN

Arat Kilo Branch

188

AGAPE GENE. AID PROG. ENT.

189

AGAYBET AWELE NURE

190

Agmas General Trading

191

Agmas General Trading

192

AGRI FLORA PLC

Bole Branch

193

AHAD PRESS PLC

Gulele Branch

194

195

Ahber Mammo

Eth. Press Agency

1,417.80

C.P.O

684.00

Dormant Account

H. Office

1,620.00

C.P.O

AKAKI AGRO INPUT IMP &DIST PLC

Stadium Branch

252.42

Dormant Account

230

AKALU AMSALU W/ MICHAEL

Merkato Branch

1,026.72

Dormant Account

231

AKIKO SEYOUM AMBAYE

Bole Branch

20,154.09

Dormant Account

Dormant Account

232

AKIKO SIYUM AMBAYE

Kazanchis Branch

4,467.53

Dormant Account

2,869.58

Dormant Account

233

Aklilu Admasu

Merkato

1,655.70

C.P.O

Head Office Branch

155.00

Dormant Account

234

AKLILU BEKELE ROBA

Adis Ketema Branch

471.75

Dormant Account

Head Office Branch

730.01

Dormant Account

235

AKLILU EMELAELU “GEN. CONTRACT

Kazanchis Branch

732.88

Dormant Account

Oromiya Health Bureau

M. Arada

2,951.99

C.P.O

236

AKLILU TALLU GEBREMARIAM

Kolfe Branch

501.95

Dormant Account

Oromyia Dev. Ass.

M. Arada

3,758.40

C.P.O

237

Aksum Tesfaye

Stadium

3,000.00

C.P.O

590.57

Dormant Account

238

AKT MEDICAL CENTER PLC

Stadium Branch

4,984.00

Dormant Account

5,320.71

Dormant Account

239

AL ADI ARHA TRADING PLC

Dire Dawa

484.00

Dormant Account

240

AL RAYAN INDUSTRIAL DEV’T PLC

Bole Branch

759.51

Dormant Account

241

AL SHABA PLC

Merkato Branch

286.50

Dormant Account

242

AL-AMIN GENERAL TRADING PLC

Head Office Branch

817.38

Dormant Account

Merkato

50,000.00

C.P.O

Ethiopian Telecommunications Agency

AHEMED NEGUS MOHAMED AWEL

Stadium

Legehar Branch Berhanena Selam Printing Ent.

80.00

1,180.83

C.P.O

Dormant Account

H. Office Bole Branch

AA City Urban Dev’t & Works Bureau

A.A Lagar Customs

A.A. Land Adm. Auth.

A.A. Keteme Astedader Yemeret astedader

Merkato

96.01

C.P.O

243

Alazar Yegebiya Adarash plc

AHIMED NURHUSSIEN EBRAHIM

Adis Ketema Branch

1,984.00

Dormant Account

244

ALBA BUSSINES PLC

Habte Giorgis Branch 3,915.95

Dormant Account

198

AHIMEDIN ABDELLA USMAN

Habte Giorgis Branch 150.00

Dormant Account

245

ALBAR OMAR AHMED

Head Office Branch

389.00

Dormant Account

199

AHMED ABDELLA KELIL

Merkato Branch

3,338.10

Dormant Account

246

ALEM BERHE TEDLA

Kazanchis Branch

986.50

Dormant Account

200

AHMED ABDURAHMAN HARED

Merkato Branch

537.14

Dormant Account

247

ALEMAR NURSEBO AHMED

Sidamo Tera

286.50

Dormant Account

201

Ahmed Adem Fedlu

ILRI

H. Office

1,000.00

C.P.O

248

3,966.00

C.P.O

Ahmed Ali

Agency for Administration of rented houses

Alemash Gezahegn G/Sellassie

H. Office

1,524.60

C.P.O

249

ALEMAYA G/ MESKEL MULUGETA

Sidamo Tera

600.38

Dormant Account

250

Alemayehu Admasu

Legehar

500.00

C.P.O

196

AHF Int. plc

197

202

N/Silk Lafto K/Ketema Finance & G. Sefer Eco. Limat Bureau

Ethiopia insurance Corp.

203

AHMED ALI DADI

Merkato Branch

1,789.81

Dormant Account

204

AHMED ALI OMERDEEN

Head Office Branch

924.80

Dormant Account

251

Sebategna Branch

Dormant Account

1,305.80

Dormant Account

Habte Giorgis Branch 394.97

205

AHMED AMIN UMER

ALEMAYEHU DEREJE ZERIHUN

252

ALEMAYEHU GELAN URGESSA

Head Office Branch

1,377.65

Dormant Account

206

Ahmed Dahir

D. Dawa

60.00

C.P.O

207

AHMED ELHAJ MOHMED

Head Office Branch

954.00

Dormant Account

Merkato

1,220.28

C.P.O

208

AHMED ENDRIS DAWID

Habte Giorgis Branch 474.00

Dormant Account

209

AHMED ESHETU YESUF

DILLA BRANCH

535.22

Dormant Account

0.25

Dormant Account

210

AHMED HAJIMOHAMMED DELIL

Kazanchis Branch

12,054.90

Dormant Account

484.50

Dormant Account

211

AHMED IBRAHIM GETAHUN

Head Office Branch

5,622.55

C.P.O

158.06

Dormant Account

212

AHMED JEMAL ADEM

Dire Dawa

429.00

213

AHMED KEBEDE AHMED

214

Abdi Adem

Agency for the adm. Of Rented Houses

253

Alemayehu Gelau

254

ALEMAYEHU LETA WAKEYO

Bole Branch

255

ALEMAYEHU MAMO GESESSE

Adis Ketema Branch

256

Alemayehu Mulugeta

Dormant Account

257

ALEMAYEHU TEFERA SIYOUM

Legehar Branch

170.15

Dormant Account

Habte Giorgis Branch 472.07

Dormant Account

258

ALEMAYEHU TESFAYE ASEFAW

Gofa Sefer Branch

34.00

Dormant Account

AHMED KEDIR YASIN

Sebategna Branch

257.50

Dormant Account

259

ALEMAYEHU TILAHUN ASFAW

Bole Branch

10,526.83

Dormant Account

215

AHMED MOHAMMED IBRAHIM

Adama Branch

2,405.28

Dormant Account

260

ALEMNEH BAYNES CHERNET

Head Office Branch

37.30

Dormant Account

216

AHMED NASIR HAMZA

Sidamo Tera

62.36

Dormant Account

AHMED SIRAJ GOFA

Arat Kilo Branch

80.00

C.P.O

1,911.50

Dormant Account

4 KILO

217 218

AHMED SULTAN HADJI

Merkato Branch

363.50

219

AHMEDIN ABDELLA AHMED

Merkato Branch

220

Eth. Amalgameted Ltd

Ethiopian Telecommunication Agency

Shashemene

261

Alemnesh Tsegaw

Dormant Account

262

ALEMNESH WUDNEH GELETA

Kolfe Branch

662.00

Dormant Account

323.31

Dormant Account

263

ALEMSEGED TSEHAYE G/KIRSTOS

Arat Kilo Branch

275.00

Dormant Account

AHMEDIN HASSEN BIRARO

Habte Giorgis Branch 286.50

Dormant Account

264

ALEMSHET BIRRA TELILA

Megenegna Branch

310.72

Dormant Account

221

AHMEDIN NASIR SEMAN

Merkato Branch

130.22

Dormant Account

265

ALEMTSEHAY ABEJE TEMESGEN

Merkato Branch

1,324.36

Dormant Account

222

AHMEDIN SHEREFA AMRU

Sidamo Tera

519.00

Dormant Account

266

ALEMTSEHAY TSIGE TESEMA

Merkato Branch

356.92

Dormant Account

223

AHMED-NIGUS MOHAMMED AWOL

Merkato Branch

317.37

Dormant Account

267

ALEMTSHAI DAGNE BENTI

Head Office Branch

895.25

Dormant Account

224

AIALNESH BEDULU TEFERA

Megenegna Branch

4,663.37

Dormant Account

268

ALEMU BEFEKADU W/GEORGIS

Head Office Branch

1,116.02

Dormant Account

225

AIALNESH BEDULU TEFERA

Megenegna Branch

138.28

Dormant Account

269

ALEMU DEME DIDLECHA

Adis Ketema Branch

1,071.50

Dormant Account

www.ethiopianreporter.com

ክፍል-2

ገጽ 15

ቅፅ 26 ቁጥር 2212

ክፍል-2

ገጽ 16

270

271

| እሑድ ሐምሌ 4 ቀን 2013

ማስታወቂያ

Alemu Duresa

Retra. From Merkato

Gonder

Alemu Fokiyon

Development Bank of Ethiopia

Legehar

300.00

3,700.00

318

AMARE GEBRE ASRAT

Legehar Branch

319

AMARE GELA ZERU

Habte Giorgis Branch 942.28

Dormant Account

320

Dormant Account

AMARE MESFIN ZELEKE

Stadium Branch

1,362.50

Dormant Account

321

AMARE SHANKO ASSEFA

Adis Ketema Branch

1,384.00

Dormant Account

322

AMARECH DEBELA WAKENE

Merkato Branch

822.62

Dormant Account

323

Amarech Taye Denbel

A.A Meret Astedader Balesiltan

Legehar

3,000.00

C.P.O

324

Amarech Taye Denbel

A.A Meret Astedader Balesiltan

Legehar

3,000.00

C.P.O

C.P.O

C.P.O

36.59

Dormant Account

272

ALEMU HEYYII TTEKLU

Adis Ketema Branch

273

ALEMU JEBA GEMOBEZ

Habte Giorgis Branch 782.55

Dormant Account

274

ALEMU NIDA USMAN

Sebategna Branch

487.00

Dormant Account

275

ALENEH KINDE TESEMMA

Jimma Branch

178.00

Dormant Account

276

AL-ERTHAL ADDIS GENERAL TRADIN

Bole Branch

661.26

Dormant Account

277

ALFA SEED PRODUCTION PLC

22 Mazoriya Branch

10,813.18

Dormant Account

325

AMBA PLC

Kolfe Branch

881.28

Dormant Account

278

AL-FERDASHE IMPORT&EXPORT P.L.

Dire Dawa

484.00

Dormant Account

326

AMCAST PLC

22 Mazoriya Branch

26,789.12

Dormant Account

279

ALFIA SHASH YUSUF

Head Office Branch

213.33

Dormant Account

327

Amel Dev’t plc

H. Office

991.58

C.P.O

280

ALFIO PANARELLO

Legehar Branch

959.00

Dormant Account

328

AMEL OMER MOHAMMED

Head Office Branch

767.01

Dormant Account

281

ALI ADEM MOHAMMED

Kolfe Branch

435.18

Dormant Account

329

AMELEWORK SULTAN SEID

Mehal Arada

299.40

Dormant Account

282

ALI AHMED MOHAMMED

Sidamo Tera

307.65

Dormant Account

330

AMELMAL TAKELE

Head Office Branch

213.30

Dormant Account

283

ALI AHMED OMER

Merkato Branch

435.40

Dormant Account

331

AMETU MOHAMMED SHIKUR

Adis Ketema Branch

16,880.80

Dormant Account

284

ALI AMEDIE LEMMA

Head Office Branch

149.26

Dormant Account

332

AMHARA CREDIT & SAVINGS INSTIT

Head Office Branch

525.00

Dormant Account

285

ALI HUSSEN SHERIF

Merkato Branch

25,981.12

Dormant Account

333

AMIN ABAMECHA ABADICO

Merkato Branch

1,548.52

Dormant Account

286

ALI KASIM SALAH

Merkato Branch

300.63

Dormant Account

334

Amina Mohammed

Merkato

80.00

C.P.O

287

Ali Mohammed Ali

3,000.00

C.P.O

335

AMINA MOHAMMED FEKI

Adis Ketema Branch

5,334.30

Dormant Account

336

AMINA MOHAMMED SEID

Head Office Branch

399.70

Dormant Account

A.A City Adm. Stadium Land adm. Authority

1,316.50

Ghion Hotel

Eth. Tele Agency

288

ALI MOHAMMED SEID

Sidamo Tera

2,214.00

Dormant Account

337

Sidamo Tera

1,715.16

Dormant Account

344.00

Dormant Account

Merkato Branch

289

ALI SHALEMO SADURA

AMINO HASSEN AWEL

338

AMIR AHMED ALI

Sebategna Branch

Dormant Account

2.50

Dormant Account

484.00

290

ALIOMER BESHIR ESSA

Sidamo Tera

339

Bole Branch

Habte Giorgis Branch 1,521.68

Dormant Account

1,286.95

Dormant Account

291

ALI-SEBRI INTERNATIONAL PLC.

AMIR MOHAMMED JERELLA

340

Head Office Branch

823.28

Dormant Account

1,215.75

Dormant Account

Mehal Arada

292

ALJEWHAR TRADE & IND PLC

AMIR MOHAMMED OUMER

341

Bole Branch

Kolfe Branch

Dormant Account

2,832.72

Dormant Account

921.00

293

ALKAN BALE DEVT. ENTERPRENE PLC

AMISALU YIMAM BELACHEW

342

986.50

Dormant Account

ALKAN PLC

542.08

Dormant Account

Kazanchis Branch

294

Kolfe Branch

AMLESU EYASU DESTA”GENERATION

343

400.00

Dormant Account

ALLO AIDHES ALLO

1,918.44

Dormant Account

Kolfe Branch

295

Merkato Branch

AMLUW INDUSTRIAL P.L.C

344

AMRU JEMAL KEDIR

Merkato Branch

Dormant Account

718.40

Dormant Account

2,500.76

296

ALMAZ GURMU TEKLU

Kolfe Branch

345

AMSALEGENET MAMO G/KIRSTOS AMSALEGENET MAMO G/

Africa Andinet

761.68

Dormant Account

346

AMUE PLC

Sebategna Branch

1,294.13

Dormant Account

347

ANA TRADING & TRANSPORT P.L.C.

Dire Dawa

20,074.77

Dormant Account

348

ANDENET HULLEGEB SHEMACHOCH

Nifas Silk

30,602.00

Dormant Account

349

ANDERN MORGAN DANONO

Head Office Branch

375.31

Dormant Account

350

ANDUALEM ASEFA DESTA

Adis Ketema Branch

83.63

Dormant Account

351

ANFILO SPECIALITY COFFEE ENTER

Megenegna Branch

8,000.98

Dormant Account

352

ANGER WONZ FRI EGHT TRANSPORT

Kolfe Branch

664.22

Dormant Account

353

ANGESSOM AREFAINE G/MEDHIN

Merkato Branch

612.65

Dormant Account

354

Anja & Bertil Johansson

Stadium

1,600.00

C.P.O

355

ANNA CONDEL FOCTORY

Head Office Branch

111.86

Dormant Account

297

Almaz Legesse

298

ALMAZ SHAREW KASAYE/ABOYE ZELE

299

returned by Jijiga Branch

100.00

C.P.O

Gofa Sefer Branch

279.82

Dormant Account

ALMAZ WOLDU

Head Office Branch

112.98

Dormant Account

300

ALMAZ YEHISANAT MASADEGIYA DIR

Adama Branch

183.72

Dormant Account

301

AL-MEFTIHUL MAHFUSE BUSS PLC

Lideta Branch

390.55

Dormant Account

302

ALMETA IMPEX PLC

Head Office Branch

906.02

Dormant Account

303

AL-MUNTESER BUSINESS PLC

Legehar Branch

184.00

Dormant Account

304

ALNUGUM BUSSINESS PLC

Bole Branch

715.60

Dormant Account

305

ALPHA INTERNATIONAL PLC

22 Mazoriya Branch

319.00

Dormant Account

306

ALSENI ABDULKADIR MOHAMMED

Gerji Branch

995.00

Dormant Account

307

ALUM BUSINESS P.L.C.

Habte Giorgis Branch 20,946.06

Dormant Account

356

ANOLE COLEGE PLC

Stadium Branch

517.49

Dormant Account

308

AM International

Merkato

4,000.00

C.P.O

357

Merkato Branch

4,673.65

Dormant Account

987.60

Dormant Account

Merkato Branch

309

AMAKELECH KIDANE ADMASU

ANSHA ABSHIRU WODAJO

358

Head Office Branch

728.97

Dormant Account

7,896.81

Dormant Account

Head Office Branch

310

AMAN BERKI AREBO

ANTHONY JOHN ASHLEY(A.J.A)

359

1,901.62

Dormant Account

AMAN KULI AMBO

6.32

Dormant Account

22 Mazoriya Branch

311

Assella Branch

ANWAR ABDO AHMED

360

Adis Ketema Branch

918.81

Dormant Account

209.00

Dormant Account

Merkato Branch

312

AMAN MOHAMMED GEDA

ANWAR AYDERUS HUSSEIN

361

Jimma Branch

339.50

Dormant Account

648.92

Dormant Account

Merkato Branch

313

AMAN MUSTEFA KEDIRO

ANWAR HASSEN YESUF

362

Dire Dawa

Dormant Account

AMAN SEMAN JABI

1,593.32

Dormant Account

1,469.88

314

Kolfe Branch

ANWAR MOHAMMED ABDULAHI

363

Adis Ketema Branch

2,204.67

Dormant Account

2,928.93

Dormant Account

Legehar Branch

315

AMANUAEL TRADING PLC

ANWAR REDWAN ABDU

364

Mehal Arada

1,635.47

Dormant Account

316

Amare Desta

Sebategna Branch

ANWAR SULTAN NEHU

262.24

317

AMARE FANTU G/ TASDIK

365

ARADA S/C K15 IDIRS COUNCIL

Arat Kilo Branch

1,714.53

Dormant Account

ቅፅ 26 ቁጥር 2212

Ministry of Defence

S/A528/07

Merkato

Head Office Branch

224.70

C.P.O Dormant Account

www.ethiopianreporter.com

Habtamu Gonjissa

| እሑድ ሐምሌ 4 ቀን 2013

ማስታወቂያ

366

ARAT KILO GEN. CONSTRUCTION PL

Arat Kilo Branch

762.00

Dormant Account

412

ASTER HAILE MIHERETU

Legehar Branch

192.36

Dormant Account

367

AREBU ABDI MAHMUD

Sebategna Branch

5,351.57

Dormant Account

413

ASTER NEGASSA FEYESSA

Arat Kilo Branch

316.42

Dormant Account

414

ASTER T/MARIAM MERSHA

Stadium Branch

196.92

Dormant Account

415

Aster Trading

H. Office

617.50

C.P.O

416

ATBR REALESTATE PLC

Mehal Arada

1,806.50

Dormant Account

417

ATEBE INTERNATIONAL PVT.LTD.CO

Merkato Branch

325.72

Dormant Account

368

Arefa Adem

Ethiopian Telecommunications Agency

A. Ketema

80.00

C.P.O

Oromia Irrigation Dev’t Aut.

369

AREFEAYNE BELAY ‘PVT. FRI. TR.

Stadium Branch

6,100.00

Dormant Account

370

ARJO-DEDESSA AGRICULTURAL DEV’

Head Office Branch

729.54

Dormant Account

371

AROMA MINING PLC

Kazanchis Branch

563.27

Dormant Account

418

ATITEGEB GENERAL TRADING PLC

22 Mazoriya Branch

2,455.29

Dormant Account

372

ARSEMA YISAK TIKU

Megenegna Branch

868.50

Dormant Account

419

ATNAFU ASHEBIR GOBEZE

Bahrdar Branch

733.55

Dormant Account

373

ARSI AGR. MECH. SERVICE

Head Office Branch

1,702,169.90

Dormant Account

420

ATNAFU FEKADESILASSIE DUBALE

Head Office Branch

111.55

Dormant Account

374

ARSI MEDA WELABU MEREDEJA EDIR

Merkato Branch

12,950.00

Dormant Account

ASCHALEW DENBEL CHAME

Merkato Branch

Agency for the adm. Of Rented Houses

Kazanchis

12.00

C.P.O

26,203.04

Dormant Account

421

375

Ato Mehari T/ Mariam

376

ASCHALEW AYALEW TEFERA

Legehar Branch

755.79

Dormant Account

422

Atsede Haile

Merkato

1,134.00

C.P.O

377

ASCHALEW DEBELA MEMIRE

Merkato Branch

386.50

Dormant Account

Oromiya Health Bureau

423

22 Mazoriya Branch

Head Office Branch

1,231.22

Dormant Account

327.98

Dormant Account

ATSEDE ZERFU&/ ORTADESE AYALEW

378

ASCHALEW HUNDIE/HUNSEN TRADING

424

AWASH TRANSIT & TRANSPORT SERV

Legehar Branch

1,500.31

Dormant Account

379

ASEA BROWN BOVERI PVT LTD CO

Head Office Branch

184.80

Dormant Account

425

AWEL YIMAM BIRRU

Adis Ketema Branch

3,134.62

Dormant Account

380

ASEFASH HAILE G/ GIORGIS

Nifas Silk

136.43

Dormant Account

ASEGEDECH LAKEW G/MEDHIN DR.

Stadium Branch

Kazanchis

80.00

C.P.O

533.46

Dormant Account

426

381

Awgechew Mazengia

382

ASERAT W/TENSAY H/MARIAM

Gofa Sefer Branch

288.30

Dormant Account

427

AWLACHEW KIFLE SHERKA

Adis Ketema Branch

121.39

Dormant Account

383

ASFAW TAMENE AMDE

Gofa Sefer Branch

3,467.00

Dormant Account

428

AWNUR CON .MAT. RENTAL PLC

Habte Giorgis Branch 312.16

Dormant Account

384

Ashebir Bekele

A. Ketema

80.00

C.P.O

429

AWOL ABAMECHA “TRANSPORT A/c’

Gofa Sefer Branch

1,797.79

Dormant Account

385

ASHENAFI AKLILU BALEKER

Merkato Branch

377.28

Dormant Account

430

AWOL ESMAEL

Head Office Branch

46.12

Dormant Account

386

ASHENAFI DEBELLA ARGAW

Merkato Branch

286.50

Dormant Account

431

AWOL KEDIR AHMED

Merkato Branch

428.59

Dormant Account

387

ASHENAFI DENBEL DEBELLA

Merkato Branch

4,061.50

Dormant Account

432

AWOL MUZEIN IBRAHIM

Habte Giorgis Branch 1,770.00

Dormant Account

388

ASHENAFI SHIFERAW “PRO CON.”

Gerji Branch

337.02

Dormant Account

433

AWOL NUREDIN LIGANE

Merkato Branch

25,158.37

Dormant Account

389

ASHEREKA KEDIR HUSSIEN

Habte Giorgis Branch 302.24

Dormant Account

434

AWOL REDI ALI

Merkato Branch

986.50

Dormant Account

390

ASHFORD INTERNATIONAL ETH LTD

Legehar Branch

38.26

Dormant Account

435

AWOL SEID DIKO

Merkato Branch

486.50

Dormant Account

391

Ashford Int’l(ETD)

710.00

C.P.O

436

AXUM FARMS PLC

Bole Branch

500.00

Dormant Account

392

ASHRAK KEDIR HUSSEN

Merkato Branch

308.61

Dormant Account

437

AYAN AHMED ESIMAN

Head Office Branch

200.00

Dormant Account

393

ASMASH SILLA DAE

Bole Branch

486.50

Dormant Account

438

AYANSA G/WOLD GULIMA

Kazanchis Branch

702.76

Dormant Account

439

AYAT SHARE COMPANY

22 Mazoriya Branch

319.00

Dormant Account

440

Ayele Asefa

Legehar

110.00

C.P.O

441

AYELE DEBELA

Kazanchis Branch

40,045.37

Dormant Account

442

AYELE GELAYE G.C

Stadium Branch

1,165.30

Dormant Account

Head Office Branch

180.00

Dormant Account

Stadium

60.00

C.P.O

394

Asnakew Ayenew

395

ASRAT GRNERAL CONSTRACTOR & EN

396

Eth. Tel. Agency

Shell EthioLegehar pia Limited

Ethiopian Telecommunication Agency

80.00

C.P.O

Head Office Branch

503.40

Dormant Account

ASRAT MEKONEN

Head Office Branch

465.76

Dormant Account

443

397

ASRAT MEKONNEN ASHINE

Stadium Branch

984.50

Dormant Account

AYELE WODAJO NEBRO

444

Ayenew Geremew

398

Asrat Shume Mekuria

G. Sefer

80.00

C.P.O

445

Head Office Branch

486.50

Dormant Account

424.17

Dormant Account

Sidamo Tera

399

ASRATENESH KEBEDE TESSEMA

AYINALEM G/EGZIABHER G/YESUS

446

Legehar Branch

950.77

Dormant Account

2,471.96

Dormant Account

Gofa Sefer Branch

400

ASSAYE KEBEDE SHIFAW

AYNALEM A. MOHAMMED

447

Stadium Branch

Merkato Branch

476.35

Dormant Account

5,577.14

Dormant Account

AYNALEM ALEBACHEW WENDE

401

ASSEBEWORK ZEGEYE MERSHA

448

Habte Giorgis Branch 785.64

Dormant Account

Head Office Branch

293.85

Dormant Account

402

ASSEFA G/HIWOT W/GEORGIES

AYNALEM ESHETU KETEMA

Head Office Branch

113.87

Dormant Account

3,156.50

Dormant Account

AYNALEM MEBRATU HONE AYNALEM MEBRATU HONE

Dire Dawa

403

ASSEFA KARRA KABISO

449

404

ASSEFA KEBEDE DEGEFA

Gofa Sefer Branch

450

1,388.30

Dormant Account

AYNESHA SEWADIK MUZEMIL

Head Office Branch

2,117.71

Dormant Account

405

Assefa Negash

Legehar

80.00

C.P.O

451

AYSHA IBRAHIM SALIH

Bole Branch

315.15

Dormant Account

406

ASSEFA SEMA HATTO

Adis Ketema Branch

452

583.90

Dormant Account

AYSHA ABDELLA SULEIMAN

Sebategna Branch

1,187.00

Dormant Account

407

ASSEFA ZELEKE DEBELE

Arat Kilo Branch

453

1,669.01

Dormant Account

AYSHA ABDELLA SULEIMAN

Sebategna Branch

430.54

Dormant Account

408

ASSOC. OF ETHIO PIANS LIVING W

Arat Kilo Branch

454

AZANU DENEKEW

412.00

Dormant Account

Head Office Branch

324.01

Dormant Account

409

AST TRADING PLC.

Head Office Branch

455

AZEB BERHANE

3,470.47

Dormant Account

Head Office Branch

24.70

Dormant Account

410

ASTER BASKERI ALDO

Gofa Sefer Branch

Dormant Account

456

1,292.65

AZEB KEBELO DEGEFA

Merkato Branch

376.21

Dormant Account

457

AZENAW W/MARIAM DEBESAY

Head Office Branch

391.14

Dormant Account

458

B.G. MEBRATU FISSEHA

Legehar Branch

117.00

Dormant Account

411

ASTER FIKRU WAKYOLA

Eth. Tel. Agency

ETC

4 KILO

Ethiopian Telecommunications Agency

Merkato Branch

1,394.94

Dormant Account

www.ethiopianreporter.com

Ethiopia Hotel

Chernet Asrat

ክፍል-2

ገጽ 17

ቅፅ 26 ቁጥር 2212

ክፍል-2

ገጽ 18

| እሑድ ሐምሌ 4 ቀን 2013

ማስታወቂያ

459

B.M.G. PLC

Adis Ketema Branch

4,964.68

Dormant Account

508

BELAY ABGZ

460

B.P.A.M BUSINESS PLC

Habte Giorgis Branch 1,025.34

Dormant Account

509

Belay Ameha

461

B.T.D. P.L.C. (BELAY TESFAYE)

Merkato Branch

19,980.40

Dormant Account

510

BELAY BIREDA KERSIMA

Habte Giorgis Branch 284.00

Dormant Account

462

BACHA GINA FANFA

Bole Branch

4.01

Dormant Account

511

BELAY G.MEDHIN

Head Office Branch

301.16

Dormant Account

463

BADRU SAID BESHIR

Head Office Branch

666.71

Dormant Account

512

BELAY KEBEDE AYANA

Stadium Branch

777.59

Dormant Account

464

BAHERU FEREJA RAGO

Merkato Branch

852.21

Dormant Account

513

BELAY TEWELDE (REMATCO)

Head Office Branch

272.55

Dormant Account

465

BAHIRE HADEGU GEBREMARIAM

Legehar Branch

174.00

Dormant Account

514

BELAYA INDUSTRIAL PLC

Habte Giorgis Branch 408.72

Dormant Account

466

BAHIRU BIREDA BADENGA

Adis Ketema Branch

14,360.75

Dormant Account

515

BELAYE G/MEDHINE T/HIMANOT

Head Office Branch

404,143.03

Dormant Account

467

BAHIRU EYASSU TADESSE

22 Mazoriya Branch

726.80

Dormant Account

516

BELAYNEH WORKIE AYELE

Sidamo Tera

228.00

Dormant Account

468

BALADERA SAVING &CR.COOP.LL

Kolfe Branch

600.00

Dormant Account

517

BELAYNESH GOBENA TELILA

Kolfe Branch

284.80

Dormant Account

469

BALADERA SAVINGS & CR. COOP.

Gofa Sefer Branch

444.30

Dormant Account

518

BELBALA INTERNATIONAL BUS. PLC

Legehar Branch

3,741.49

Dormant Account

470

BAMBOOCRAFT ETHIOPIA PLC

Arat Kilo Branch

425.00

Dormant Account

519

BELETE SETEGNE MITIKU

Habte Giorgis Branch 253.00

Dormant Account

471

BAMSPEED GEN. BUS. PLC

Head Office Branch

982.80

Dormant Account

520

BELETE SORESSA KUMESSA

Habte Giorgis Branch 475.21

Dormant Account

472

BARAKI G/TSADIK TESFAYE

Legehar Branch

284.56

Dormant Account

521

BELETE TADESSE W/ GIORGIS “GUAR

Gofa Sefer Branch

Dormant Account

473

BARKILIGN W/ MARIAM MIHRETU

Habte Giorgis Branch 284.00

Dormant Account

522

BELETE TEFERA SEIFU

Habte Giorgis Branch 253.30

Dormant Account

474

BARUDA AGRO INDUSTRY PLC

Gerji Branch

262.00

Dormant Account

523

BELETE TEFERRA SEIFU

Head Office Branch

90.03

Dormant Account

475

BASIMA ABDLHAI SALAH

Merkato Branch

100.00

Dormant Account

524

BELETU AMAN ABDO

Kolfe Branch

11,553.42

Dormant Account

476

BATI WATIYE DALECHA

Legehar Branch

2,226.56

Dormant Account

525

BELG HOUSING COOPERATIVE

Head Office Branch

369.48

Dormant Account

477

BATU AGRO INDUSTRY PLC

Adama Branch

1,830.99

Dormant Account

C.P.O

987.00

Dormant Account

Tigray Regional Educ. Bureau

2,200.00

Bole Branch

Belu Consult (Befekadu Lulu)

Kazanchis

478

BAYSASAW KIBRET TIRADIE

526

479

Bayu Simeneh

ADAMA

100.00

C.P.O

527

C.P.O

Bayu Simeneh

ADAMA

100.00

C.P.O

The Amhara Reg.arg’l Kazanchis research. Inst(ARARI)

2,405.00

480

Belu Consult (Befekadu Lulu)

481

BAZALT ETHIOPIA PLC

Kazanchis Branch

281.38

Dormant Account

482

BEACON INTERNATIONAL P.L.C

Legehar Branch

Dormant Account

528

1,500.00

C.P.O

483

BEAKIM MENOR K.2 YEGARA HINTSA

Mehal Arada

500,207.20

Dormant Account

Amhara Credit & Saving Institute(ACSI)

Kazanchis

1,298.28

Belu Consult (Befekadu Lulu)

484

BEDRIYA AHMED BEDRIYA AHMED

Habte Giorgis Branch 50.00

Dormant Account

529

Belu Consult (Befekadu Lulu)

D.D. admin. CounKazanchis cil educ. & cult. Office

3,500.00

C.P.O

485

BEDROCK I.T SOLUTIONS PLC

Head Office Branch

347.35

Dormant Account

Habte Giorgis Branch 120.00

Dormant Account

Benas Trading

Birhanena Selam Printing Enterprise

Kazanchis

290.00

C.P.O

486

BEDRU YESUF IBRAHIM

530

487

BEDRU HASSEN KEDIR

Merkato Branch

871.90

Dormant Account

531

BENONI GENERAL TRADING PLC

Gofa Sefer Branch

982.00

Dormant Account

488

Bedru Nasir

ASSELA

300.00

C.P.O

532

BENYAM HAILU TILAHUN

Bole Branch

949.90

Dormant Account

Merkato Branch

BEREKA AGR. ENT. PLC

Head Office Branch

3.36

Dormant Account

2,532.51

Dormant Account

533

489

BEDRU NESRU MOHAMMED

Habte Giorgis Branch 779.85

534

BEREKET ENDASHAW B.C

Dire Dawa

490

BEDRU NURU TOLOSSA

298.44

Dormant Account

535

BEREKET RESE SHIBESHI

Kolfe Branch

391.83

Dormant Account

536

BERHAN TOLOSSA BEDANE

Kolfe Branch

251.50

Dormant Account

491

Bee General Trading & Transport plc

492

BEFEKADU LETTA DIBABA

493

Befikadu Alula

494

Arsi Agri. Dev’t Enterprise

Save The children UK

Legehar

11,316.36

Dormant Account C.P.O

Demissie Atirfe

Legehar Branch

4,623.48

Dormant Account

D. Dawa

1,296.87

C.P.O

3,693.38

Head Office Branch

133.96

Dormant Account

537

BERHANE FARM PLCO. BUTCHERY

Stadium Branch

688.55

Dormant Account

Legehar

80.00

C.P.O

538

BERHANE W/GEBREAL SAHLE

Gofa Sefer Branch

614.20

Dormant Account

BEGASHEW SHITAYE &CHILDREN PLC

Adama Branch

7,176.48

Dormant Account

539

BERHANU AMARE WOLDESELASSIE

Merkato Branch

1,767.96

Dormant Account

495

BEGI DABA BIFTU

Kolfe Branch

1,236.50

Dormant Account

540

BERHANU HAILU ALAGAW

Head Office Branch

2,349.18

Dormant Account

496

BEHAILU GOSSA MENGESHA

Megenegna Branch

833.68

Dormant Account

541

Berhanu Lakew

Legehar

1,600.00

C.P.O

497

BEHAILU TEFERA SEIFU

Nifas Silk

1,405.56

Dormant Account

498

BEHARU MOHAMMED USMAN

Merkato Branch

365.77

Dormant Account

542

BERHANU LAKEW GENERAL COTRACTO

Legehar Branch

1,482.73

Dormant Account

499

Bekas Chemicals plc

Arbaminch Textile S.C.

H. Office

1,797.60

C.P.O

543

BERIEDA YEMENORIA BET SIRAWOCH

Sebategna Branch

307.00

Dormant Account

500

Bekele Abishiro

Ethiopian Hotels Ent.

544

BERNARDONI GIVSEPPE

Head Office Branch

419.40

Dormant Account

501

BEKELE GARED G/ HIWOT

Gulele Branch

545

BERND SCHIRRMANA (DR.)

Head Office Branch

154.18

Dormant Account

Kazanchis Branch

546

502

BEKELE URGA JUFANA/ BLDG.CONTR

BERTA CON PLC &AAU FACULTY OF

Gofa Sefer Branch

3,934,536.88

Dormant Account

BEKERE MERGIYA BULLI

Adama Branch

547

503

BESHAH NEGATU W/YOHANNES

Head Office Branch

126.70

Dormant Account

548

BESHALE PLC

504

BEKRI SEID KEDIR

Legehar Branch

Head Office Branch

332.00

Dormant Account

Legehar Branch

549

505

BELAI CAHSAI DESTA

BESHEWA TESHOME AJIBACHEW

Stadium Branch

553.18

Dormant Account

Head Office Branch

550

506

BELAINEH BOGALE WORBELO

BESHIR ABDINEDIR HASSEN

Habte Giorgis Branch 460.43

Dormant Account

551

BESHIR NASIR HELIL

BELANJAE INT. BUSINES PLC

Gerji Branch

Habte Giorgis Branch 668.15

Dormant Account

552

BESHIR NUREDIN ABDUREHMAN

Merkato Branch

Dormant Account

507

ቅፅ 26 ቁጥር 2212

ETC

H. Office

250.00

C.P.O

314.79

Dormant Account

12,397.36

Dormant Account

1,179.21

Dormant Account

959.00

Dormant Account

3,047.26

Dormant Account

709.78

Dormant Account

9,984.00

Dormant Account

www.ethiopianreporter.com

Kolfe Keranyo Subcity

283.77

| እሑድ ሐምሌ 4 ቀን 2013

553

BESRAT BERHE WUBNEH

554

Beta Electrical Con.

555

BETEL METAL & WOOD WORK ASS.

Lafto Branch

556

BETELHEM ASMELASH KFLEYESUS

Merkato Branch

Akaki Spare Parts & HT

BAD/

Head Office Branch

1,226.40

Dormant Account

Stadium

712.80

C.P.O

919.74

Dormant Account

1,424.05

Dormant Account

Sebategna Branch

557

Betemariam k/mar

558

BETHELEHEM ABERA GIZAW

Nifas Silk

559

BETHLEME ZEMICHAEL G/MESKEL

Bole Branch

560

BETHSEIDA GENERAL TRADING PLC

Kazanchis Branch

561

Betsam plc

TG/1155/2016

AA City Adm. Police Comm.

ማስታወቂያ

Merkato

631.56

C.P.O

921.35

Dormant Account

1,234.50

Dormant Account

2,440.46

Dormant Account

3,000.00

C.P.O

600

BIZUAYEHU ABERA MEKBIB

Bole Branch

601

BIZUNESH WAMISHO W/GIORGIS

602

986.50

Dormant Account

Adis Ketema Branch

697.92

Dormant Account

BIZWORK GETACHEW MAMECH

Merkato Branch

484.00

Dormant Account

603

BLACK ICONS TOUR & TRAVEL OPER

Kazanchis Branch

384.50

Dormant Account

604

BLUE NILE CONSTRUCTION S.C

Gofa Sefer Branch

14,563.46

Dormant Account

605

BOGALECH DEJENIE TEGENWE

Head Office Branch

531.15

Dormant Account

606

BOLE BRIDGE HIGHER CLINIC

Head Office Branch

2,456.32

Dormant Account

607

BONTU ILMEYU BERISO

Adama Branch

266.09

Dormant Account

608

BORU TIESO GENESA

Kolfe Branch

1,623.32

Dormant Account

609

BRAIN NET SOLUTIONS DEVELOPMEN

22 Mazoriya Branch

8,558.60

Dormant Account

562

BETSEGASH SHIFFERRAW DESALEGNE

Stadium Branch

350.85

Dormant Account

610

Merkato Branch

459.14

Dormant Account

1,364.05

Dormant Account

Head Office Branch

563

BEYENE DEMISE WERKINEH

BREAKTHROUGH TRADING S.C.

611

BRIAN RUTTEN

Head Office Branch

Dormant Account

970.00

Dormant Account

35.45

564

BEYO EARTH MOV. RENT. HOUSE PL

Head Office Branch

565

BEZA FAMILY P.L.C

Merkato Branch

2,015.50

Dormant Account

612

Bridgetech PLC

Kazanchis

110.00

C.P.O

566

Beza Family PLC

M. Arada

475.00

C.P.O

613

BRIGHT ALUMINUM EXTRUCTION PLC

Bole Branch

8,935.94

Dormant Account

567

BEZAWORK MEKONNEN HUNDE

Stadium Branch

614

984.00

Dormant Account

BRIGHT STATION. AND COMPUTER A

Kazanchis Branch

500.00

Dormant Account

568

BEZAWORK TEKLESILASSIE KIDANEM

Legehar Branch

615

66.00

Dormant Account

BRITISH AIRWAYS PLC

Stadium Branch

1,015.73

Dormant Account

569

BEZU WORKU W/ KIROS

Adama Branch

616

144.37

Dormant Account

BRUHABEL GENERAL TRADING PLC

22 Mazoriya Branch

2,352.14

Dormant Account

570

BIBLE ARMY INT’L CHURCH

Head Office Branch

617

BTN PLC

180.00

Dormant Account

Merkato Branch

1,356.93

Dormant Account

571

BICHAKA GUDINA JINI

Merkato Branch

305.63

Dormant Account

618

BULCHA DEMEKESA SENBETO BULCHA DEMEKESA SENBE

Head Office Branch

747.90

Dormant Account

572

BILALE HASSEN MOHAMMED

Merkato Branch

446.91

Dormant Account

619

BUNA PRIVATE LTD. COMPANY

Head Office Branch

791.58

Dormant Account

573

BILEN CON`N ZERF HULEGEB H Y S

Kolfe Branch

1,537.00

Dormant Account

620

BUSHRA EL SHIK ALI

Head Office Branch

666.75

Dormant Account

574

Biniam General importer

Merkato

1,500.00

C.P.O

621

C.R. OF GOMBA ABDULHAMID JEMAL

Head Office Branch

175.76

Dormant Account

575

BINIAM YEKUNUAMLAK ABERA

Habte Giorgis Branch 451.46

Dormant Account

622

CANAPE RESTAORANT

Head Office Branch

4,252.85

Dormant Account

576

BINIYAM G/GIORGIS BRHANIE

Legehar Branch

623

890.15

Dormant Account

CAROGA ECO TRANSPORT PVT

Head Office Branch

996.79

Dormant Account

577

BINIYAM TESFAYE HANDISO

Lideta Branch

624

527.00

Dormant Account

CCD AGRI. DEVELOPMENT PLC

Gerji Branch

459.00

Dormant Account

578

BINYAM HAILE G/ YESUS

22 Mazoriya Branch

189.00

Dormant Account

625

CCF MERKATO AREA PROJECT EMPLO

Adis Ketema Branch

806.74

Dormant Account

579

BIRALE AGR. DEV. PLC

Head Office Branch

144.40

Dormant Account

626

CENTERLINE IT SYSTEMS PLC

Head Office Branch

482.64

Dormant Account

580

BIRHAN ZERGA BIREDA

Kolfe Branch

5,829.11

Dormant Account

627

CENTUREY 21 CONTRUCTION PLC

Kazanchis Branch

1,961.50

Dormant Account

581

BIRHANMESKEL H/ SELLASSIE H/MES

Gofa Sefer Branch

264.12

Dormant Account

628

CENTURY 21 CONS. PLC

Gofa Sefer Branch

4,956.45

Dormant Account

582

BIRHANU ABERA MEKURIYA

Arat Kilo Branch

161.50

Dormant Account

629

Bole Branch

BIRHANU KACHA FAJ

Arat Kilo Branch

Dormant Account

161.50

Dormant Account

2,503.88

583

CENTUTY INT,L CONSULTANCY PLC

Kolfe Branch

CHALA TAFA RIKICHA

Arat Kilo Branch

215.44

Dormant Account

500.36

Dormant Account

630

584

BIRHANU KEBEDE DEREBE

Lideta Branch

CHALACHEW YENESEW ZELEKE

Gofa Sefer Branch

484.00

Dormant Account

559.50

Dormant Account

631

585

BIRHANU TESFAYE EDETI

Adis Ketema Branch

CHALEW ELALA BERU

Kolfe Branch

471.70

Dormant Account

1,065.72

Dormant Account

632

586

BIRHANU TIMERGA GARI

Adis Ketema Branch

CHALLA ETANA GELETA

Mehal Arada

746.89

Dormant Account

1,779.70

Dormant Account

633

587

BIROOK ZEWDIE GENERAL TRADING

634

Habte Giorgis Branch 270.62

Dormant Account

CHALTU HAMBISSA DERESSA

Head Office Branch

102.80

Dormant Account

588

BIRTUKAN MENGESTU W/MICHAEL

635

B. Dar

1,822.00

C.P.O

589

BIRTUKAN TEDBABE AJEBE”SHOE &

Adis Ketema Branch

512.48

Dormant Account

ANRS Chekol Belete Gen. Health con. Bureau

Merkato Branch

CHEN QIAN

Head Office Branch

432.00

Dormant Account

284.00

Dormant Account

636

590

BIRUCK MENJI HITRET

Sidamo Tera

CHEN ZENGAN

Head Office Branch

954.00

Dormant Account

484.00

Dormant Account

637

591

BIRUK ATNAFU ASRAT

Cherinet Haile

BIRUK ESHETU SINBO

Dormant Account

638

592

Habte Giorgis Branch 521.26

Sebategna Branch

196.00

Merkato Branch

CHERNET AGONAFIR ANDARGE

Mehal Arada

42,420.78

Dormant Account

680.52

Dormant Account

639

593

BIRUK MESFIN MAMO

Sebategna Branch

CHOI OKSUN(Sr)

Megenegna Branch

296.11

Dormant Account

1,769.02

Dormant Account

640

594

BIRUK TEGENU BEKELE

Merkato Branch

CHUCHU KEBERE MENGESHA

Head Office Branch

635.80

Dormant Account

841.70

Dormant Account

641

595

BIRUK ZEWDIE GENERAL TRADING P

Gofa Sefer Branch

CLASSIC CONSULTING ENGINEERS P

Legehar Branch

543.08

Dormant Account

706.30

Dormant Account

642

596

BISEMAGNE VOLUNTARY SERVICE RE

Head Office Branch

CMOS COMPUTER & BUSINESS CENT

Nifas Silk

446.55

Dormant Account

289.45

Dormant Account

643

597

BISRAT KIDANE KEFELE BISRAT TADESSE KAHISAY

Computer Associates

Legehar

422.00

C.P.O

Bole Branch

1,751.56

Dormant Account

644

598 599

BIZHAB ENTERPRISE PLC

Kolfe Branch

645

445.75

Dormant Account

COMPUTER ASSOCIATES/COMPAS/ PLC

Legehar Branch

10,496.08

Dormant Account

Gedio Zone Timihirt MemriaT/Bet

Gamgofa Zone Health Dept.

www.ethiopianreporter.com

Agency for Administration of rented houses

SBB/31/2000

NBE

ክፍል-2

ገጽ 19

C.P.O

ቅፅ 26 ቁጥር 2212

ክፍል-2

ገጽ 20

| እሑድ ሐምሌ 4 ቀን 2013

ማስታወቂያ

646

CONTRACT SUPPLY INVESTMENT P.L

Head Office Branch

215.48

Dormant Account

692

DAWIT ENDALE DEGIFE

Mehal Arada

384.00

Dormant Account

647

COSTANTINO BERNARDI

Gofa Sefer Branch

472.82

Dormant Account

693

DAWIT FIRDU TIRUNEH

Head Office Branch

1,325.67

Dormant Account

648

COVENANT HARVEST PLC

Habte Giorgis Branch 707.00

Dormant Account

694

DAWIT FIRDU TIRUNEH

Kolfe Branch

2,287.50

Dormant Account

649

Crafts

H. Office

C.P.O

695

DAWIT HAILU HAILE

Stadium Branch

271.19

Dormant Account

696

DAWIT KERETA AMUSSIE

22 Mazoriya Branch

138.70

Dormant Account

697

DAWIT MECHAL BATKERO DAWIT MECHAL BATKERO

Kolfe Branch

116.61

Dormant Account

698

DAWIT MECHAL FEREJA

Adis Ketema Branch

1,273.27

Dormant Account

Merkato

5,000.00

C.P.O

A.A Chamber of Commerce

400.00

650

CROWN SPINNING PLC

Legehar Branch

651

D-2 CONSULT ETHIOPIA BRANCH PL

Head Office Branch

652

DABUS ATEBAKO AGRI. INV PLC

Gofa Sefer Branch

653

DAGEM ADMASU GEBRE

Legehar Branch

654

DAGIM AYALEW ABEBE

655

DAGIM MERGIA TEGEGN

Legehar Branch

Dormant Account

656

Dagnachew Fekade

Addis Tub Mamirecha A/ Mahber

932.00

Dormant Account

167.11

Dormant Account

2,610.50

Dormant Account

959.00

Dormant Account

Habte Giorgis Branch 266.00

Dormant Account

G. Sefer

4,539.93 500.00

C.P.O

Desaster Prevention & prepardness com.

699

Dawit Mersha

700

DAWIT OBESSI BACHA

Stadium Branch

614.33

Dormant Account

701

DAWIT TEZERA OBSE

Merkato Branch

1,233.56

Dormant Account

702

DAWIT W/ HAIMANOT

Head Office Branch

694.03

Dormant Account

657

DAGNEW DEMISSIE LEGESSE

Sebategna Branch

1,680.75

Dormant Account

703

DAWIT WORKU HASSEN

Head Office Branch

564.32

Dormant Account

658

DALLAS GENERAL IMPORT

Legehar Branch

959.00

Dormant Account

704

DAWIT YOHANNES HAILE

Kazanchis Branch

11.00

Dormant Account

659

DAMTEW GETANEH

Head Office Branch

576.94

Dormant Account

705

DAWIT ZEWDIE

Head Office Branch

2,004.70

Dormant Account

660

Dan plc

Stadium

446.00

C.P.O

706

DAWUD SULTAN ABDIE

Head Office Branch

46.14

Dormant Account

661

DANDI MARBLE PLC

Head Office Branch

489.29

Dormant Account

707

DAYE BENSA COFFEE EXPORT PLC

Lideta Branch

209.00

Dormant Account

662

DANDII BORU FLORALIA PLC

Head Office Branch

3,075.23

Dormant Account

708

DEBEBE FIKADU ALIYU

Merkato Branch

304.27

Dormant Account

663

DANDII BORU UNIVERSITY COLLEGE

Legehar Branch

2,161.84

Dormant Account

709

Debele Hero

H. Office

100.00

C.P.O

664

DANIEAL MESFEN/ GEN.IMP.&EXP.

Arat Kilo Branch

152.00

Dormant Account

710

DEBWORK GENERAL TRADING PLC

Head Office Branch

438.00

Dormant Account

665

Daniel Bekele H/S/T

M. Arada

600.00

C.P.O

711

DEGEFA JAFI GIDADA

Adis Ketema Branch

796.98

Dormant Account

666

DANIEL BONSO BONGA

Jimma Branch

712

209.00

Dormant Account

DEGEFU EDEA DENBOBA

Sidamo Tera

1,312.06

Dormant Account

667

DANIEL G/KIRSTOS W/MICHAEL

22 Mazoriya Branch

7,263.03

Dormant Account

Deginet Gutema

G. Sefer

113.20

C.P.O

668

DANIEL GELETA MERGIA

Adis Ketema Branch

460.50

Dormant Account

Oromiya Bahilina Tourism Commission

669

DANIEL KELEMEWORK ASRES

Gerji Branch

13,222.00

Dormant Account

670

DANIEL MAMO HAILEMARIAM

Legehar Branch

Dormant Account

Deginet Gutema

G. Sefer

418.48

C.P.O

576.89

671

DANIEL MEBRAHTU

Stadium Branch

526.79

Dormant Account

Yekodana Yekoda Wutetoch Technology instotute

672

DANIEL MESELE G/ YES

Adis Ketema Branch

474.26

Dormant Account

715

Deginet Gutema

387.45

C.P.O

Legehar

475.00

C.P.O

Oromia Kililawi Mengist G. Sefer Mestedadir Yepresident T/Bet

H. Office

80.00

C.P.O

716

DEJENE MEKONNEN CHEKOL

Merkato Branch

1,119.88

Dormant Account

4 KILO

150.10

C.P.O

519.58

Dormant Account

338.28

Dormant Account

Addis Tyre S.C

Weha Habt Minister

673

Daniel Mulugeta

Canada Embassy

674

Daniel Negewo

Eth. Tele. Corp.

675

DANIEL NIGUSSIE WONDIMU

Gofa Sefer Branch

3,981.50

Dormant Account

676

DANIEL R.MEHTA

Head Office Branch

756.70

Dormant Account

677

DANIEL TAMENE FELEKE

Merkato Branch

1,571.05

Dormant Account

Ethiopian Telecommunication Agency

M. Arada

80.00

C.P.O

Kiray Betoch Astedader Dirijit

Kazanchis

678

679

Daniel Tarekegn

Daniel W/Amlak

2,000.00

C.P.O

713

714

Awoke Belachew

Agency for Administration of rented houses

717

Delta Computer

718

DEME KOPISA BUNIE

Merkato Branch

719

DEMEKE DERESSA B.C

Nifas Silk

720

DEMEKE BERGAGA AMANCHE

Gofa Sefer Branch

7,938.93

Dormant Account

721

DEMELASH AYALEW AYENEW

Head Office Branch

909.10

Dormant Account

722

DEMIS ABABE HAILEMARIAM

Sebategna Branch

831.17

Dormant Account

680

DANIEL ZELEKE DUKI

Habte Giorgis Branch 964.00

Dormant Account

723

Head Office Branch

Habte Giorgis Branch 2,139.79

Dormant Account

159.38

Dormant Account

DEMISS NURGA CHARIE

681

DAOUD ALI DABALEH

724

DEMISSE DEGEFA WORDOFA

Head Office Branch

149.30

Dormant Account

Stadium

1,634.00

C.P.O

725

DEMISSIE BEYECHA WOLDIE

Gofa Sefer Branch

1,075.29

Dormant Account

100.65

Dormant Account

726

DEMSIS CHALI MOSSA

Merkato Branch

988.47

Dormant Account

SNNP Mesno Limat

682

Darian PLC

683

DARIAN TRADING SOLE ENTER CO

Legehar Branch

684

DARU TRADING PLC

Legehar Branch

9,959.00

Dormant Account

727

Gofa Sefer Branch

647.30

Dormant Account

DASHAN P.L.C.

124.26

Dormant Account

DEMSIS SHIKUR AHMED

685

Head Office Branch

728

22 Mazoriya Branch

1,816.08

Dormant Account

175.97

Dormant Account

Merkato Branch

686

DASHEN ACADEMY PLC

DENEKE KIDANE GEBRE

729

Gerji Branch

388.00

Dormant Account

851.27

Dormant Account

Gofa Sefer Branch

687

DATA TELLES BUSINESSCENTER PLC

DENKELIYA TRADE PLC

15,000.00

C.P.O

3,574.00

A.A City Meret Astedader

Stadium

Bole Branch

Dormant Account

Derartu Tulu

688

DAWIT ABRAHAM HAILEMARIAM

730

689

DAWIT BELETE”GOLE BUS. ADV. SP

Head Office Branch

Dormant Account

731

Dereje Belhu

ET

Stadium

80.00

C.P.O

1,204.40

690

DAWIT BOKA DHINSSA

Bole Branch

732

502.07

Dormant Account

DEREJE BERHANU HABTE

Head Office Branch

59.40

Dormant Account

733

250.00

C.P.O

DEREJE DERESSA GULLA

Merkato Branch

6,384.00

Dormant Account

734

DEREJE DINSA TOLERA

Adis Ketema Branch

660.21

Dormant Account

691

Dawit Consult

ቅፅ 26 ቁጥር 2212

Nifas Silk Kelem Factory

H. Office

www.ethiopianreporter.com

| እሑድ ሐምሌ 4 ቀን 2013

ማስታወቂያ

735

DEREJE EPHREM KASSA

Mehal Arada

336.66

Dormant Account

779

DULLA NEGASH KELIL

Gofa Sefer Branch

432.85

Dormant Account

736

DEREJE MAMO ADMASSE

Kolfe Branch

386.50

Dormant Account

780

DURRO BODITI BUSINESS PLC

Megenegna Branch

2,313.00

Dormant Account

737

DEREJE MEKONNEN DEMISSIE

Gofa Sefer Branch

4,853.58

Dormant Account

781

DYNA TRADE TRADING PLC

Merkato Branch

399.05

Dormant Account

738

Dereje Seifu

G. Sefer

1,245.33

C.P.O

782

E.D.S. INTERNATIONAL TRADI PLC

Gofa Sefer Branch

584.00

Dormant Account

739

DEREJE TAKELE AMARE

Kolfe Branch

3,539.00

Dormant Account

783

EAST AFRICAN GROUP(ETH.)PLC

Sebategna Branch

486.50

Dormant Account

740

DEREJE TEGEGN MELKA

22 Mazoriya Branch

256.50

Dormant Account

784

EBRAHIM YIMAM EBRAHIM

Merkato Branch

2,317.75

Dormant Account

741

Deriba Bay

Muger Cement Ent.

G. Sefer

700.00

C.P.O

785

EBRAHIM&BROTHERS IND.&TRAD PLC

Merkato Branch

489.85

Dormant Account

786

EBSSA ABDUREHMAN AHMED

Dire Dawa

Deriba Bay

Muger Cement Ent.

793.64

Dormant Account

787

EBZWO CONSTRUCTION PLC

Head Office Branch

363.22

Dormant Account

742

CO-SAERAR

G. Sefer

1,300.00

C.P.O

743

DERIBE GEBREHIWOT “FILWAHA PH

Legehar Branch

5,336.37

Dormant Account

788

ECLIPSE PLC

Merkato Branch

Dormant Account

335.50

Dormant Account

2,032.62

744

DESALEGN BADANGA ALEGA

Merkato Branch

789

Merkato Branch

298.85

Dormant Account

619.46

Dormant Account

Sebategna Branch

745

DESALEGN W/MEDHIN CHIGA

ECP-SABIEH BUSINESS P.L.C.

790

Kolfe Branch

2,980.17

Dormant Account

127.02

Dormant Account

Gofa Sefer Branch

746

DESTA ABAY WONDIMAGEGEHU

EDEN TESFAYE BEDASSO

791

EDIL MASRESHA AYELE

22 Mazoriya Branch

408.00

Dormant Account

Kazanchis

80.00

C.P.O

792

EDILAWITGETACHEW ZELEKE

Stadium Branch

108,387.80

Dormant Account

793

EDILU JEMAL JABIR

Kolfe Branch

30,381.62

Dormant Account

747

Desta Bogale

Ethiopian Telecommunications Agency

748

DESTA HORECHA WATER SUPPLY ENG

Head Office Branch

749

DESTA SHIMELIS GEBEYEHU

Bole Branch

750

Desta Teshale

751

3,028.46

Dormant Account

794

EDIRS JEYILEN BATU

Sebategna Branch

311.99

Dormant Account

286.50

Dormant Account

795

EDRIS MOHAMMED ESMAEL

Adama Branch

1,307.60

Dormant Account

C.P.O

796

EECMY- WATER DEV’T PROGRAM

Head Office Branch

287.49

Dormant Account

Sebategna Branch

1,428.50

Sebategna Branch

2,733.80

DEVELOPMENT & OPERATIONAL SERI

Head Office Branch

36.57

Dormant Account

797

Efa Kaba

752

DEYASSU DEDBAR SHURTE

Legehar Branch

88.51

Dormant Account

798

EFESON GEZAHEGN AYALEW

Head Office Branch

209.50

Dormant Account

753

DGAG INFORMA. TECHNOLOGY /ASR

Arat Kilo Branch

137.00

Dormant Account

799

EGIGAYEHU YIRGA G/EGZEABHER

Stadium Branch

29,975.16

Dormant Account

754

DGAG INT’L TRADING PLC

Head Office Branch

47.13

Dormant Account

800

EHIO-CHINA FURNITURE MANU. COM

Legehar Branch

1,886.00

Dormant Account

755

DH GEDA PLC

Bole Branch

7,798.37

Dormant Account

801

ELAF PLC

Bole Branch

4,766.10

Dormant Account

756

DIAMOND SERVICE PVT LTD CO.

Head Office Branch

1,566.62

Dormant Account

802

ELAT CAR RENT

Megenegna Branch

271.70

Dormant Account

757

DIL INTERNATIONAL PLC

Arat Kilo Branch

1,224.73

Dormant Account

803

ELDIRDERI ELHAG MOHAMMED

Head Office Branch

954.00

Dormant Account

758

Dineka Mohammed

804

ELECTROFIX ZAKARIA Y.BKRI

Head Office Branch

906.59

Dormant Account

805

ELHAM ALI ABDELLA

Head Office Branch

117.19

Dormant Account

BAD/ TG/631/2014

Addis Ababa Lagar Gumruk

G. Sefer

759

DINKU DEYASSE BIRRU

Legehar Branch

760

DINO KEDIR SHIFA

Dire Dawa

761

DINSEFA WUJIRA AHMED

762

4,010.00

C.P.O

AIB/BO/ HA/258/2010

C.P.O

723.84

Dormant Account

806

Gofa Sefer Branch

500.87

Dormant Account

484.00

Dormant Account

ELIAS AWOL MUSTEFA

807

Adis Ketema Branch

22 Mazoriya Branch

934.00

Dormant Account

487.00

Dormant Account

ELIAS ESHETE WOLDMARIAM

808

ELIAS GIZAW

DIRBIE DEBELA HULUKA

Sebategna Branch

439.25

Dormant Account

284.00

Dormant Account

Head Office Branch

809

784.30

Dormant Account

Dire Dawa

848.75

Dormant Account

Kazanchis Branch

763

DIRE DAWA K.2 YOUTH ASSOCIAT

ELIAS KEDIR ABAGARO

810

Mehal Arada

403.28

Dormant Account

664.95

Dormant Account

Arat Kilo Branch

764

DIRE INDUSTRIES PVT.LTD.COMPAN

ELIAS SIRAK GENERAL CONTRACTOR

811

Jimma Branch

811.00

Dormant Account

2,351.00

Dormant Account

Sidamo Tera

765

DIREBA DEFERSHA ROAD & WATER

ELIYAS ABRAR SHIFA

812

636.18

Dormant Account

DIRIBA EJETA JOBIR

6,943.70

Dormant Account

Head Office Branch

766

Gerji Branch

ELIZABETH WONDWOSSEN DAMTIE

813

4,660.74

Dormant Account

DIVERSETECH PLC

2,646.17

Dormant Account

Legehar Branch

767

Head Office Branch

ELLIS TRADING HOUSE PLC

814

Gerji Branch

17,974.87

Dormant Account

827.31

Dormant Account

Stadium Branch

768

DOCKMIS KASSAHUN DEMEKE

ELROI YEBET SERA MAHBER

769

DOII ENDALEW BIRU/SARAAF AUTO

Gofa Sefer Branch

263.18

Dormant Account

815

Elsa Sifam

H. Office

50.05

C.P.O

770

Double G. Trading

Ethiopian Geological Survey

Kazanchis

3,000.00

C.P.O

816

EMBASSY OF INDONESIA

Africa Andinet

26.49

Dormant Account

817

Double G. Trading

Leather & leather products Technology

EMBASSY OF THE SOVEREIGN MILIT

Head Office Branch

1,480.05

Dormant Account

818

EMBOSSA PLC

Adis Ketema Branch

895.86

Dormant Account

819

Emebet Bekele

A.A Airport H. Office

215.64

C.P.O

820

EMEBET TEKLE-AB REDE

Merkato Branch

396.93

Dormant Account

821

EMLAELU WERWDE G/KIDAN

Gofa Sefer Branch

355.00

Dormant Account

822

EMU WATER WEEL DRILLING PLC

Kazanchis Branch

16,214.70

Dormant Account

823

ENANI RESE SHIBESHE

Kazanchis Branch

286.50

Dormant Account

824

ENAT AGRO INDUSTRY P.L.C.

Gofa Sefer Branch

1,185.04

Dormant Account

825

ENAT FOOD FACTORY PLC

Kolfe Branch

974.00

Dormant Account

771

Kazanchis

772

Double G. Trading

Leather & leather products Technology

773

Dove stationery

A.A. University

774

DP7 TRANSPORTTRANSIT PLC

775

DR.KASSAHUN ABBERU W/AMANUEL

Bole Branch

776

DR.TEKALEGN AREGA DEBELO

Merkato Branch

777

Drilling & Exploration plc

778

DUKEM TEXTILE FACTORY PLC

C.P.O

Kazanchis

510.00

C.P.O

4 KILO

3,000.00

C.P.O

10,723.73

Dormant Account

924.00

Dormant Account

834.40

Dormant Account

Bole Branch

Federal inland Revenue Authority

365.00

Agency for Administration of rented houses

Stadium

122.17

C.P.O

826

ENDALE NEGASH WRIBE

Kazanchis Branch

515.56

Dormant Account

Kolfe Branch

968.00

Dormant Account

827

ENDALE TESFAYE WOLDE

Adis Ketema Branch

697.15

Dormant Account

www.ethiopianreporter.com

ክፍል-2

ገጽ 21

ቅፅ 26 ቁጥር 2212

ክፍል-2

ገጽ 22

| እሑድ ሐምሌ 4 ቀን 2013

ማስታወቂያ

828

ENDALE TESHOME SAHILE ENDALE TESHOME SAHILE

829

Endale W/Yohaness

Bole Branch Ethiopian Telecommunications Agency

Kolfe

830

ENDALKACHEW GENENE TULU

Kolfe Branch

831

ENGEDASEW TEMESGEN MULATU ENGEDASEW TEMESGEN MUL

832

217.85

80.00

Dormant Account

C.P.O

873

ETENESH GETACHEW TEKLESELASSIE

Merkato Branch

295.43

Dormant Account

874

ETENESH LULE TAWNEH

Stadium Branch

2,114.58

Dormant Account

875

ETENESH TEKLU BESHAH

Head Office Branch

1,373.70

Dormant Account

876

Eth. Candy & Coffee

H. Office

10,568.25

C.P.O

877

ETH.CHAT & AGRO INDUST PRODUCT

Dire Dawa

792.41

Dormant Account

878

ETH.ENALIMA DUMP T. OWNERS ASS

Stadium Branch

1,654.00

Dormant Account

1,328.75

Dormant Account

313.11

Dormant Account

A.A City Adm.

971.86

Dormant Account

Merkato Branch

2,456,789.94

Dormant Account

ENGEDASHET MENGISTE LEMINE

Arat Kilo Branch

1,217.23

Dormant Account

879

ETHIO AFRICA INT’L BUS. PLC

Head Office Branch

833

ENGIDA ASFAW ZEGEYE

Kolfe Branch

285.83

Dormant Account

880

ETHIO ALMUSA PLC

Bole Branch

834

ENKUTATASH BELACHEW HABTE

Habte Giorgis Branch 857.04

Dormant Account

881

ETHIO AUTO. & GEN. TRADING P.L

Gofa Sefer Branch

766.43

Dormant Account

835

ENZOO INTER. BUSENESS P.L.C

Legehar Branch

11.75

Dormant Account

882

ETHIO DRIVERS MECHANICS TRA.

Sebategna Branch

18,256.00

Dormant Account

836

EPHREM ARAYA BRHANE

22 Mazoriya Branch

643.00

Dormant Account

883

ETHIO GEMSTONE PLC

Head Office Branch

1,454.02

Dormant Account

837

EPHREM GETACHEW AMBAYE

Mehal Arada

1,976.46

Dormant Account

838

EPHREM GIRMA WONDIMAGEGN

Bole Branch

Dormant Account

Legehar

246.48

C.P.O

2,213.87

839

EPHREM NEGASH GBEI

Merkato Branch

708.98

840

EPHREM NEGASH GEBI

Legehar Branch

841

Ephrem Tafere G/ Medhin

Gonder

842

ERIMYAS DIMA ANO

Mehal Arada

843

ERKO ORPHAN AGE AID FOUNDATION

Dire Dawa

844

Ermias G/Medhin

Gonder Town Municipality

Ethiopian Telecommunications Agency

Stadium

Ethiopia Health & Nutrition Research Institute

884

Ethio Grafic plc

Dormant Account

885

Head Office Branch

2,425.00

Dormant Account

2,641.75

Dormant Account

ETHIO MERCALUX P.L.C. DEPOSTOR

886

ETHIO PARADISE INDUS. TRAD PLC

Stadium Branch

869.64

Dormant Account

2,500.00

C.P.O

887

ETHIO TECHNOLOGY P.L.C

Arat Kilo Branch

444.75

Dormant Account

336.09

Dormant Account

888

ETHIO YETEKENAJA YE-AIDS MEK.

Kazanchis Branch

519.00

Dormant Account

1,786.50

Dormant Account

889

ETHIO-CHINA ACRYLIC PRODUCTS

Nifas Silk

659.00

Dormant Account

890

ETHIOCHINA BLUE SKY FOOD PLC

Habte Giorgis Branch 738.89

Dormant Account

891

ETHIO-MARKET PANACE CONSUMERS

Nifas Silk

Dormant Account

80.00

C.P.O

223.00

845

ERMIAS GELAN ASHAMIE

Sebategna Branch

290.72

Dormant Account

892

ETHIOPIA ASFERI KEBEDE

Habte Giorgis Branch 2,519.00

Dormant Account

846

ERMIAS MIDEKSA

Adis Ketema Branch

10,035.50

Dormant Account

893

ETHIOPIAN COFEE ROASTERS ASSOC

Kazanchis Branch

913.70

Dormant Account

847

ERMIAS NEGUSSIE WONDEMU

Merkato Branch

302.63

Dormant Account

894

ETHIOPIAN GARLIC PLC

Head Office Branch

783.06

Dormant Account

848

ERMIAS WOLDEAMLAK TEKLEYES

Stadium Branch

284.00

Dormant Account

895

ETHIOPIAN MEADOWS PLC

Head Office Branch

250.00

Dormant Account

849

ESAT MULTI-MEDIA TRAINING PLC

Arat Kilo Branch

954.96

Dormant Account

896

ETHIOPIAN TECHNOLOGY POLICY

Legehar Branch

2,974.54

Dormant Account

850

ESAYAS NASIR MOHAMMED

Legehar Branch

109.91

Dormant Account

897

ETHIOPIAN WELFARE SOCIETY

Gofa Sefer Branch

1,173.75

Dormant Account

851

ESAYAS TEKLU

Head Office Branch

3,064.87

Dormant Account

898

ETIO PRINTING PRESS

Legehar Branch

5,229.22

Dormant Account

852

ESAYAS TESHOME TIKUYE

Mehal Arada

986.50

Dormant Account

899

ETSEGENET CHAKA GULLA

Merkato Branch

992.60

Dormant Account

853

ESHET YEBAHIL MAHIBER

Sebategna Branch

1,863.15

Dormant Account

900

EULOGIA CONSULT PLC

22 Mazoriya Branch

425.00

Dormant Account

854

ESHET YEGARA HINTSA Y/B/H/Y/YE

Gulele Branch

1,244.50

Dormant Account

901

EXODUS INDUSTRIES PLC

22 Mazoriya Branch

947.03

Dormant Account

855

ESHETE BILACHEW GOJI

Kazanchis Branch

382.03

Dormant Account

902

Eyasu Mulugeta

Mekdes Assefa

H. Office

200.00

C.P.O

856

ESHETU & HIS FAMILY R/STAT PLC

Arat Kilo Branch

934.00

Dormant Account

903

Eyerusalem Asfaw

Merkato

1,000.00

C.P.O

857

ESHETU ARARSA BEYENE ESHETU ARARSA BEYENE

Kotebe Branch

170.93

Dormant Account

Ethiopian Postal Service

904

Eyerusalem Asfaw

TG/462/2014

Sebategna Branch

7.08

858

ESHETU DESSIE DEBELLA

Merkato Branch

284.00

Dormant Account

905

EYERUSALEM AYELE WOLDEAB

Arat Kilo Branch

1,737.43

Dormant Account

859

ESHETU GURAGE PLC

Africa Andinet

560.49

Dormant Account

906

EYERUSALEM FASIKA HAILEMARIAM

Head Office Branch

1,045.75

Dormant Account

860

ESHETU KEBEDE / GARAGE/

Head Office Branch

2,736.42

Dormant Account

907

EYOB AGIZEW TIBEBE/G.C/

Legehar Branch

867.43

Dormant Account

861

ESKENDER T/SEL. &/ or BEZUWORK

Stadium Branch

1,544.37

Dormant Account

908

EZANA AFEWORK AMBAYE

Head Office Branch

935.97

Dormant Account

862

ESKINDER MULATU DESTA

Bole Branch

2,103.00

Dormant Account

909

EZANA HEALTH COLLECGE PLC

Arat Kilo Branch

320.24

Dormant Account

863

ESKINDER TADESSE TABOR

Merkato Branch

7,138.28

Dormant Account

910

EZANA MESELE TEKA

Adis Ketema Branch

1,468.00

Dormant Account

864

ESMAEL MOHAMMEDSALIH UMER

Habte Giorgis Branch 3,716.43

Dormant Account

911

ESMAIL MOHAMMED JAMMA

4,084.50

Dormant Account

Dire Dawa

7,008.91

Dormant Account

Gulele Branch

865

EZEDIN MOHAMMEDAWOL ABDELLA

ESMAIL TUSA AGO

F.K.EXPLORER ETH. TRAVEL&TOURS

22 Mazoriya Branch

740.21

Dormant Account

273.50

Dormant Account

912

866

Merkato Branch Legehar Branch

FAFRESH TRADING INT’L P.L.C.

Head Office Branch

1,760.43

Dormant Account

1,507.76

Dormant Account

913

867

ESMELEALEM MEHERETU BIHONEGNE

22 Mazoriya Branch

FAHM GENERAL TRADING PLC

Merkato Branch

2,974.00

Dormant Account

352.00

Dormant Account

914

868

ESRAEL TSEGAYE BERHE

Arat Kilo Branch

FAHMI YOUSF IBRAHIM

Head Office Branch

68.95

Dormant Account

155.90

Dormant Account

915

869

ETAFERAHU ABEBE BEZUNEH

FAME REAL-ESTATE PLC

22 Mazoriya Branch

961.50

Dormant Account

432.92

Dormant Account

916

ETANA TALILA SIBILU

Merkato Branch

917

H. Office

19,853.34

C.P.O

FANA BLOCKET & CONST. LTD COOP

Arat Kilo Branch

376.40

Dormant Account

918

FANCY YOUTH ACCADAMY PLC

Gofa Sefer Branch

2,534.39

Dormant Account

919

FANGL IN ZHONG

Head Office Branch

454.00

Dormant Account

870 871

872

ETCON PLC ETCSD M/KIDUSAN ESRAMIET BAAC

ቅፅ 26 ቁጥር 2212

Alemaya University

Arat Kilo Branch

1,704.04

Dormant Account

www.ethiopianreporter.com

C.P.O

| እሑድ ሐምሌ 4 ቀን 2013

ማስታወቂያ

920

Fantu & Family Trading

Wabe Shebele Hotels Ent.

H. Office

2,000.00

C.P.O

921

Fantu & Family Trading

A.A City Adm.

H. Office

9,775.00

C.P.O

922

FARAH MAHAMED ADEN

Head Office Branch

31.47

Dormant Account

923

FARID MUHABA ZEYINU

Habte Giorgis Branch 358.00

Dormant Account

924

FARIS NASSIR YESUF

Merkato Branch

281.66

Dormant Account

925

FASIKA JOBIRA DRESSA

Merkato Branch

256.39

Dormant Account

926

FASIL ALYE DEBELA

Merkato Branch

518.61

Dormant Account

927

FASIL DESSIE MENGISTU

22 Mazoriya Branch

2,377.77

Dormant Account

M. Arada

100.00

C.P.O

Merkato Branch

11,272.08

Dormant Account

A. Andnet

411.00

C.P.O

1,786.10

Dormant Account

1,678.55

Dormant Account

163.84

Dormant Account

Plan International

928

Fasil G/Tsadik

929

FASIL GIZAW GEBRE GIORGIS

930

Fatuma Mohammed

931

FATUMA MOHAMMED ALI

Merkato Branch

932

FATUMA MUSSA BEKI

Legehar Branch

FAYEZ OMAR (MR)

Head Office Branch

933 934

Fayisel Kemal

Canadian Embassy

returned by Ghimbi Branch

Merkato

935

FAYZA KEMAL MUSSA

Sidamo Tera

936

FEDILA BEJIGA HUNDE

Merkato Branch

937

FEDILA HULALA IBRAHIM

Merkato Branch

938

FEDLU KEDIR HABIB

Kolfe Branch

939

FEDLU NUREDIN AHMED

Merkato Branch

940

FEKAD ABEBE GEDA

Merkato Branch

941

FEKADE SELASSIE & SONS CEM PRO

Gofa Sefer Branch

942

FEKADU ALEMU ABDI

Stadium Branch

943

FEKADU ASAMI

Head Office Branch

944

FEKADU DENDIR ANSSA

Kazanchis Branch

945

FEKADU TOLLA YADETA

22 Mazoriya Branch

946

Fekadu Tulu

Legehar

947

FEKADU WORKU (F/W & SONS)

Head Office Branch

948

FEKEDE ANDINE GEDISSO

Merkato Branch

949

FEKI ABDULKADIR BELIMO

950

500.00

C.P.O

424.60

Dormant Account

7,914.00

Dormant Account

1,055.84

Dormant Account

425.49

Dormant Account

845.30

Dormant Account

359.58

Dormant Account

433.30

Dormant Account

484.00

Dormant Account

871.81

Dormant Account

472.80

Dormant Account

1,160.91

Dormant Account

80.00

C.P.O

968

Fikadu Tuji

BAD/ TG/056/2015

Sebategna Branch

832.00

969

Fikadu W/Gebriel

Mulugeta Assefa

D. Dawa

200.00

C.P.O

970

FIKIR 12 YEGARA HINTSA HOUSING

22 Mazoriya Branch

2035.52

Dormant Account

971

FIKIRE HABTE BARIKINEH

Bole Branch 24,000.00

Dormant Account

972

FIKIRESILASIE ABERA JEMBERE

Mehal Arada

205.27

Dormant Account

973

FIKIRTE TADESSE WOLDEMEDHIN

Legehar Branch

174.30

Dormant Account

974

FIKRU ASSEFA KIDENE

Stadium Branch

251.80

Dormant Account

975

FINDERS RESTAURANT & CAFE PLC

22 Mazoriya Branch

8,260.42

Dormant Account

976

FIREHIWET MELES SERA

Gulele Branch

674.00

Dormant Account

977

FIREZER GELETU NEGIYA

Merkato Branch

6,978.05

Dormant Account

978

FIRKE FACTORY PLC

Sidamo Tera

23,063.12

Dormant Account

979

FISEHA GEBEYEHU FANTAHUN

Head Office Branch

2,481.29

Dormant Account

980

FISEHA TADELE

Dire Dawa

70.29

Dormant Account

981

FISSEHA FIKADU AYELE.

Head Office Branch

705.51

Dormant Account

982

FITANI SHIKUR TRBITE

Merkato Branch

252.63

Dormant Account

983

FITSUM ASMELASH SYOUM/IZA ADV.

Arat Kilo Branch

560.25

Dormant Account

984

Fitsum G/Medihn

Merkato

100.00

C.P.O

985

FITSUM KIROS HAGOS

Gofa Sefer Branch

968.30

Dormant Account

986

FITSUM WORLD TRADE PLC CO

Head Office Branch

31.24

Dormant Account

G. Sefer

10,000.00

C.P.O

returned by D.D. Branch

A.A. Ketema Mestedader Yemeret Astedader Balesiltan

C.P.O

987

Fitsumwork Adinew

988

FITSUMWORK ADNEW MANTEGAFTOT

Gerji Branch

1,237.80

Dormant Account

989

FLAMINGO GENERAL TRADING

Kazanchis Branch

529.49

Dormant Account

990

FLIPPER CHILDREN’S C.A.L.C. PL

Kazanchis Branch

1,237.20

Dormant Account

991

FORTUNA GROWTH INT’L PLC

Head Office Branch

697.58

Dormant Account

992

FRANCA DAMET PRAENDINU

Head Office Branch

196.78

Dormant Account

993

755.83

Dormant Account

FRANCIS AZUBIKE OKOSAH

Kazanchis Branch

468.00

Dormant Account

808.22

Dormant Account

994

FRANKO IMPIUMI”ADV.ENG. TRADIN”

Megenegna Branch

1,968.00

Dormant Account

Head Office Branch

551.89

Dormant Account

995

Gofa Sefer Branch

964.00

Dormant Account

28,081.50

Dormant Account

Lideta Branch

FELEKE BEKELE

FRE.SHIP PHARME.&MED SS W.PLC

996

Habte Giorgis Branch 2,052.44

Dormant Account

Dire Dawa

8,517.52

Dormant Account

FREHIWOT CHERINET WOLDEHIWOT

951

FERDOSSA MOHAMMED ABUBEKER

997

FREHIWOT FELEKE MELKA

22 Mazoriya Branch

161.87

Dormant Account

952

FERHAN YESUF AHMED

Habte Giorgis Branch 543.24

Dormant Account

998

Frehiwot Hailu Habte

Legehar

80.00

C.P.O

953

FERO PLC

Bole Branch

38,529.93

Dormant Account

999

FREHIWOT SELETENE TESFAYOHANNE

Head Office Branch

3,074.39

Dormant Account

954

FESEL ABDELLA ALIYE

Dire Dawa

625.50

Dormant Account

1000

FREWEYENI G/EGZIABHER GUANGUL

22 Mazoriya Branch

693.30

Dormant Account

955

FETAN WOOD &METAL WOR. PR.PR.CO

Gulele Branch

484.00

Dormant Account

1001

FREXPO PVT.LTD. CO.

Head Office Branch

617.65

Dormant Account

956

FETIHA HAIDER TOIB

Kolfe Branch

Dormant Account

1002

1,654.29

FREZGI TESFAYE BARAKI

Jimma Branch

1,218.00

Dormant Account

957

FETIYA ABDELA MOHAMMED

Kolfe Branch

Dormant Account

1003

5,368.50

FROM THE HEART CHU. MIN OF ETH

Head Office Branch

31,094.80

Dormant Account

958

FETIYA ABDULMENAN UMER

Habte Giorgis Branch 2,156.44

Dormant Account

1004

FUAD AWOL BESHIR

Adis Ketema Branch

4,788.70

Dormant Account

959

FETLE W/AMANUEL GEBRE

Kazanchis Branch

1005

Fuad stationery

Merkato

3,000.00

C.P.O

2,077.95

Dormant Account

960

FETWI WELDAY ASGEDOM

22 Mazoriya Branch

1006

19,934.00

Dormant Account

FYF GENERAL BUSINESS P.L.C.

Habte Giorgis Branch 2,053.79

Dormant Account

Gonder

1,000.00

C.P.O

1007

G.Z.A. METAL WORK ENTERPRISE

Gofa Sefer Branch

326.83

Dormant Account

1008

352.25

Dormant Account

G/EGEZEABHER G/ SELASSIE NEGUSS

Head Office Branch

188.60

Dormant Account

1009

G/EGZIABEHER G/ KIDAN MARU

Stadium Branch

352.49

Dormant Account

905.00

Dormant Account

ETC

Abebe Bonga

ETC

Minister of Foreign

961

Feyissa Bona

962

FEYSEL SALEM AWAD

Head Office Branch

963

FEYSEL SALEM AWAD

Tekle Haimanot Branch

1010

G/HIWOT AREAYA

Habte Giorgis Branch 326,945.35

Dormant Account

Head Office Branch

326.66

Dormant Account

964

FIANE REAL ESTATE PLC

1011

Head Office Branch

Arat Kilo Branch

5,839.51

Dormant Account

454.00

Dormant Account

G/KIDAN BEYENE G/GIORGIS

965

FIKADU BIRHANU TSEHAY

1012

G/KIRSTOS G/YOHANNES KASSAHUN

Adis Ketema Branch

2,924.84

Dormant Account

966

FIKADU LEGESSE TEKABE FIKADU LEGESSE TEKABE

Gofa Sefer Branch

356.53

Dormant Account

Adis Ketema Branch

G/MARIAM W/ GEBRIEL W/ HAIMANOT

Habte Giorgis Branch 435.64

621.81

Dormant Account

1013

967

FIKADU SIRBARO BETANE

www.ethiopianreporter.com

ክፍል-2

ገጽ 23

Dormant Account

ቅፅ 26 ቁጥር 2212

ክፍል-2

ገጽ 24

| እሑድ ሐምሌ 4 ቀን 2013

ማስታወቂያ

G/Mariam Gizaw GC

Bole Adm. Infrastructure & Housing office

Legehar

G/Mariam Gizaw GC

A.A Adm. Infra. & con. Auth.

Legehar

1016

G/Medhin W/ Gebriel

ADET Agriculture Research center

B. Dar

1017

G/MESKEL HABTE DEBESAY

Habte Giorgis Branch 387.00

Dormant Account

1018

G/TINSAIE HAILE G/ YESUS

Gofa Sefer Branch

2,131.43

Dormant Account

1019

G/TSADKAN ABAY W/SELASSIE

Head Office Branch

46.71

Dormant Account

1014

1015

Gasco for Trading & comm.Agent

Oromia Agei. Devt. Bureau

1021

Gasco Trading & Comm. Ag.

Tigray Agr’l & Natural Resources Bureau

1022

GASFAT GENERAL SERVICE PLC

1020

Legehar

Legehar

Nifas Silk

15,000.00

4,000.00

177.00

101.90

C.P.O

C.P.O

C.P.O

C.P.O

387.84

C.P.O

462.00

Dormant Account

1055

GENET WOREDE SAHILE

Adis Ketema Branch

1,706.99

Dormant Account

1056

GENETI DAKA ATO MESSA & TARIKU

Gofa Sefer Branch

8,853.65

Dormant Account

1057

GENIUS TRAINING & CONSULTANCY

Arat Kilo Branch

1,462.06

Dormant Account

1058

GENIUS TRAN.& FORIGN TR.AU.PLC

Stadium Branch

490.70

Dormant Account

1059

GENIUS TRANSIT & FOREIGN TRA

Nifas Silk

849.49

Dormant Account

1060

GERAWORK TAFESSE

Jimma Branch

829.46

Dormant Account

1061

GEREMEW ALI MEGENA

Habte Giorgis Branch 784.25

Dormant Account

1062

GEREMEW DUBALE MENGISTU

Kolfe Branch

484.00

Dormant Account

1063

GEREMEW GUTA HORSA

Head Office Branch

1,148.15

Dormant Account

1064

GEREMEW NIGUSSIE DENI

Head Office Branch

324.04

Dormant Account

1065

GEREMEW TENI BONGIE

Bole Branch

2,080.98

Dormant Account

1066

GERMA BITEW H/ WOLD

Jimma Branch

360.88

Dormant Account

D. Dawa

500.00

C.P.O

Merkato

100.00

C.P.O

1067

Geta Fetene Gebeyehu

Eth. Catholic Church Harar Coor. Office

C.P.O

1068

Getachew Adola

returned by B. Dar Branch

1023

Gatmets Int’l PLC

Muger Cement Ent.

1024

GCS PLC

Ministry of Revenue

1025

GEBIRMARIAM SIRABIZU

Jimma Branch

7,388.52

Dormant Account

1069

Merkato Branch

287.00

Dormant Account

441.02

Dormant Account

Kazanchis Branch

1026

GEBRE SIBANIE TEKLE

GETACHEW AKALU G/YES

1070

1,374.02

Dormant Account

Bole Branch

77.49

Dormant Account

Gofa Sefer Branch

1027

GEBRE TALIBACHEW TADESSE

GETACHEW ANBESI E DEBEL “GET.A

1071

Bole Branch

Stadium Branch

Dormant Account

3,067.62

Dormant Account

1,046.56

1028

GEBREHIWOT ABRAHA KAHSAY

GETACHEW ASSEFA MEKONNEN

1072

969.85

Dormant Account

Nifas Silk

468.60

Dormant Account

Kolfe Branch

1029

GEBRETINSAE YAKOB AREGAWI

GETACHEW ASSEFA”BAHETE TRADIN”

1073

Head Office Branch

555.90

Dormant Account

1030

GEBREYOHANNES TEDLA WOLDEMARIA

GETACHEW AYENEW ESHETE

Gofa Sefer Branch

273.24

Dormant Account

1074

GETACHEW CHAKA HAILE

Stadium Branch

1,543.70

Dormant Account

1031

Gebru Desse

500.00

C.P.O

1075

GETACHEW DESTA YIMAM

Head Office Branch

260.69

Dormant Account

1032

GEBRU MEBRATU NEGUSSIE

Head Office Branch

357.94

Dormant Account

1076

GETACHEW GELAN “DIRE INTER.HOT

Adama Branch

1,163.91

Dormant Account

1033

GEDAMU TSEGAYE ALEMAYEHU

Head Office Branch

16,611.08

Dormant Account

1077

GETACHEW HAILEGIORGIS GEBREHIW

Legehar Branch

4,455.48

Dormant Account

1078

GETACHEW HAILELEUL CHERENET

Head Office Branch

73.15

Dormant Account

1079

GETACHEW TEGENE G/WOLDE

Adis Ketema Branch

474.00

Dormant Account

1034

Gelayay Ayalew

Kazanchis

840.00

C.P.O

Stadium

3,000.00

A.A Airport Merkato Customs

Ethiopian Telecommunications Agency

Stadium

80.00

C.P.O

1035

GEMECHIS MELAKU GUDINA

Kolfe Branch

330.61

Dormant Account

1080

GETACHEW TEKALGNE ASFAW

Head Office Branch

511.43

Dormant Account

1036

GEMI UNITED CONSULTANCY PLC

Mehal Arada

539.59

Dormant Account

1081

GETACHEW TEMESGEN CHAMISSO

Kolfe Branch

279.59

Dormant Account

1082

GETACHEW W/SEMAYAT W/EYESUS

Nifas Silk

705.00

Dormant Account

1083

GETACHEW W/YES W/SELASSIE

Arat Kilo Branch

318.16

Dormant Account

1084

GETACHEW WOLDU GIDEY GETACHEW WOLDU GIDEY

Kolfe Branch

2.21

Dormant Account

1085

GETAHUN DUFERA DEME

Gofa Sefer Branch

422.00

Dormant Account

1086

GETAHUN KEBEDE NEGERI/HOUSEHOL

Gofa Sefer Branch

3,486.74

Dormant Account

484.00

Dormant Account

1037

1038

Genale PLC

A.A. Ketema Meret Astedader Balesiltan

GENANAW DEJENE H/MARIAM

Kazanchis Gofa Sefer Branch

5,000.00

286.50

C.P.O Dormant Account

1039

General Chemical Trading

Gambela Breau of H. Office Agriculture

1040

General Chemical Trading

Tigray Bureau of Agr. Dev.

H. Office

1041

General Chemical Trading

Ministry of National Defence

H. Office

4,000.00

C.P.O

1087

GETAHUN SAMUEL TADESSE

Dire Dawa

1042

GENET ABEBE W/ GEBRIEL

Gofa Sefer Branch

Dormant Account

1088

342.44

GETAHUN W/SENBET GENDABO

Merkato Branch

539.90

Dormant Account

1043

GENET ALEMAYEHU KASSA

Gofa Sefer Branch

Dormant Account

1089

407.14

GETANEH FEKEDE DEBELA

Sebategna Branch

1,025.11

Dormant Account

1044

GENET ALEMAYEHU W/MARIAM

Merkato Branch

804.28

Dormant Account

1090

GETNET DINO ADEM &/OR SANIA DINO ADEM

Stadium Branch

5,809.94

Dormant Account

1045

Genet Amdemichael

D. Dawa

500.00

C.P.O

1091

GETNET GUTETA G.C.

Arat Kilo Branch

379.74

Dormant Account

1046

GENET ASRES BIZUNEH

Legehar Branch

1092

GETU ALEMU KITABE

2,702.69

Dormant Account

Merkato Branch

840.73

Dormant Account

1047

GENET BADEG W/ SENBET

Head Office Branch

1093

1,673.45

Dormant Account

GETU BEDASO NEBSIE

Sebategna Branch

1,421.03

Dormant Account

1048

GENET BIRHANE BELAY

Sebategna Branch

1094

503.09

Dormant Account

GETU BIREGA G/ WELDE

Kolfe Branch

484.00

Dormant Account

1049

GENET DENDIR FERSHA

Merkato Branch

Dormant Account

1095

884.17

GETU GEBRESILASSIE W\\GIORGIS

Sebategna Branch

305.00

Dormant Account

1050

GENET GEDA AYGUGU

Megenegna Branch

Dormant Account

1096

308.29

GETU KASSAYE GURAR

Kazanchis Branch

1,168.22

Dormant Account

1051

GENET HAILU GETAHUN

Kazanchis Branch

Dormant Account

1097

301.86

GETU TADESSE TEKLE

Merkato Branch

18,300.64

Dormant Account

1052

Genet Shiferaw

Abebe Ayalew

A. Ketema

100.00

C.P.O

1098

GETU TESFAYE GULMA

Adis Ketema Branch

747.00

Dormant Account

1053

Genet Teshome

Meseret Teshome

Kazanchis

120.00

C.P.O

1099

GEZAHEGN MAMO

Jimma Branch

263.73

Dormant Account

1100

GEZAHEGN RETA TSEGAYE

Gofa Sefer Branch

535.22

Dormant Account

1101

GEZMOU HERDO

Head Office Branch

136.90

Dormant Account

1054

GENET TSEGAYE GEBREEGIZIABHER

ቅፅ 26 ቁጥር 2212

Genet Amdemichael

Legehar Branch

5,013.63

3,000.00

5,288.41

C.P.O

C.P.O

Dormant Account

www.ethiopianreporter.com

| እሑድ ሐምሌ 4 ቀን 2013

1102

GHALAM HASSAN RASHID HADJI RAS

1103

Ghimbi Benti

1104

GIDEYE GEBREMARYAM LEGESE

Mehal Arada

1105

GIDI LULESSA ABA-WAJI

Merkato Branch

1106

GIGA CONST. KOKEB TSEBEHA PLC

1107

ማስታወቂያ

1148

GUDETA AYELE WERTU

Habte Giorgis Branch 3,127.35

Dormant Account

1149

GUENET FRESENBET AZIMACH

Head Office Branch

848.99

Dormant Account

1150

GUJI GIRJA V.M.M ANDT.C.PAND E

Merkato Branch

984.00

Dormant Account

1151

GULELE POLYCLINIC SHARE CO.

Kolfe Branch

7,495.40

Dormant Account

1152

GULILAT ASTATKE AND ASSOCIATES

Head Office Branch

354.40

Dormant Account

1153

Dormant Account

GULLILAT WEDAJO BATI

Merkato Branch

1,052.56

Dormant Account

1154

Legehar Branch

84.00

Dormant Account

984.00

Dormant Account

GULTA REHMATO HUSSEN

1155

Legehar Branch

Megenegna Branch

9,943.44

Dormant Account

1,362.44

Dormant Account

GUTEMA FIRESSA URGESSA

1156

GUY H. RAYBAVOD

GIRFOCHO GENERAL TRADE PLC.

Stadium Branch

48.63

Dormant Account

284.00

Dormant Account

Head Office Branch

1157

Bole Branch

506.41

Dormant Account

1111

GIRIJA PLC

Bole Branch

262.67

Dormant Account

H.A.G AGRO INDUSTRY PLC

1158

Legehar Branch

146.50

Dormant Account

672.31

Dormant Account

Legehar Branch

1112

GIRMA & KALU INSURANCE & REINS

H.H.A AGRO INDUSTRY PLC

1159

Sebategna Branch

339.40

Dormant Account

972.00

Dormant Account

Gofa Sefer Branch

1113

GIRMA ABEBE WELDEMARIAM

H/GEBRIEL MAMO G/EGZIABHER

1114

GIRMA ALEMAYEHU HAILE

Kolfe Branch

H/MARIAM CHORAMO ‘’HAJUTA TRAD

Head Office Branch

1,225.63

Dormant Account

936.50

Dormant Account

1160

1115

GIRMA ASSEFA (GENERAL CONST.

Head Office Branch

1161

426.51

Dormant Account

H/MARIAM G/GIORGIS BETURA

Merkato Branch

1,152.45

Dormant Account

1116

GIRMA DEMO CHEKUALA (DR)

Adis Ketema Branch

14,827.73

Dormant Account

1162

Head Office Branch

216,154.68

Dormant Account

1117

GIRMA EARO KUMBI

Head Office Branch

444.51

Dormant Account

H/MELEKOT SHEFERAW MAMECHA H/ MELEKOT SHEFERAW MA

Merkato Branch

H/SENBET AREDA DEMEKE

Sebategna Branch

664.50

Dormant Account

547.40

Dormant Account

1163

1118

GIRMA G/TSADIK TENKIR

1119

GIRMA GUTA BORGA

Sebategna Branch

15,215.70

Dormant Account

1164

HAB Computer & Office Machine service

Addis Ababa Lagar Customs

Kazanchis

101.40

C.P.O

1120

Girma Kebede

Stadium

1,644.25

C.P.O

Head Office Branch

Commercial printing press

120.48

C.P.O

403.90

Dormant Account

HAB Computer & Office Machine service

Kazanchis

1121

GIRMA KEBEDE &/OR

1165

1122

GIRMA NEGASH BUILDING CONTRACT

Stadium Branch

1166

1,289.33

Dormant Account

HABESHA ELECTRONICS MAN.P.L.C.

Head Office Branch

924.00

Dormant Account

1123

GIRMA TAFESSE GOBENA

Arat Kilo Branch

608.64

Dormant Account

Legehar

254.13

C.P.O

1124

GIRMACHEW ASRAT TESFAYE

Habte Giorgis Branch 607.75

Dormant Account

1125

GIRMACHEW MEKONNEN BELAYNEH

Legehar Branch

1,344.77

1126

GIRMACHIN PLC

Adama Branch

1127

Girmalesh Assefa

1128

Legehar Branch

17,336.33

Dormant Account

G. Sefer

465.00

C.P.O

1,235.80

Dormant Account

1,191.64

Dormant Account

Arat Kilo Branch

701.13

Dormant Account

GIGA CONSTRUCTION P.L.C

Arat Kilo Branch

378.80

1108

GIMRA CONSTRUCTION PLC

Adis Ketema Branch

1109

GIOVANNI RICO BONSIGNORI

1110

Adama Memihiran College

Momina Ahmed

Agency for the admt. Of rented houses

1167

Habib Ali

Dormant Account

1168

HABIB MOHAMMED HABIB

Legehar Branch

101.06

Dormant Account

25,160.00

Dormant Account

1169

HABIBA ADEM HUSSEN

Gulele Branch

38,757.91

Dormant Account

Legehar

199.66

C.P.O

1170

HABTAMU LEMMA YADETE

Dire Dawa

1,226.59

Dormant Account

GIRMAY DARCHA TEKLE

Head Office Branch

5,772.96

Dormant Account

1171

HABTAMU ZELALEM MAMUYE

Kotebe Branch

50.00

Dormant Account

1129

GIRMAY KIDANE “G.S.B ELECTRO

Head Office Branch

832.84

Dormant Account

1172

HABTE KINFU ZEMARIAM

Gofa Sefer Branch

489.70

Dormant Account

1130

GIZACHEW ASFAW MANALE

Head Office Branch

85.10

Dormant Account

1173

HABTEBGERIEL KINFE DESTA

Legehar Branch

7,444.47

Dormant Account

1174

HABTEMARIAM KALAYU GIRMAY

Merkato Branch

403.90

Dormant Account

1175

HABTEMARKOS MOCCO AREDA

Head Office Branch

1,235.50

Dormant Account

1131

Global comp. Eng.

AA Air Port Customs

ANRS wated Env. Dev. Bureau

B. Dar

1,000.00

C.P.O

1132

GLORIOUS PLC

Merkato Branch

3,809.49

Dormant Account

1176

HABTEYES TUFER

Merkato Branch

356.06

Dormant Account

1133

GLORIOUS INT’L TRADING ENT.

Head Office Branch

165.11

Dormant Account

1177

HABTU WURGESSA LUBU

Sebategna Branch

686.37

Dormant Account

1134

GMS MEDICAL SERVICE PLC

Legehar Branch

184.00

Dormant Account

1178

Hadghemebes Ambaye

ETC

Legehar

80.00

C.P.O

1135

Goal PLC

Oromiya Agri. Dev’t Bureau

H. Office

700.00

C.P.O

1180

69.30

C.P.O

Goh Hailemariam

Legehar

214.67

C.P.O

Agency for Administration of rented houses

Legehar

Lekiray Betoch Astedader Dirijit

Hadghemebes Ambaye

1181

HADIYA TRADING ENTERPRISE

Stadium Branch

251.40

Dormant Account

Kiray Betoch Astedader

Legehar

85.05

C.P.O

1182

HADJI ZEINU HASSEN SAID

Merkato Branch

2,125.76

Dormant Account

1183

HAGOS BERHANE HAILEMARIAM

22 Mazoriya Branch

756.92

Dormant Account

1184

HAGOS G/ANANIA TESFAYE

Head Office Branch

557.11

Dormant Account

479.00

C.P.O

G. Sefer

104.00

C.P.O

1136

1137

Goh Hailemariam

1138

GOH POULTRY DEVELOPMENT PLC

Gofa Sefer Branch

444.50

Dormant Account

1139

GOITOM BEYENE ABERA

Gofa Sefer Branch

284.00

Dormant Account

1140

GOJOYE YEGARA HINTSA YEMENORY

Mehal Arada

208,331.40

Dormant Account

1141

GOLDEN GATES SCHOOL PLC

Megenegna Branch

300.95

Dormant Account

1142

GOLDEN STAR RESOURCES LTD

Head Office Branch

925.00

1143

GRAIN MARKETING AREA TRADERS A

Kolfe Branch

1144

GRANT EXPRES TRAV&TOUR SVC PLC

1145

1185

Haile Gessese

Dormant Account

South Gonder Adm. Zone B. Dar Estie Woreda Agr. Office

1186

Haile Habtamu

985.20

Dormant Account

Dereje Bekele

1187

HAILE NIGUS HAILU

Legehar Branch

857.27

Dormant Account

Head Office Branch

454.00

Dormant Account

1188

HAILE WAGAW ALEMU

Habte Giorgis Branch 669.75

Dormant Account

GREEN COF.AGRO INDUSTRY PLC

Head Office Branch

823.85

Dormant Account

1189

HAILEMARIAM DENDIR ANSSA

Merkato Branch

7,595.83

Dormant Account

1146

GSG PLC

Sebategna Branch

600.31

Dormant Account

1190

HAILEMARIAM MENGA ZEGIDO

Gofa Sefer Branch

288.30

Dormant Account

1147

GTF-NON-FORMAL EDUCATION PROJ.

Head Office Branch

528.22

Dormant Account

1191

HAILEMARIAM TEKLU TEFEREA HAILEMARIAM TEKLU TEF

Gofa Sefer Branch

16,835.01

Dormant Account

www.ethiopianreporter.com

ክፍል-2

ገጽ 25

ቅፅ 26 ቁጥር 2212

ክፍል-2

ገጽ 26

| እሑድ ሐምሌ 4 ቀን 2013

ማስታወቂያ

1192

HAILEMARIM BIRU NORAHUN

Adis Ketema Branch

470.08

Dormant Account

1193

HAILEMECHAEL LEMESSA TELILA

Kolfe Branch

7,338.94

Dormant Account

1194

HAILEMICHAEL AFEWORK KASSA

Adis Ketema Branch

481.10

Dormant Account

1195

HAILEMICHEAL GEDAMU REDI

Kazanchis Branch

487.00

Dormant Account

1196

HAILU ABEBE GESET

Adis Ketema Branch

2,726.24

Dormant Account

1197

HAILU ADERA ABEBE

Merkato Branch

216.05

Dormant Account

1198

HAILU ASSEFA ABEGAZ

Head Office Branch

194.40

Dormant Account

1199

HAILU BERTA MEGENTA

Merkato Branch

1,190.19

Dormant Account

1200

HAILU GEBRE HAILEMICHAEL

Merkato Branch

285.46

Dormant Account

1201

HAILU GEZAWE YERDAW

Merkato Branch

546.71

Dormant Account

1202

HAILU LENJISO `HAKAME INT`L`

Kolfe Branch

720.25

Dormant Account

1203

HAILU MEBRATE MEKETA

Kolfe Branch

5,003.18

Dormant Account

1204

HAILU TESEMMA YIFAT

Sidamo Tera

305.45

Dormant Account

1205

HAIMANOT ABAY TEFERA AND

Africa Andinet

2,502.26

Dormant Account

1206

HAIMANOT ATALAY BIRHANE

Habte Giorgis Branch 633.46

Dormant Account

1207

HAIMANOT ESHETE W/MARIAM

Head Office Branch

306.01

Dormant Account

1208

Haji Nuru Yesuph

25,687.19

C.P.O

North Gondar Gonder Adm. Zone

1240

HAWAS AGRI BUSINESS PVT LTD CO

Legehar Branch

789.17

Dormant Account

1241

HAYAT ABEDULKADER NURUHUSSEIN

Habte Giorgis Branch 189.49

Dormant Account

1242

HAYREDIN HAMDELLA ALI

Merkato Branch

904.07

Dormant Account

1243

HAYRIYA MUDIE MUSSA

Sebategna Branch

3,356.23

Dormant Account

1244

HAZEM H.FAHMI ABBAS

Bole Branch

379.90

Dormant Account

1245

HAZI I.I CONSTRUCTION

Head Office Branch

2,465.73

Dormant Account

1246

HCS-SADCOH RIPPLE A/A.

Stadium Branch

1,144.00

Dormant Account

1247

HEARTS PLC

Head Office Branch

948.57

Dormant Account

1248

Hearts plc

Tana Beles Project Office

H. Office

697.80

C.P.O

1249

Hearts plc

Federal inland Revenue Authority

H. Office

1,053.82

C.P.O

1250

Helen Hussen

Hassen Hussen

Shashemene

100.00

C.P.O

1251

Helena Health Care products

Addis Tyre S.C

G. Sefer

5,130.00

C.P.O

1252

HENOCK MOGESSE AMDEBIRHAN

Kolfe Branch

574.08

Dormant Account

1253

HENOK ALEBACHEW ZEWDIE

Kazanchis Branch

364.18

Dormant Account

1254

HENOK BIFTU WAKJIRA

Merkato Branch

687.60

Dormant Account

1255

Dormant Account

HENOK HABTEZGHI OCBAZGHI

22 Mazoriya Branch

924.00

Dormant Account

1256

Henok Worku

D. Dawa

150.00

C.P.O

1257

HENOK YOHANNES ABEBE

Merkato Branch

1,455.49

Dormant Account

1258

Heritage Travel Ethiopia

Legehar

316.35

C.P.O

1209

HAJIMOHAMED RASID MOHAMMED

Jimma Branch

1210

HAJI-UMER YESUF MOHAMMED

Habte Giorgis Branch 500.00

Dormant Account

1211

HAK CREDIT & SAVING COP. ASS.

Habte Giorgis Branch 31,956.50

Dormant Account

1212

HALLETA PLC.(BERHANU BAKASHE)

Head Office Branch

593.78

Dormant Account

1213

HAMDA ENGINEERING CONSULT PLC

Stadium Branch

737.95

Dormant Account

1259

HERMES FURNITURE PLC

Arat Kilo Branch

925.00

Dormant Account

1214

HAMDU ABDISHIKUR SABA

Adis Ketema Branch

779.66

Dormant Account

1260

HIBELA TRADING PLC

Gofa Sefer Branch

526.26

Dormant Account

1215

HAMID KEMAL MOHAMMED

Merkato Branch

409.85

Dormant Account

1261

HIBRET CONSTR. CO-OP ASSOC. PL

Arat Kilo Branch

250.70

Dormant Account

1216

HAMID MUSTEFA NURYE

Merkato Branch

205.30

Dormant Account

1262

HIBRET CONSTRACTION LTD COP AS

Arat Kilo Branch

332.54

Dormant Account

1217

HANA GUDETA AGETA

Legehar Branch

60.39

Dormant Account

1263

HIDASSIE ABYSSINIYA L/COOP. AS

Arat Kilo Branch

4,415.86

Dormant Account

1218

HANNA G/EGZIABHER KASSA

Head Office Branch

2,196.50

Dormant Account

1264

HIDAYA ABDULWASSIE YUSUF

Lideta Branch

309.00

Dormant Account

1219

HANNA KASSA BITEWLIGN

Bole Branch

272.86

Dormant Account

1265

HIGET PLC

Head Office Branch

970.00

Dormant Account

1220

HANNAN MOHAMMED SALAH

Gofa Sefer Branch

843.45

Dormant Account

1266

HIGHER EDUC PROMOTION& DEVT. A

Arat Kilo Branch

3,063.12

Dormant Account

1221

HAPPY FAMILY STUDIO

Head Office Branch

99.89

Dormant Account

1267

HAPPY NET GENERAL BISUNESS PLC

Stadium Branch

Dormant Account

287.00

Dormant Account

Habte Giorgis Branch 9,243.28

1222

HIGHLAND CHINAÐ.MET.IND. PLC

Kazanchis Branch

HIKMA AMIN SEMAN

Habte Giorgis Branch 1,812.82

Dormant Account

2,541.96

Dormant Account

1268

1223

HARD ROCK DRILLING & ENGINEERI

Kolfe Branch

HILIN PLC/HILIN WATER WELL DRI

Legehar Branch

97.78

Dormant Account

3,399.39

Dormant Account

1269

1224

HAREGEWOIN ABEBE

1270

HILLTOPS ACADAMY PLC

Kolfe Branch

963.36

Dormant Account

Kolfe

435.00

C.P.O

1271

HIMRAIL HAMDAIL MOHAMMED

Head Office Branch

280.74

Dormant Account

1272

HINDYA CHIBSSA GEMECHU

Merkato Branch

9,271.00

Dormant Account

1225

Haregewoin Abebe

Oromiya Water Construction Enterprise

57.18

Eyob Tezera

Lekiray Betoch Astedader Dirijit

1226

HARENA AUTOMOTI VE & GENERAL T

Gofa Sefer Branch

1,196.48

Dormant Account

1273

Mehal Arada

443.75

Dormant Account

15,722.29

Dormant Account

Merkato Branch

1227

HARMONY AGRICULTURAL ENTS

HINTSA G/HIWOT TESFAY

1274

HIRUY MESFIN HAILE

Legehar Branch

Dormant Account

3,074.46

Dormant Account

Habte Giorgis Branch 457.00

1228

HAROT FAMILY TRADING PLC

1275

Head Office Branch

Head Office Branch

549.35

Dormant Account

49.09

Dormant Account

HIWOT AMANUEL BOGALE

1229

HASANALLY ALADDIN & SONS

1276

Hiwot Getachew

H. Office

80.00

C.P.O

1230

HASEN ABDU WAKENE

Head Office Branch

635.87

Dormant Account

1277

Head Office Branch

1,592.94

Dormant Account

456.39

Dormant Account

Head Office Branch

1231

HASHIM AMAN HUSSIEN

HIWOT LEMMA BURKA”H.L.TRADING”

1278

6,121.12

Dormant Account

HASLEZ PLC

666.22

Dormant Account

Merkato Branch

1232

22 Mazoriya Branch

HIWOT MEGERSSA MUMECHA

1279

Head Office Branch

388.91

Dormant Account

265.49

Dormant Account

Head Office Branch

1233

HASSAN IBRAHIM ABDULRHMAN

HIZKIAS TSEGAYE ABEBE

1280

118.91

Dormant Account

HASSEN ALI MULAW

659.26

Dormant Account

Head Office Branch

1234

Legehar Branch

HOGAL TRADING & CONTRACTING EN

1281

HSMN PLC

Legehar Branch

959.00

Dormant Account

1235

Hassen Hussen

Merkato

5,000.00

C.P.O

1282

HTS GENERAL TADING PLC

Merkato Branch

294.34

Dormant Account

1236

HASSEN JEMAL HASSEN

Kolfe Branch

531.20

Dormant Account

1283

Merkato Branch

250.12

Dormant Account

1237

HASSEN MOHAMMED SALIH

Legehar Branch

3,358.85

Dormant Account

HUANG MINGZHONG HUANGSHAN

1284

HUKUN ALI HUSSEIN

Adis Ketema Branch

460.27

Dormant Account

746.90

Dormant Account

Merkato Branch

1238

HASSEN UMER MOHAMMED

1285

HUNDAF DAIRY PROCESSING P.L.C.

Legehar Branch

975.00

Dormant Account

1239

HASSEN YIMER HUSSEN

Adis Ketema Branch

397.92

Dormant Account

1286

HUSSEIN JEMAL

Merkato Branch

706.86

Dormant Account

ቅፅ 26 ቁጥር 2212

Hager Mekelakeya Minster

www.ethiopianreporter.com

Eth. Tele. Agency

| እሑድ ሐምሌ 4 ቀን 2013

ማስታወቂያ

1287

HUSSEIN MOHAMMED KHALIL

Head Office Branch

2,430.82

Dormant Account

1337

JEMAL ADEM MOHAMMED

1288

HUSSEIN MUNASSER ALAMOUDI

Head Office Branch

550.00

Dormant Account

1338

Jemal Ahmed

1289

HUSSEN DUBE SORBU

Nifas Silk

255.00

Dormant Account

1339

JEMAL AHMED ABAJOBIR

Habte Giorgis Branch 114.22

Dormant Account

1290

Hussen Mohammed

Merkato

100.00

C.P.O

1340

JEMAL AWEL JUHAR

Sebategna Branch

1,370.26

Dormant Account

1291

HUSSEN MUSTEFA AHMED

Merkato Branch

372.57

Dormant Account

1341

JEMAL AWOL KELIL

Adis Ketema Branch

544.16

Dormant Account

1292

HUSSEN WARIO INCENE

Merkato Branch

4,339.74

Dormant Account

1342

HUSSIEN KEDIR SULIEMAN

Jimma Branch

92,117.90

Dormant Account

523.55

Dormant Account

Stadium Branch

1293

JEMAL BEREKA AFETE JEMAL BEREKA AFETE

Merkato Branch

JEMAL EDAO GOBANA

Assella Branch

71.62

Dormant Account

487.60

Dormant Account

1343

1294

HYREDIN DULA MUZEYIN

JEMAL HAJI KISSA

Bole Branch

Merkato Branch

489.08

Dormant Account

385.00

Dormant Account

1344

1295

I.K. GENERAL TRADING PLC I.T.S.C. P.L.C

JEMAL MOHAMMED IBRAHIM

Merkato Branch

1,279.17

Dormant Account

921.84

Dormant Account

1345

1296

Head Office Branch Merkato Branch

JEMAL MUKTAR JUHARE

Merkato Branch

1,864.70

Dormant Account

1,650.15

Dormant Account

1346

1297

IBRAHIM ABDURAHMAN

1347

Jemal Redi

100.26

C.P.O

1298

Ibrahim Ahmed

Agaro

853.00

C.P.O

Merkato Branch

JEMAL REDI AMAN

Merkato Branch

1,435.90

Dormant Account

494.20

Dormant Account

1348

1299

IBRAHIM AMUMA HIRPA

Merkato Branch

JEMAL SULYMAN ZEKIRO

Merkato Branch

647.78

Dormant Account

712.30

Dormant Account

1349

1300

IBRAHIM ASSFIR BIKILLA

Habte Giorgis Branch 1,875.33

Dormant Account

1350

JEMAL UMER DEJJU

1301

IBRAHIM KASSIM MOHAMMED

Gofa Sefer Branch

429.74

Dormant Account

IBRAHIM KEDIRE MOHAMMED

Merkato Branch

JEMAL UMER ISMAEL

Nifas Silk

203.39

Dormant Account

284.00

Dormant Account

1351

1302

Kazanchis Branch

JEMAL YEMER ALI

Merkato Branch

984.00

Dormant Account

1,257.53

Dormant Account

1352

1303

IBRAHIM KELIL AMAN

Legehar Branch

JEMAL YIMER ABEGAZ

Merkato Branch

484.00

Dormant Account

1,393.03

Dormant Account

1353

1304

IBRAHIM MOHAMMED SEID

Habte Giorgis Branch 11,989.96

Dormant Account

1354

JEMANESH PLC.

1305

IBRAHIM MOHAMMEDNUR IBRAHIM

Habte Giorgis Branch 327.65

Dormant Account

1355

1306

Tesfaye Haile

Kolfe

C.P.O

JEMERAT TOOLS & MACHINERS TRA.

Habte Giorgis Branch 1,000.00

Dormant Account

1356

1307

Ibrahim Teha

Sebategna Branch

JEMIL BEDRU HASSEN

Merkato Branch

700.51

Dormant Account

Sebategna Branch

1357

1308

IBRAHIM YASIN SULEIMAN

JEMIL YASIN MOHAMMED

Head Office Branch

27.40

Dormant Account

Legehar Branch

1358

1309

IDURUS DEV’T AND WELFARE ASSO

JEMILA ACHENAFI TEHAR

Legehar Branch

4,161.07

Dormant Account

Adis Ketema Branch

1359

JEMILA PLC

1310

IFNAN TRADING PLC

Merkato Branch

4,809.61

Dormant Account

IFTU SIKSA BUSINESS PLC.

Stadium Branch

1360

1311

JEMILA SEMAN HUSSIEN

Sidamo Tera

340.08

Dormant Account

Head Office Branch

1361

1312

ILLION EQUIPMENT SALES

JEMLER TECHANICAL TRADING PLC.

Head Office Branch

367.65

Dormant Account

22 Mazoriya Branch

1362

1313

ILLU SORE BUSINESSE PLC

JENBERE G/KIDAN WOLDEYES

Merkato Branch

1,703.86

Dormant Account

1363

Bole Branch

H. Office

JEWAD NOHAMMED AMAN

454.00

Dormant Account

1364

JEWHAR ALI ORDONO

Habte Giorgis Branch 160.00

Dormant Account

1365

JIANBO ZHU

Head Office Branch

954.00

Dormant Account

1366

JIANG QINGLU

Head Office Branch

608.64

Dormant Account

1367

JILAL ABDO ALI

Jimma Branch

320.04

Dormant Account

1368

JILALO MUSEMA SHIFA

Merkato Branch

503.66

Dormant Account

1369

JILALU SEMAN NURON SPE COF AUC

Nifas Silk

289.00

Dormant Account

1370

JIMMA ENTERPRISE

Head Office Branch

4,930.00

Dormant Account

1371

JISMY QUSAI ENTERPRISE

Head Office Branch

407.02

Dormant Account

1372

JORGO BIKLAL FREIGHT TRANS. OW

Kolfe Branch

12,536.25

Dormant Account

1373

JOTE BUSSINESS GROUP P.LC

Adis Ketema Branch

1,371.60

Dormant Account

1374

JOTE DRUG STORE

Adis Ketema Branch

639.67

Dormant Account

1375

JUHAR ALIYE ABIYE

Sidamo Tera

4,435.50

Dormant Account

1376

JULIE HUOU FOR YETSFA BISRAT M

Dire Dawa

294.40

Dormant Account

1377

JUNDI FAKO ALIYE

Dire Dawa

387.93

Dormant Account

1378

Jupiter Trading

Office of Water Kazanchis Resource Dev’t Fund

3,962.00

C.P.O

1379

Jupiter Trading

A.N.R.S Agirc’l Research Institute

Kazanchis

4,625.40

C.P.O

Jupiter Trading

GPNRS Bureau of Culture & Information

Kazanchis

7,570.00

C.P.O

Jupiter Trading

Ethiopian Federal Democratic Rep. Fed. Council

Kazanchis

5,000.00

C.P.O

1314

Imp.Exp. Division

SBB/31/2002

CBE

1315

INFORCRAFT PLC.

Head Office Branch

1316

INFORMATION SYSTEMS SVCS. PLC

Head Office Branch

1317

INFRACOM SERVICES PLC

22 Mazoriya Branch

1318

INNOVCENTURY IT SOLUTIONS PLC

Head Office Branch

1319

INTERN ‘L STATION & COMP ACCE

Stadium Branch

1320

Int’l Stationery & Comp. Accessories

Federal inland Revenue Authority

Kazanchis

54,454.01 120.40

C.P.O

1,964.05

Dormant Account

24.00

Dormant Account

2,042.57

Dormant Account

484.50

Dormant Account

223.02

Dormant Account

5,039.17

Dormant Account

2,818.60

C.P.O

94.50

Dormant Account

670.62

Dormant Account

1,479.97

Dormant Account

931.30

Dormant Account

2,001.28

Dormant Account

1,933.35

C.P.O

1321

ISHAC DIWAN

Head Office Branch

2,187.98

Dormant Account

1322

ISLAMIC EDUCATION ASSOCIATION

Habte Giorgis Branch 2,008.08

Dormant Account

1323

ISSA & ANSHA ADAMA FUEL &OIL

Adama Branch

1,209.42

Dormant Account

1324

ISSAM PLC

Gofa Sefer Branch

1,205.50

Dormant Account

1325

JAMES ALLEN THRNS

Gofa Sefer Branch

8,314.84

Dormant Account

1326

JANAKKUMAR MAGANLAL SHAH

Merkato Branch

678.29

Dormant Account

1327

JARELLA INTERNATIONAL P.L.C

Sebategna Branch

984.00

Dormant Account

1328

JEBENA BUNA GENERAL TRADIN PLC

22 Mazoriya Branch

407.00

Dormant Account

1329

JEBESSA ALEMAYEHU DABA

Head Office Branch

45.94

Dormant Account

1330

JEGORA JOTTE FITE

Adis Ketema Branch

796.90

Dormant Account

1331

JEMAL ABDI MAHAMMUD

Merkato Branch

1,733.98

Dormant Account

1332

JEMAL ABDU MEHAMMED

Merkato Branch

2,529.84

Dormant Account

1333

JEMAL ABDULKADIR WEHABEY

Habte Giorgis Branch 297.64

Dormant Account

1334

JEMAL ABUBEKER MUMMED

Merkato Branch

275.50

Dormant Account

1335

JEMAL ABUBEKER MUMMED

Dire Dawa

714.75

Dormant Account

1336

JEMAL ADEM BEDANE

Merkato Branch

3,969.20

Dormant Account

www.ethiopianreporter.com

1380

1381

Bole Branch Canadian Embassy

A. Andnet

A.A Airport Merkato Customs

461.97

Dormant Account

475.00

C.P.O

ክፍል-2

ገጽ 27

ቅፅ 26 ቁጥር 2212

ክፍል-2

ገጽ 28

| እሑድ ሐምሌ 4 ቀን 2013

ማስታወቂያ

1382

Jupiter Trading

Addis Ababa Roads Authority

Kazanchis

2,648.00

C.P.O

1383

Jupiter Trading

Ministry of Defence

Kazanchis

4,000.00

C.P.O

1384

Jupiter Trading

Ministry of Defence

Kazanchis

4,000.00

C.P.O

1385

Jupiter Trading

Ethiopian pulp & paoper s.c.

Kazanchis

1,387.34

C.P.O

1386

Jupiter Trading

1387

Ministry of Defence

1427

KEDIR MOHAMMOD YIMER

22 Mazoriya Branch

1,868.38

Dormant Account

1428

KEDIR MUSTEFA ENDRIES

Merkato Branch

400.00

Dormant Account

1429

KEDIR SEID ADEM

Habte Giorgis Branch 389.44

Dormant Account

1430

KEDIR SIRAJ SOMMA

Adis Ketema Branch

619.00

Dormant Account

1431

KEFELEGN NIGATU EGZERABO

Kolfe Branch

487.00

Dormant Account

1432

KEFTEGNA AGER AKUARACH AWU. SH.

Adis Ketema Branch

786.50

Dormant Account

1433

Kefyalew Demissie

G. Sefer

80.00

C.P.O

Kazanchis

15,520.00

C.P.O

K/Mariam Hailu

Stadium

100.00

C.P.O

1388

K1 BIRUHTESFA CONSTRUCTION

Mehal Arada

1,186.16

Dormant Account

1434

KEHUA MIAO

Head Office Branch

707.17

Dormant Account

1389

KAHSAY BERHANE MEASHO

Head Office Branch

702.09

Dormant Account

1435

KELEMWWORK ASFAW DESALEGN

Head Office Branch

84.70

Dormant Account

1390

KALEAB FIRDU TIRUNEH

Lideta Branch

829.00

Dormant Account

1436

KELIFA ABAJORGA BOSHO

Head Office Branch

335.37

Dormant Account

1391

KAMELA GIRMA SEID

Adis Ketema Branch

486.50

Dormant Account

1437

KELIFA AMAN ABDUSHIKUR

Legehar Branch

2,658.33

Dormant Account

1392

KAMIL AHMED SOFANO

Sebategna Branch

2,021.50

Dormant Account

1438

Kemal Ibrahim

ADAMA

40.00

C.P.O

1439

KEMAL KEDIR BIRRU

Adis Ketema Branch

47,990.38

Dormant Account

1440

KEMAL MUHAMMED HAMID

Sidamo Tera

25.50

Dormant Account

1441

KEMER ALI JUNDI

Merkato Branch

500.00

Dormant Account

168.00

Dormant Account

1442

KENENIA DEKSISO BEDASO

Head Office Branch

662.23

Dormant Account

1,323.44

Dormant Account

1443

KENENIA DIKSISO WHOLE GRAIN TR

Adama Branch

3,740.90

Dormant Account

4.76

Dormant Account

1444

KENENISA BEKELE’LEMUNA BELBELO

Head Office Branch

2,957.00

Dormant Account

1393

Kamilia Kemal

A.A Ketema Mestedadir Sirana Ketema Limat Bureau

M. Arada

1,350.00

C.P.O

Eth. Tel. Agency

1394

KARAMARA ATHLETICS CLUB

Arat Kilo Branch

1395

KASAHUN DEBELA DEMISSE

Adama Branch

1396

KASAYE ARGAW BEKELE

Bole Branch

1397

KASBALE GENERAL TRADING PLC

Arat Kilo Branch

184.00

Dormant Account

1445

KENZU MENUR KELIL

Stadium Branch

Dormant Account

373.75

Dormant Account

48.70

1398

KASSA ESKINDER DEHNE

Head Office Branch

1446

KERIA ALI IDRIS

Dormant Account

KASSA MENGISTU

2,484.00

Dormant Account

957.74

1399

Merkato Branch

Merkato Branch

1447

832.29

Dormant Account

KASSAHUN KEDIR

941.20

Dormant Account

Legehar Branch

1400

Legehar Branch

KERIMA MOHAMMED HUSSEN

1448

KES-LEYKUN ALEMAYEHU LEGESSE

Gofa Sefer Branch

99.07

Dormant Account

1401

Kassaye Degefu

D. Dawa

500.00

C.P.O

1449

KETEMA AYELE TENAGNE

Stadium Branch

7,025.30

Dormant Account

1402

KASSAYE DEMEKE H/MARIAM

Lideta Branch

500.39

Dormant Account

1450

KETEMA DEMUDA ZEREGUA

Legehar Branch

1,710.96

Dormant Account

1403

KASSIM HUSSEN ESMAN

Merkato Branch

324.00

Dormant Account

600.00

C.P.O

1404

KEBEBWORK AMDE DEBEBE(CHEMACO)

Head Office Branch

312.80

Dormant Account

1405

KEBEDE CHAKA GENERAL IMP&EXP

Kolfe Branch

458.50

Dormant Account

1406

KEBEDE FEKADU REDA

Habte Giorgis Branch 171.50

Dormant Account

1407

KEBEDE HETERAT AGA

Sebategna Branch

461.00

Dormant Account

1408

KEBEDE MICHAEL ACADAMY PLC.

Head Office Branch

920.00

Dormant Account

1409

KEBEDE WASSENI MESHESHA

Head Office Branch

1,651.83

Dormant Account

1410

KEBEDE WEGAYEHU GEN. TRAD. ENT

Gerji Branch

1,573.20

Dormant Account

1411

KEBEDE WOSENE MESHESHA

Kolfe Branch

2,850.34

Dormant Account

1412

KEBIR HUSSEN &/OR JEMAL DEFO

Head Office Branch

1,356.62

Dormant Account

1413

KEBRONE INTE. GOSPEL CHURCH

Megenegna Branch

468.00

Dormant Account

returned by Jimma Branch

Merkato

987.40

C.P.O

1414

Keder Faris

Alemayehu Kebede

1451

Ketema G/Mariam

A.A Ketema Mestedadir Zone M. Arada 5 Timihrit Memria

1452

Ketema Legesse

ETC

Legehar

80.00

C.P.O

1453

Ketema Legesse

AA Air Port Customs

Legehar

190.00

C.P.O

1454

KEYON B.I.G. PLC(KEYON&ASS.

Head Office Branch

2,608.77

Dormant Account

1455

KHALID MOHAMMED ISMAEL

22 Mazoriya Branch

369.00

Dormant Account

1456

KIBATU MOHAMMED BENTI

Legehar Branch

759.00

Dormant Account

1457

KIBROM MELESE ‘’K .M BUILDIING

Head Office Branch

454.00

Dormant Account

1458

KIDAN CONSTRACTION PLC.

Stadium Branch

287.00

Dormant Account

1459

KIDANE ABEBE WOLDEMARIAM

Adis Ketema Branch

5,997.53

Dormant Account

1460

KIDEST TILAHUN W/ YOHANNES

Sidamo Tera

320.50

Dormant Account

1461

Kidist Fantu

H. Office

80.00

C.P.O

1462

KIDIST MARIYAM HULEGEB HAL.YET

Arat Kilo Branch

10,844.02

Dormant Account

C.P.O

1463

KIDUS WERK AFER ENG. PLC

Head Office Branch

366.50

Dormant Account

C.P.O

1464

KIFLE ABREHAM ADIG

Legehar Branch

962.00

Dormant Account

Eth. Tele. Agency

1415

Kedija Ahmed

ECX/03

Sebategna Branch

51.84

1416

Kedija Ahmed

ECX/03

Sebategna Branch

601.15

1417

KEDIJA HAMZA ALI

Habte Giorgis Branch 50.00

Dormant Account

1465

856.45

Dormant Account

KEDIR ABDO DANO

100.00

Dormant Account

Adis Ketema Branch

1418

Sebategna Branch

KIFLE TESEMA AFEBIRHANE

1466

Megenegna Branch

3,184.50

Dormant Account

1,005.69

Dormant Account

Lideta Branch

1419

KEDIR ABDURAZAK MOHAMMED

KIFLE TESSEMA NIZANI

1467

Lideta Branch

408.69

Dormant Account

963.50

Dormant Account

Merkato Branch

1420

KEDIR AHMED MOHAMMED

KIFLU YITBAREK W/ AREGAY

1468

7,975.30

Dormant Account

KEDIR AWOL BEYAN

308.00

Dormant Account

Adis Ketema Branch

1421

Merkato Branch

KINDIE AFRASSO ERGEMA

1469

Sidamo Tera

333.65

Dormant Account

30,028.50

Dormant Account

Mehal Arada

1422

KEDIR BARGICHO SALIYA

KINDIYA GEBREGIORGIS FIKADU

Habte Giorgis Branch 848.16

Dormant Account

Kinfe Wube

Walia Cross country

Shashemene

34.95

C.P.O

1423

KEDIR BEDRU MOHAMMED

1470

KEDIR EDRIS ALI

Merkato Branch

Dormant Account

1471

Kinfe Wube

Bus Transport

Shashemene

34.95

C.P.O

KEDIR HUSSEN DEFAR

Tekle Haimanot Branch

1472

KINSHIP BUSINESS PLC

977.00

Dormant Account

1473

Kitessa Ayele

95.00

C.P.O

1424 1425

1426

KEDIR HUSSEN ZAGNE

ቅፅ 26 ቁጥር 2212

Kolfe Branch

1,088.44 260.11

484.00

Dormant Account Dormant Account

www.ethiopianreporter.com

Bole Branch Oromia Agric’l Dev’t Bureau

A. Andnet

| እሑድ ሐምሌ 4 ቀን 2013

Oromiya Regional State Gov’t

1474

Kitisa Ayele

1475

KIYA COFFEE PLC

Bole Branch

1476

KOFKESSAN INTERNATIONAL BUS.

Sidamo Tera

1477

KOKET TOUR & CAR RENT PLC

Gulele Branch

1478

KOLBO MENAGESHA AGRO IND.PLC

Gulele Branch

1479

KOREAN WAR VICT OF SWEATR MANU

Arat Kilo Branch

1480

KTI TRADINGINDUSTRY PLC

Bole Branch

1481

KUNUZ P.L.C. ‘KUNUZ COLLEGE OF

Kolfe Branch

1482

KURIBACHEW USMAN MOHAMMED Oromia Kililawi Mengist

A. Andnet

ማስታወቂያ

798.18

C.P.O

968.00

Dormant Account

702.00

Dormant Account

1,548.25

Dormant Account

1,000.00

1519

LIMMU KOSSA AGRO INDUSTRY PLC

22 Mazoriya Branch

1520

LIONS AGRI-MECH & ENGINEERING

Bole Branch Ethiopian Telecommunication Agency

1,874.00

Dormant Account

699.41

Dormant Account

Kolfe

80.00

C.P.O

1521

Lisanu T/Tsadik

Dormant Account

1522

LISHAN MULUGETA TESEMMA

Legehar Branch

199.96

Dormant Account

791.03

Dormant Account

1523

LIU WEIJUN

Head Office Branch

64.98

Dormant Account

1,804.00

Dormant Account

1524

LOG PLC

Adis Ketema Branch

1,070.85

Dormant Account

1525

11,066.82

Dormant Account

LOGITRON INTERNATIONAL ETH.LTD

Legehar Branch

558.98

Dormant Account

Gofa Sefer Branch

1526

LOKAT INTERNATIONAL BUS PLC

Nifas Silk

448.00

Dormant Account

439.40

Dormant Account

1527

LOOL TRADING COMPANY

Head Office Branch

529.80

Dormant Account

G. Sefer

1,035.30

C.P.O

1528

LOTI SNACK BAR & RESTA. PLC

Head Office Branch

7.45

Dormant Account

486.50

Dormant Account

1529

LUBABA AHMED SALIYA

Sidamo Tera

1,074.00

Dormant Account

1483

Kuru Alemayehu

1484

L’ ARCA INVESTMENT PLC

Kazanchis Branch

1485

L.A. INTERNATIONAL P.L.C.

Habte Giorgis Branch 1,708.00

Dormant Account

1530

LUBABA KELIL ALI

Megenegna Branch

764.50

Dormant Account

1486

LA BATEAU IVRE SPE CUL TAP PLC

Kazanchis Branch

Dormant Account

1531

LUBABA KELIL ALI

Megenegna Branch

337.30

Dormant Account

1532

LUCY COLLEGE

Dire Dawa

959.87

Dormant Account

1533

M.S.G.Z IMPORT & EXPORT PLC

Merkato Branch

5,735.97

Dormant Account

1534

M/S 3A TRADING P.L.C

Merkato Branch

314.40

Dormant Account

1535

MAA MED PHARMA GENERAL BUS PLC

Habte Giorgis Branch 869.00

Dormant Account

1536

MACSHEB PLC

Legehar Branch

2,222.89

Dormant Account

1537

MADEG BEHEBRET PLC

Arat Kilo Branch

588.47

Dormant Account

1538

MAGDI M. AMIN

Head Office Branch

504.97

Dormant Account

1539

MAGU MULTI PURPOSE COOP.LTD

Adama Branch

6,240.82

Dormant Account

1540

MAHADE MOHAMMED MUSA

Jimma Branch

499.75

Dormant Account

1541

MAHAGI ENTERPRISE PLC

Gofa Sefer Branch

10,490.77

Dormant Account

1542

MAHAMEDSHEIL ABDI MOHAMED

Head Office Branch

34.10

Dormant Account

1543

MAHAMMED AHMED WODAJO

Head Office Branch

869.11

Dormant Account

1544

MAHAMMED HASSEN IMAM

Merkato Branch

1,998.00

Dormant Account

1545

MAHAMMED SIRAJ

Head Office Branch

350.76

Dormant Account

1546

MAHBUBA MOHAMMED

Head Office Branch

414.00

Dormant Account

1547

MAHETEM ALEMAYEHU ATSBEHA

Gerji Branch

1,389.16

Dormant Account

1548

MAHFUZ BRAKE & CLUTCHABDURA

Gofa Sefer Branch

1,353.56

Dormant Account

1549

MAHIDER PUB. & ADV. PVT.LTD.CO

Head Office Branch

470.52

Dormant Account

1550

MAHMOUD MOHAMED YASSIN

22 Mazoriya Branch

78.00

Dormant Account

1551

MAHMUD MEHAMMED YIMER

Habte Giorgis Branch 576.00

1552

Maifuza Yefrenshera

Noh Transport Axsion G. Sefer Mahiber

100.00

C.P.O

Askale Gebre

D. Dawa

200.00

C.P.O

1487

Labora Inter. Trading

Dilla Memihran Timihirt ena Tena Science College

M. Arada

770.50

5,000.00

C.P.O

1488

Labora Inter. Trading

Oromyia Dev. Ass.

M. Arada

7,228.74

C.P.O

1489

Labora Inter. Trading

Oromyia Dev. Ass.

M. Arada

5,725.45

C.P.O

1490

Labora Inter. Trading

Oromyia Dev. Ass.

M. Arada

1491

Labora Inter. Trading

Yekatit 12 Hospital

M. Arada

5,949.80

C.P.O

4,000.00

C.P.O

492.25

Dormant Account

486.50

Dormant Account

414.00

Dormant Account

402.40

Dormant Account

499.55

Dormant Account

104.83

Dormant Account

856.50

Dormant Account

9,720.09

Dormant Account

1,644.11

Dormant Account

317.74

Dormant Account

872.50

Dormant Account

3,213.58

Dormant Account

1492

LAFAY PLC

Adis Ketema Branch

1493

LAMESGIN AYALEW DESTA

Gofa Sefer Branch

1494

LAMITIE TOUR INVESTMENT PLC.

Stadium Branch

1495

LARE COMMUNITY DE’VT ASSOCITIN

Arat Kilo Branch

1496

LASER COMPUTER TRADING/BINYAM

Arat Kilo Branch

1497

LASER COMPUTER TRADING/BINYAM

Nifas Silk

1498

LEBANESSE INDUSTRIAL GROUP PLC

Head Office Branch

1499

LEBU ACADAMIC CENTER PLC

Gofa Sefer Branch

1500

LEE-ASITA IRRIGATION USERS FAR

Adama Branch

1501

LEGESE TEMESGEN AMBETO

Kazanchis Branch

1502

LEGESSE ADEM OUMMER

Sidamo Tera

1503

LEGESSE DEBELLA GELETU

Merkato Branch

1504

LEKA TRANSPORT & TRADING PLC

Gerji Branch

975.00

Dormant Account

1505

LEMAT SHARE COMPANY

Habte Giorgis Branch 435.36

Dormant Account

1506

LEMLEM GEZAW TUFA

Merkato Branch

1,307.92

Dormant Account

1507

LEMMA ABEBE W/ MARIAM

Head Office Branch

30.00

Dormant Account

1553

Major H/Kirkos

1508

LENSA PAULOS GUDINA

Gofa Sefer Branch

1,864.11

Dormant Account

1554

MAKDA INDUSTRIES PLC

Adis Ketema Branch

506.75

Dormant Account

1509

LERA P.L.C.

Head Office Branch

216.34

Dormant Account

1555

MAKE TECH COMPUTER SYSTEM PLC.

Arat Kilo Branch

3,747.39

Dormant Account

1510

LEULSEGED AGGREGATE PRODUCTION

Gofa Sefer Branch

1556

16,270.07

Dormant Account

MAKIF REAL ESTATE PLC

Gulele Branch

300.00

Dormant Account

Gulele Branch

MALADA FREIGHT TRANS OWNER ASS

Habte Giorgis Branch 1,878.21

Dormant Account

825.80

Dormant Account

1557

1511

LEULSEGED ASFAW BEYENE

MALCO PLC

Bole Branch

Bole Branch

1,930.70

Dormant Account

968.00

Dormant Account

1558

1512

LEWIS CONSTRUCTION PLC

1559

Megenegna Branch

Stadium Branch

987.09

Dormant Account

264.00

Dormant Account

MAMJAD ENGINEERING P.L.C.

1513

LEWIT 7 METAL &WOOD WORK ENTE

1514

LEYIKUN BIRHANU AFERASO

DILLA BRANCH

MAMO DIFABACHEW CHICHIAYBELU CLIENT PAY-IN

Legehar Branch

794.70

Dormant Account

636.77

Dormant Account

1560

1515

LIFE LINE GENERAL TRADING & TR

Head Office Branch

1,460.92

Dormant Account

1561

Mamushet Kifle

AA Air Port Customs

Stadium

207.65

C.P.O

1516

LIKU YENEALEM GEBEYAW

Gulele Branch

1,021.65

Dormant Account

1562

Mamuye Aklilu

Kazanchis

5,000.00

C.P.O

H. Office

300.00

C.P.O

Arada Sub-city Infrastructure & Housing Affairs

1563

MANKIRA COFFEE PRO. MANUF PLC.

Stadium Branch

332.53

Dormant Account

1564

MANYAZEWAL ENDESHAW

Arat Kilo Branch

922.72

Dormant Account

1517

1518

Lili Beteru

Agency to the adm. Of rented houses

Lili Beteru

Agency to the adm. Of rented houses

H. Office

163.00

C.P.O

www.ethiopianreporter.com

ክፍል-2

ገጽ 29

Dormant Account

ቅፅ 26 ቁጥር 2212

ክፍል-2

ገጽ 30

| እሑድ ሐምሌ 4 ቀን 2013

ማስታወቂያ

1565

MARACKEY TRADING PLC

Mehal Arada

918.12

Dormant Account

1566

MAREHUME P.L.C.

Merkato Branch

757.65

Dormant Account

1567

MARGINAL GENERAL BUSINESS PLC

Merkato Branch

784.00

Dormant Account

1568

MARGINPAR ETHIOPIA PLC

22 Mazoriya Branch

12.03

Dormant Account

1569

MARIA SALLAH TAHIR

Dire Dawa

4,724.71

Dormant Account

1570

MARIO PAPETI JIOVANI

Gofa Sefer Branch

291.94

Dormant Account

1571

MARK GENERAL TRADING P.L.C.

Head Office Branch

7,796.89

Dormant Account

1572

MARKOS MAMO DEJA

Legehar Branch

1573

MARTA BIRHANU W/MARIAM

Merkato Branch

1574

MARTA JERU ODA

Head Office Branch

1575

Martha Getachew

1576

Ethiopian Telecommunications Agency

1613

MEKDES GETACHEW GACHENO Ethiopian Telecommunication Agency

Sebategna Branch

651.70

Dormant Account

4 KILO

80.00

C.P.O

1614

Mekdes Worku

1615

MEKEDES DEJENE FELEKE

Head Office Branch

524.91

Dormant Account

1616

MEKETE DEMISSIE’’MEKETE DEMES.

Head Office Branch

1,528.40

Dormant Account

1617

MEKI BEDRU

Merkato Branch

273.99

Dormant Account

1618

350.75

Dormant Account

MEKIDES KERE ABSHIRO

Legehar Branch

1,441.43

Dormant Account

484.00

Dormant Account

1619

MEKIYA ALEMAYEHU DECHASSA

Merkato Branch

662.35

Dormant Account

541.34

Dormant Account

1620

MEKLIT BELAY ENDASHAW

Habte Giorgis Branch 284.00

Dormant Account

1621

MEKONEN TEFERI NEGUSSE

Head Office Branch

787.59

Dormant Account

1622

Mekonnen Amede

B. Dar

325.00

C.P.O

276.75

Dormant Account

Stadium

80.00

C.P.O

MARTHA REGASSA BIFTU

Adis Ketema Branch

793.49

Dormant Account

1623

MEKONNEN AREDA ROBEL

Dire Dawa

1577

MARTHA TENA FOLE

Megenegna Branch

922.50

Dormant Account

1624

MEKONNEN BEKELE

Head Office Branch

149.02

Dormant Account

1578

MARTUMIM CONSULTANCY PLC

Head Office Branch

604.00

Dormant Account

1625

MEKONNEN CHENA NIKA

Legehar Branch

188.16

Dormant Account

1579

MAS LABORATORY SERVICE PLC

Kazanchis Branch

1,790.00

Dormant Account

1626

MEKONNEN DEMESSIE BIRRU

Head Office Branch

1,388.51

Dormant Account

1580

MASTER INT. AUTO PLC

Head Office Branch

128.94

Dormant Account

1627

22 Mazoriya Branch

150,876.66

Dormant Account

1581

MASTER INTERNATIONAL PLC

Arat Kilo Branch

542.30

Dormant Account

MEKONNEN HAGOS GEBREHIWOT/ DR/

1582

MATHEWOS KERSEMA KIBRU

Bole Branch

19.97

Dormant Account

4 KILO

80.00

C.P.O

1583

MATIYAS TEFERI SOLOMON

Sebategna Branch

434.42

Dormant Account

1584

MATYAS PRIVATE LTD CO.

Merkato Branch

1585

MAYIBUYE MONANABELA

Head Office Branch

1586

MBAYE NDAO

1587

B/Dar Manucipality

Ethiopian Telecommunication Agency

1628

Mekonnen Haile

1629

2,922.04

Dormant Account

MEKONNEN KIDANEMARIAM WOLDE YO

Head Office Branch

644.63

Dormant Account

87.96

Dormant Account

1630

MEKONNEN NIGUSU WENDAFRAW

Sebategna Branch

986.50

Dormant Account

Head Office Branch

271.40

Dormant Account

1631

MEKONNEN TIZAZU BITEW

Merkato Branch

1,185.07

Dormant Account

MEAZA BERHANE HAILE

Mehal Arada

113.86

Dormant Account

1632

MEKONNEN WOLDU GEBREGIORGIS

Mehal Arada

259.50

Dormant Account

1588

MEAZA G/MEDHIN BIYADGLIGN

22 Mazoriya Branch

859.37

Dormant Account

1633

MEKOYA WONDIMU W/SEMAYAT

Gofa Sefer Branch

484.00

Dormant Account

1589

MEAZA GESESSE BELAY

Stadium Branch

291.00

Dormant Account

1634

MELAEK TADESSE DEBELE

Megenegna Branch

4.90

Dormant Account

1590

MEAZA SEYOUM GURMU FOR MESERET GOBU

Lafto Branch

Dormant Account

1635

24.36

MELAIKA BUS.EMPIRE CONT’N&TPLC

Stadium Branch

484.00

Dormant Account

1636

Melaku Bekele

Gendeberet W/R/ W/S/D

M. Arada

350.00

C.P.O

1637

Melaku Birile

Eth. Tel. Agency

G. Sefer

80.00

C.P.O

1638

Melaku Gebrie

Eth. Tel. Agency

G. Sefer

80.00

C.P.O

1639

MELAKU YEDETO JARSO

Merkato Branch

801.33

Dormant Account

1640

MELEAKE GEBREBRHAN

Gerji Branch

1,751.49

Dormant Account

1641

MELEFAY TRADING PLC

Lideta Branch

437.10

Dormant Account

Stadium

80.00

C.P.O

1591

Meaza Tesfagiorgis

Addis Ababa Mestedadir Lize T/ Bet

M. Arada

1592

MEBRAT TESFAYE HAGOS

Head Office Branch

1593

MEBRATU KINFE MELKA

Merkato Branch

1594

MEBRATU TESFAYE GEBRESILASSIE

Gofa Sefer Branch

1595

MECHAL MEKURIA HULUKA

Adis Ketema Branch

1596

MEDHANIT TILAHUN WORKU

Merkato Branch

1597

MEDINA PLASTICS PLC

Head Office Branch

1598

MEDINA ZAYED HOUSING COP.

Head Office Branch

1599

1,755.00

C.P.O

74.00

Dormant Account

621.00

Dormant Account

415.90

Dormant Account

2,933.21

Dormant Account

948.37

Dormant Account

958.92

Dormant Account

2,948.00

MEET ENGINEERING PLC

1600

Ethiopian Telecommunications Agency

1642

Melese Enyew

Dormant Account

1643

MELESE WONDIMU SIME

Merkato Branch

1,709.50

Dormant Account

Habte Giorgis Branch 1,057.02

Dormant Account

1644

MELESE WORKU MARE

Adis Ketema Branch

1,819.82

Dormant Account

MEFTUH SALEH SUFIAN

Head Office Branch

52.30

Dormant Account

1645

MELIK INTERNATIONAL P.L.C NE

Merkato Branch

2,438.36

Dormant Account

1601

MEFTUHE SALIH SUFIAN

Merkato Branch

52,857.32

Dormant Account

1646

MELIK INTERNATIONAL PLC

Legehar Branch

975.00

Dormant Account

1602

MEHADI HASSEN LODISSA

Dire Dawa

25.00

Dormant Account

1647

MELKAMU GEMECHU WOLTEJI

Head Office Branch

388.60

Dormant Account

1603

MEHADI REDIWAN IBRAHIM

Merkato Branch

66.81

Dormant Account

1648

MELLA ENGINEERING & CONST. P.L

Head Office Branch

342.23

Dormant Account

1604

MEHADI TEMAM REDI

Merkato Branch

236.50

Dormant Account

1649

MENA AREGA TEKLU

Habte Giorgis Branch 287.00

Dormant Account

1605

MEHARI HAILU GEDA

Kolfe Branch

136.95

Dormant Account

1650

MENBERE LEMI TARIKU

Adis Ketema Branch

1,754.00

Dormant Account

1606

MEHBUB HEYREDIN ALI

Merkato Branch

299.00

Dormant Account

1651

Lafto Branch

4,438.27

Dormant Account

1607

MEHBUBA DINO IBRAHIM

Sebategna Branch

647.43

Dormant Account

MENBERE TEKELE W/ GIORGIS & ZEKIYA REDI MOHAMMED

Sidamo Tera

Merkato

150.00

C.P.O

623.50

Dormant Account

Mengistu Berhanu

1608

MEHMMUD K/SANI AHMED

1652

1609

MEHTA NILESHKUMAR JUTHALAL

Head Office Branch

1653

152.50

Dormant Account

MENGISTU HABTE BEREDA

Adis Ketema Branch

4,088.11

Dormant Account

1610

MEHUBA AHMED BESHIR

Sebategna Branch

484.00

Dormant Account

1654

Mengistu Shewarega

Kazanchis

2,000.00

C.P.O

1611

MEKDES BOGALE TEGEGN

Kolfe Branch

484.00

Dormant Account

1612

MEKDES GEBEYEHU

Nifas Silk

1655

278.54

Dormant Account

MENGISTU SHIREGA WORKU MENGISTU SHIREGA WORKU

Legehar Branch

511.56

Dormant Account

ቅፅ 26 ቁጥር 2212

www.ethiopianreporter.com

Yetshinat Erdata Dergit

Gurage Zone Agricultural Bureau

| እሑድ ሐምሌ 4 ቀን 2013

1656

MENGISTU WORKU BOBASA

Stadium Branch

1657

MENGISTU YILMA

Bole Branch

1658

MENSUR ABDULKENI RAGIE

1659

ማስታወቂያ

420.74

Dormant Account

1702

MESFIN HABTE DUNDA

Gofa Sefer Branch

11,916.50

Dormant Account

314.14

Dormant Account

1703

MESFIN HAILU BIZA

Mehal Arada

17,013.00

Dormant Account

22 Mazoriya Branch

534.00

Dormant Account

1704

MESFIN KEBEDE FEYE

Sidamo Tera

484.00

Dormant Account

MENUR SHEMSU OMER

Merkato Branch

800.00

Dormant Account

1705

MESFIN MENGISTU GEBRU

Merkato Branch

702.93

Dormant Account

1660

MENUR TEMAM MOHAMMED

Merkato Branch

260.61

Dormant Account

1706

MESFIN SHENKUT W.W STUDY & CON

Head Office Branch

180.00

Dormant Account

1661

MEQUANENT GELAW BIWETA

Bahrdar Branch

5,252.66

Dormant Account

1707

MESFIN SIYUM ABEBE

Legehar Branch

131.50

Dormant Account

1662

MERARO FOOD COMPLEX PLC

Adama Branch

190.15

Dormant Account

1708

MESFIN TADESSE ABATE

Legehar Branch

44.91

Dormant Account

1663

MERDIYA ADEM OMER

Dire Dawa

8,628.91

Dormant Account

1709

MESFIN TADESSE MULETA

Gulele Branch

3,385.89

Dormant Account

1664

ANRS Merede Getachew Health Bureau

B. Dar

36.75

C.P.O

1710

MESFIN WURGESSA REJIBE/WURGESS

Arat Kilo Branch

10,182.81

Dormant Account

1665

Merga Bulli

Shashemene

100.00

C.P.O

Legehar

28.32

C.P.O

1666

MERHAHIWOT ETHIOPIA

Arat Kilo Branch

302.00

Dormant Account

1667

MERID DECHASSA GAREDEW

22 Mazoriya Branch

274.17

1668

MERID DECHASSA GAREDEW

Legehar Branch

1669

Merid Getachew

B. Dar

1670

MERID KASSAYE W/ AREGAY

1671

Bera Merga

A.A City Housing Construction program

1711

Mesfin Zewdu

Dormant Account

1712

MESKELE ARGAW H/GIORGIS

Sebategna Branch

369.91

Dormant Account

27.87

Dormant Account

1713

MESKEREM BERISSA BEDASSO

Head Office Branch

94.50

Dormant Account

51.89

C.P.O

1714

MESKIA SABIT GENERAL CONS.PLC

Merkato Branch

286.50

Dormant Account

Kolfe Branch

1715

986.00

Dormant Account

MESSERET SERGOALEM SUPERNOVA E

Legehar Branch

1,523.65

Dormant Account

MERIED NEGUSSE BEYNE

Head Office Branch

1,538.36

Dormant Account

1716

MESTAWET DELELEGN ZELELE

Lafto Branch

180.49

Dormant Account

1672

MERIEM ADEM ROMEDAN

Gofa Sefer Branch

1,448.00

Dormant Account

1673

MERIMA ABDULKADIR AWALE

Merkato Branch

Dormant Account

1717

M. Arada

225.00

C.P.O

466.60

Metema Freight Transport Association

1674

MERIMA BESHIR AHMED

Habte Giorgis Branch 1,049.98

Dormant Account

Head Office Branch

METENA YHIA

Head Office Branch

31.40

Dormant Account

454.00

Dormant Account

1718

1675

MERIYAN MOHAMMED JAMMA

Sebategna Branch

METIKU BAYE

Head Office Branch

77.72

Dormant Account

155,599.71

Dormant Account

1719

1676

MERKATO B/T CHARITY SELF HEL.D MERKEB TEFFERA

MEZEGEBU TAFESSE AMENTE

Merkato Branch

469.00

Dormant Account

4,638.93

Dormant Account

1720

1677

Head Office Branch Head Office Branch

MEZGEBU MITIKE BILELEGN”MAKNAB

Gofa Sefer Branch

9,133.90

Dormant Account

870.35

Dormant Account

1721

1678

MERON EPHREM ZELEKE

1679

MERON GIRMA TESFAYE

Sebategna Branch

1722

286.70

Dormant Account

MEZMUR BEGASHAW G/ MARIAM

Head Office Branch

405.00

Dormant Account

1680

MERSHA HAILU FEYISSA

Adis Ketema Branch

535.78

Dormant Account

1723

MH ENGINEERING P.L.C.

Head Office Branch

144.40

Dormant Account

1681

MERSHA WALE ALEMU

Sebategna Branch

481.89

Dormant Account

1724

MHRETAB NEGASH BELAY/IMPORTER

Legehar Branch

521.85

Dormant Account

1682

MERUNA IMPORT & EXPORT PLC

Legehar Branch

36,844.68

Dormant Account

1725

MIAO KEYIN

Head Office Branch

9,984.00

Dormant Account

1683

MERYKOKOB DANIEL TADELLE

Head Office Branch

507.75

Dormant Account

1726

Michael Abera

Merkato

100.00

C.P.O

1684

MESAY MELAKU TEFERA

Head Office Branch

849.25

Dormant Account

1685

MESELEU TESFAYE WOLDEAMANUEL

22 Mazoriya Branch

1727

329.00

Dormant Account

MICHAEL LUCIEN V.A(A.T.C.E TRA

Head Office Branch

832.36

Dormant Account

1686

MESERET ASSEFA ZERIHUN

Bahrdar Branch

1728

MICRO LINK IT COLLEG

Dire Dawa

18,111.84

Dormant Account

5,001.00

Dormant Account

1729

MICRONET INFORMATION SYSTEMS

Legehar Branch

872.50

Dormant Account

1730

MIFTAH BADEBO BUSHIRA

Merkato Branch

100.00

Dormant Account

1731

MIFTAH HUSSEN SALIA

Merkato Branch

436.99

Dormant Account

1732

MIFTAH SELMAN YESUF

Sebategna Branch

2,966.20

Dormant Account

1733

MIHIRETEAB MOGES HAILEMARIAM

Gofa Sefer Branch

5,208.00

Dormant Account

1734

MIHRET DECHASSA WEYESSA

Legehar Branch

11,009.80

Dormant Account

1735

MIKAEL ABEBE KETSELA

Head Office Branch

2,931.78

Dormant Account

1687 1688

1689

1690

Meseret Bermessa

ANRS Health Bureau

Kiray Betoch Astedader

MESERET ENDALE

Meseret H/Mariam

Meseret Lakew

Ethiopian Telecommunication Agency Ethiopian Telecommunications Agency

Stadium

200.00

C.P.O

Adama Branch

5,549.26

Dormant Account

M. Arada

80.00

C.P.O

Sebategna

80.00

C.P.O

Disaster Prevention & Preparedness Commission

returned by Shashemene Branch

1691

MESERET MELETA SUFA

Kolfe Branch

844.90

Dormant Account

1736

MIKE CONSTRACTION & AG. RE.PLC

Stadium Branch

686.50

Dormant Account

1692

MESERET NEGASH ASFAW

Kotebe Branch

398.32

Dormant Account

1737

MIKIYAS AYALEW WOLDESEMAT

Head Office Branch

1,090.50

Dormant Account

1693

MESFIN ABATE G/ MARIAM

Dire Dawa

484.00

Dormant Account

1738

MIKIYAS HAILU DEGEFA

Merkato Branch

255.03

Dormant Account

1694

MESFIN ADERA ABEBE

Adis Ketema Branch

892.00

Dormant Account

1739

MILLION BEKELE SEMU

Merkato Branch

484.00

Dormant Account

1695

Mesfin Bekele

Stadium

230.00

C.P.O

1740

MILLION TEREFE GOBENA

Head Office Branch

967.45

Dormant Account

Gofa Sefer Branch

MILLION WONDIMU NIGUSE

Merkato Branch

1,001.90

Dormant Account

1,074.00

Dormant Account

1741

1696

MESFIN BEKELE HAILE

Merkato Branch

MILLION YIFRU ZEWDIE

Stadium Branch

260.45

Dormant Account

868.37

Dormant Account

1742

1697

MESFIN BERIHUN FOLE

Merkato Branch

MINASE MELKE WORKU

Bole Branch

917.00

Dormant Account

273.49

Dormant Account

1743

1698

MESFIN BULCHA ALU

Merkato Branch

MINASSE GENERAL CONTRACTORE

Stadium Branch

444.62

Dormant Account

1,303.05

Dormant Account

1744

1699

MESFIN CHIKSSA DIRDERA

Gofa Sefer Branch

MINASSIE ASSEFA

Head Office Branch

92.30

Dormant Account

760.42

Dormant Account

1745

1700

MESFIN DEBELE HIRPA

1746

MINMETAL INT,L TRADING PLC

Legehar Branch

184.00

Dormant Account

MESFIN GETANEH ALBISSE

Gerji Branch

1,961.50

Dormant Account

1747

MINTAMIR AMBAYE MEKONNEN

Head Office Branch

836.20

Dormant Account

1701

Holeta Manucipality

www.ethiopianreporter.com

ክፍል-2

ገጽ 31

ቅፅ 26 ቁጥር 2212

ክፍል-2

ገጽ 32

| እሑድ ሐምሌ 4 ቀን 2013

ማስታወቂያ

1748

MIRONA INDUSTRY PLC

Legehar Branch

5,657.03

Dormant Account

1749

MISEBEH NESREDIN MOHAMMED

Mehal Arada

137,964.85

Dormant Account

1750

MISGANA GEDLE W/MARIAM

Sebategna Branch

463.65

1751

MISGANA LIGABA DURISO

Nifas Silk

1752

MISGANAW DESALEGN WANWER

Gofa Sefer Branch

1753

MISGANAW LINGEREW WUBE

Megenegna Branch

1754

MISGANAW TIRUNEH ALEMU

1755

A.A. City Gov’t Land Adm. Auth.

1791

Mohammed El-Haj Ahmed

Dormant Account

1792

Habte Giorgis Branch 579.92

Dormant Account

592.00

Dormant Account

MOHAMMED ENDRIS HELIL

1793

Habte Giorgis Branch 951.94

Dormant Account

274.00

Dormant Account

MOHAMMED FEREJA MEGENU

1794

MOHAMMED HAMID ALI

Head Office Branch

393.90

Dormant Account

251.05

Dormant Account

1795

Habte Giorgis Branch 1,556.98

Dormant Account

MOHAMMED HAMID OMER

Merkato Branch

795.24

Dormant Account

1796

MISRAK ABIY WORKINEH

Merkato Branch

Legehar Branch

14,213.39

Dormant Account

0.69

Dormant Account

MOHAMMED HIRUY ABDELLA

1797

Legehar Branch

506.50

Dormant Account

959.00

Dormant Account

Head Office Branch

1756

MISRAK BOGALE KASSA

MOHAMMED HUSSIEN ADEN

1798

Stadium Branch

144.15

Dormant Account

484.00

Dormant Account

Head Office Branch

1757

MISRAK FISEHA LIBASE

MOHAMMED JEMAL

1799

101.92

Dormant Account

Dire Dawa

2,151.30

Dormant Account

Merkato Branch

1758

MISRAK FREIGHT TRANSPO RT OWNE

MOHAMMED JEMAL DAWED

1800

22 Mazoriya Branch

988.73

Dormant Account

334.59

Dormant Account

Head Office Branch

1759

MITIKU BAYSHESHEW KENANO

MOHAMMED KEBIR SALEH

1801

Head Office Branch

263.35

Dormant Account

69.40

Dormant Account

Gofa Sefer Branch

1760

MITIKU MEKONNIN TSEHAY

MOHAMMED KEDIR HASSEN

1802

Megenegna Branch

345.00

Dormant Account

534.00

Dormant Account

Sidamo Tera

1761

MITIKU W/TSADIK H/ WOLD

MOHAMMED KEDIR MANKE

1803

MOHAMMED KEDIR SHURA

Adama Branch

346.80

Dormant Account

1762

Mitiku Zewde

A. Ketema

50.00

C.P.O

1804

22 Mazoriya Branch

Merkato Branch

5,940.30

Dormant Account

214.00

Dormant Account

MOHAMMED LALLO YESUF

1763

MITSELAL G/EGZIABHER ABERA

1805

Gofa Sefer Branch

Legehar Branch

1,163.30

Dormant Account

2,589.40

Dormant Account

MOHAMMED MOULID WURFA

1764

MIYOB INTERNATIONAL P/L/C

1806

Merkato Branch

459.40

Dormant Account

287.00

Dormant Account

Kolfe Branch

1765

MM-ASTI GENERAL TRADING PLC

MOHAMMED MUHAMMUD IBRAHIM

1807

Head Office Branch

1,705.08

Dormant Account

1,200.18

Dormant Account

Gofa Sefer Branch

1766

MODULEX ETHIOPIA AGENCY

MOHAMMED NASIR AHMED

1808

Jimma Branch

315.00

Dormant Account

936.50

Dormant Account

Merkato Branch

1767

MOHAMED ABDDURAHMID

MOHAMMED NASIR ARGAW

1809

Head Office Branch

484.00

Dormant Account

112.43

Dormant Account

Kolfe Branch

1768

MOHAMED H/ABDULLAHI

MOHAMMED NASIR JEMAL

1810

Gofa Sefer Branch

Dormant Account

3,149.40

Dormant Account

Habte Giorgis Branch 454.50

1769

MOHAMED KELIL ADEM

MOHAMMED NEGASH IBRAHIM

1811

Merkato Branch

843.16

Dormant Account

1770

MOHAMEDAMIN ABDURAHMAN MUHAMED

MOHAMMED NUR MAHMUD

Merkato Branch

848.85

Dormant Account

1812

MOHAMMED OMER MOHAMMED

Head Office Branch

148.75

Dormant Account

1771

Mohammed

Merkato

4,750.00

C.P.O

1813

MOHAMMED OSMAN MOHAMMED

Legehar Branch

584.00

Dormant Account

Jimma Branch

MOHAMMED SAIDE AHMED

Adama Branch

1,057.46

Dormant Account

775.14

Dormant Account

1814

1772

MOHAMMED ABAJAHAD

1815

Bole Branch

Sidamo Tera

484.00

Dormant Account

782.50

Dormant Account

MOHAMMED SALAHA ALISHRE

1773

MOHAMMED ABA-JEHAD ABABULGU

1816

MOHAMMED SEID MOHAMMED

Habte Giorgis Branch 598.94

Dormant Account

1774

MOHAMMED ABDU NURYE

Merkato Branch

1,245.93

Dormant Account

1817

MOHAMMED SHAFI SHERIF

Merkato Branch

Dormant Account

1775

MOHAMMED ABDULAHI ‘ENG. TRA.EN

Habte Giorgis Branch 557.62

Dormant Account

1818

MOHAMMED SIRAJ NUREDIN

Habte Giorgis Branch 609.42

Dormant Account

1776

MOHAMMED ABDULAHI MUSTEFA

Merkato Branch

1819

282.64

Dormant Account

MOHAMMED SIRAJ YESUF

Habte Giorgis Branch 421.50

Dormant Account

Legehar Branch

MOHAMMED UMER MUSSA

Merkato Branch

100.72

Dormant Account

5,795.99

Dormant Account

1820

1777

MOHAMMED ABDULJELIL MOHAMMED

1821

Dire Dawa

MOHAMMED ABDULKADIR ABDUREHMAN

MOHAMMED USMAN

1,239.33

Dormant Account

Merkato Branch

393.30

Dormant Account

1822

MOHAMMED YISAK BESHIR

Merkato Branch

263.38

Dormant Account

1823

MOHAMMEDBIRHAN A/KADIR AKAREBI

22 Mazoriya Branch

299,981.49

Dormant Account

1824

MOHAMMEDNUR YUSUF MOHAMMED

Merkato Branch

585.69

Dormant Account

1778

1779

Mohammed Abdulselam

Workinesh Negassa

AA Adm. Sirana Ketema Limat

Ethiopian Telecommunication Agency

4 KILO

80.00

C.P.O

Kazanchis

3,000.00

6,741.75

C.P.O

1780

MOHAMMED ABDUNUR KAHSAY

Merkato Branch

968.00

Dormant Account

1825

Habte Giorgis Branch 392.69

Dormant Account

MOHAMMEDSIRAJ HIBU ABDULKADIR

Merkato Branch

287.20

Dormant Account

1781

MOHAMMED ABDUREHIMAN IBRAHIM

1826

MOHAMMEDSIRAJ MAERUF ADEM

Merkato Branch

773.33

Dormant Account

1782

MOHAMMED AHMED SALIA

Merkato Branch

169.38

Dormant Account

1827

MOHMMED ABDULKADIR/IMPORT/

Legehar Branch

897.61

Dormant Account

1783

MOHAMMED AHMED TURE

Head Office Branch

4,844.00

Dormant Account

1828

Molla Tadesse

500.00

C.P.O

1784

MOHAMMED ALI ABDULJELIL

Merkato Branch

337.66

Dormant Account

1829

MOMAR DIOP

Head Office Branch

3,908.04

Dormant Account

1785

MOHAMMED ALI OMER DUMALO

Legehar Branch

959.00

Dormant Account

1830

MOSQUE BINAFFIF

Head Office Branch

169.40

Dormant Account

1786

MOHAMMED ALI YESUF

Head Office Branch

1831

Mosvold PLC

Legehar

2,202.00

C.P.O

535.70

Dormant Account

Merkato Branch

MOSVOLD.PLC AIB AIB

Legehar Branch

4,615.24

Dormant Account

110.51

Dormant Account

1832

1787

MOHAMMED AMAN ABDULSHIKUR

1833

MUAZ ABDU NUR

Adis Ketema Branch

134.68

Dormant Account

1788

MOHAMMED AMINE SEIDE

Arat Kilo Branch

615.00

Dormant Account

1834

MUAZE ABDU NUR

Merkato Branch

390.50

Dormant Account

1789

MOHAMMED ARAGAW KELKAY

Merkato Branch

1835

694.31

Dormant Account

MUBAREK ABDELSHIKUR MUZEYIN

Merkato Branch

100.44

Dormant Account

1836

MUBAREK SEID UMER

Sidamo Tera

956.50

Dormant Account

1837

Muhammed Hussien

B. Dar

500.00

C.P.O

1790

Mohammed Awol

ቅፅ 26 ቁጥር 2212

Agency for the admt. Of rented houses

Legehar

559.43

C.P.O

www.ethiopianreporter.com

A.A Airport Merkato Customs

Oromia Health Bureau

ANRS Rehab. Devt. Org.

| እሑድ ሐምሌ 4 ቀን 2013

1838

MUHDIN MOHAMMED ISMAIL

Legehar Branch

1839

MUHEDIN YASIN SHURE

Kolfe Branch

1840

MUHIDIN SH/AMAN ADEM

Adama Branch

1841

MUKITAR MOHAMMED NUR MUKITAR MOHAMMED NUR

1842

ማስታወቂያ

84.00

Dormant Account

1,500.00

Dormant Account

4,985.90

Dormant Account

Gofa Sefer Branch

247.83

Dormant Account

MUKTAR HASSEN YUSUF

Arat Kilo Branch

1,055.29

Dormant Account

1843

MUKTAR MOHAMMED YESUF

Kolfe Branch

1,493.21

Dormant Account

1844

MUKTAR NASIR JEMAL

Merkato Branch

791.83

Dormant Account

1845

MULAT NEGASH TEGEGN

Head Office Branch

1,055.17

Dormant Account

1846

MULATU MENGESHA “DELIGHT PAPER

Head Office Branch

701.27

Dormant Account

1847

MULU TEMESGEN AYELE

22 Mazoriya Branch

329.56

1848

MULUGETA ABERA EGA

Gofa Sefer Branch

1849

MULUGETA AFEWORK W/YOHANNES

1850

1887

Muzeyin Hassen

1888

MUZEYIN HUSSIEN ABDELA

A.A Meret Astedader Balesiltan

Amhara Bherawi Kililawi Mengist Tena Bireau

Legehar

3,000.00

C.P.O

Sidamo Tera

571.26

Dormant Account

A. Ketema

4,000.00

C.P.O

1889

N.J. Dacha PLC

1890

NABIYAT ADEM MOHAMMED

Legehar Branch

1,959.00

Dormant Account

1891

NADEW ADUGNA KEDIDA

Mehal Arada

999.00

Dormant Account

1892

NAEMET ISMAEL AHMED

Dire Dawa

426.55

Dormant Account

1893

NAHLTECH GENERAL TRADING P.L.C

Habte Giorgis Branch 371.93

Dormant Account

1894

NAIMA ALI AMIR

Dormant Account

Head Office Branch

132.02

Dormant Account

1895

Merkato Branch

484.00

Dormant Account

716.10

Dormant Account

NANA GENERAL TRADING PLC

1896

NANO AGRICULTURAL DEVTPLC

Mehal Arada

1,025.00

Dormant Account

Gofa Sefer Branch

259.85

Dormant Account

1897

NAOL GENERALTRADE PLC

Sidamo Tera

974.00

Dormant Account

MULUGETA ALEMU TEGEGN

Gofa Sefer Branch

428.33

Dormant Account

1898

Head Office Branch

454.00

Dormant Account

1851

MULUGETA ALEMU TEKER

Kolfe Branch

286.50

Dormant Account

NAPOLEON SRL CONSTRUCTION PLC

1899

Stadium Branch

778.53

Dormant Account

845.20

Dormant Account

Gofa Sefer Branch

1852

MULUGETA ASMAMAW AYELE

NARDOS ALEMISHET AKLILE”NARD

1900

Legehar Branch

Megenegna Branch

484.00

Dormant Account

90.58

Dormant Account

NARUS IMPORT & EXPORT PLC

1853

MULUGETA BADEBE TEMESGEN

1901

Head Office Branch

Gofa Sefer Branch

1,256.74

Dormant Account

204.70

Dormant Account

NASEW CONSTRUCTION PLC

1854

MULUGETA GELLETTA BIRU

1902

Head Office Branch

593.30

Dormant Account

424.40

Dormant Account

Merkato Branch

1855

MULUGETA GETAHUN BETRU

NASIR ABAGOJAM ABARUSKI

1903

Gulele Branch

345.50

Dormant Account

271.13

Dormant Account

Sebategna Branch

1856

MULUGETA KASSA GEDA

NASIR AHMED MOHAMMED

1904

1,136.46

Dormant Account

MULUGETA KELKAY

609.93

Dormant Account

Adis Ketema Branch

1857

Head Office Branch

NASIR HASSEN OUSMAN

1905

Gofa Sefer Branch

40,050.33

Dormant Account

719.30

Dormant Account

Merkato Branch

1858

MULUGETA T/MARIAM BUILDING CON

NASIR JEMAL AMDEHUN

1906

Legehar Branch

473.00

Dormant Account

195.83

Dormant Account

Jimma Branch

1859

MULUGETA TESEMMA FAYISSA

NASIR LULESA A/ DULA

1907

Adis Ketema Branch

2,264.90

Dormant Account

91.00

Dormant Account

Merkato Branch

1860

MULUKEN TADESSE JIMMA

NASIR MOHAMMED IBRAHIM

1908

Nasir Tujudin

Merkato

80.00

C.P.O

1861

MULUKEN WEYNU DENBOBA

Sebategna Branch

707.67

Dormant Account

1909

629.24

Dormant Account

Bole Branch

100.00

Dormant Account

Head Office Branch

1862

MULUMAR WOODWOK P.L.C

NASREDDIN IBRAHIM

1910

Gofa Sefer Branch

Stadium Branch

2,375.26

Dormant Account

2,025.31

Dormant Account

NASSIR DINO BEDRU

1863

MULUNEH KAKA FREIGHT TRANSPO R

1911

Head Office Branch

Legehar Branch

650.17

Dormant Account

738.06

Dormant Account

NASSIR OUSMAN NURU

1864

MULUNESH INT. PLC TESFAY SOLOM

1912

Mehal Arada

27,165.00

Dormant Account

5,542.12

Dormant Account

Arat Kilo Branch

1865

MULUSHEWA AYELE MENGISTE

NATIO.HIGHER EDU. INS.SPORT AS

1913

2,100.00

C.P.O

1866

Kazanchis Branch

38.34

Dormant Account

Ethiopian Red Cross

H. Office

MUNA KEMAL MOHAMMED

National Consultants

1867

MUNIB ABDULKARIM “FIS INT. TRA”

Habte Giorgis Branch 2,512.15

Dormant Account

1914

Naylon Yederek Chinet Mamelalesha

Legehar

1,143.05

C.P.O

1868

MUNIRA SHELEMO ABDO

Sidamo Tera

517.30

Dormant Account

Disaster Prevention & Preparedness Commission

MURAD SULTAN EJABA

Legehar Branch

NCR Corporation

NBE

Stadium

2,700.00

C.P.O

38.86

Dormant Account

1915

1869

Merkato Branch

NEBIYOU ASSEFA/N.A ME.IN+ENG

Nifas Silk

8.27

Dormant Account

297.01

Dormant Account

1916

1870

MURAD TEMAM MOHAMMED MURAYO ALI OMER

NEBIYOU SHEWANGIZAW AWEL

22 Mazoriya Branch

462.99

Dormant Account

1,792.13

Dormant Account

1917

1871

Head Office Branch Legehar Branch

NEBIYU HADDIS GEBREYESUS

Kazanchis Branch

21,746.56

Dormant Account

184.00

Dormant Account

1918

1872

MUSEMA AHMED TAEIR

Merkato Branch

NEBIYU SAMUEL MEQURIA

Head Office Branch

308.38

Dormant Account

281.83

Dormant Account

1919

1873

MUSEMA KEDIR AHMEDIN MUSEMA SHIFA SIRAJ

Merkato Branch

NEDA AHMED ABDULRAZAK

Stadium Branch

543.25

Dormant Account

2,597.09

Dormant Account

1920

1874

Arat Kilo Branch

NEGASH TAMIRU URGESSA TRADING

Kolfe Branch

1,006.38

Dormant Account

1,047.00

Dormant Account

1921

1875

MUSIE GESSESSE DENBOBA

Merkato Branch

NEGASH MOHAMMED YOUSUF

Head Office Branch

75.16

Dormant Account

1,876.94

Dormant Account

1922

1876

MUSLIM HASSEN HAMID

Merkato Branch

NEGASH TSIGE KASSAHUN

Bole Branch

946.66

Dormant Account

1,971.71

Dormant Account

1923

1877

MUSSA AHMED SALO

NEGASHE BERU

MUSSA YENUS ESSA

Dormant Account

1924

1878

Habte Giorgis Branch 897.50

Adama Branch

5,521.24

Dormant Account

Habte Giorgis Branch 100.53

Dormant Account

1925

1879

MUSTEFA AMAN SIRAJ

NEGUSSIE SEYOUM URGESSA

Head Office Branch

762.43

Dormant Account

Merkato Branch

NEJA SULTAN MUSSA

Merkato Branch

463.61

Dormant Account

1,248.90

Dormant Account

1926

1880

MUSTEFA IMAM AHMED

1881

MUSTEFA KAMIL MUDESIR

Arat Kilo Branch

1927

Nejat Computer Service plc

H. Office

2,083.72

C.P.O

478.66

Dormant Account

1882

MUSTEFA SHIKUR AHMED

Merkato Branch

500.00

Dormant Account

1928

NEJEBA JEMAL ABDULSHIKUR

Sidamo Tera

1,252.54

Dormant Account

1883

MUSTEFA WUCHAGO SHIFA

Sebategna Branch

312.17

Dormant Account

1929

NEJEWIN AGRO INDUSTRY PLC

Merkato Branch

314.00

Dormant Account

1884

MUZE KEMAL & FAMILY PLC /MUZE

Merkato Branch

276.66

Dormant Account

1930

NEJIB KEDIR OUMER

Jimma Branch

402.00

Dormant Account

1885

MUZEMIL ABDELLA MUKTAR

Head Office Branch

230.00

Dormant Account

1931

NEJIB NESRO MUZEYN

Sebategna Branch

355.86

Dormant Account

1886

MUZEMIL ABDELLA MUKTAR

Adis Ketema Branch

862,250.94

Dormant Account

1932

NEJIYA SHAFI SALIYA

Arat Kilo Branch

386.32

Dormant Account

www.ethiopianreporter.com

Eth. Tele Agency

Gonder College of Science

ክፍል-2

ገጽ 33

ቅፅ 26 ቁጥር 2212

ክፍል-2

ገጽ 34

| እሑድ ሐምሌ 4 ቀን 2013

ማስታወቂያ

1933

NEKEYA BIFTU GEMESA

Lafto Branch

404.00

Dormant Account

1981

NURU ADEM ENDRIS

Kolfe Branch

823.40

Dormant Account

1934

NESRU MOHAMMED SHIKUR

Merkato Branch

4,715.31

Dormant Account

1982

NURU WOJERA BIREDA

Kolfe Branch

973.59

Dormant Account

1935

NET COMPUTER TRADING PLC

Head Office Branch

454.00

Dormant Account

1983

NURU YASIN SEMA

Sidamo Tera

284.00

Dormant Account

1984

Nurya Naser

H. Office

80.00

C.P.O

1985

O.S RAMIA TRADING PLC.

Kolfe Branch

801.23

Dormant Account

493.30

Dormant Account

1986

Obse Aschale

M. Arada

150.00

C.P.O

1936

Netsanet Abera

A.A. City Gov’t Urban Dev’t & Works Bureau

Kolfe

756.00

C.P.O

1937

NETSANET ASSEFA GEBREMARIAM

Bole Branch

1938

NETSANET BEREKET TEAME

Head Office Branch

1,189.84

Dormant Account

1987

OBSEN TRADING PLC

1939

NETSANET TESSEMA TELILA

Merkato Branch

1,592.29

Dormant Account

1988

ODA S.C

1940

NETSUH ASFAW”INFO-NAS INT & ST

Head Office Branch

510.85

Dormant Account

1989

1941

NEW ROSE PLC

Stadium Branch

599.39

Dormant Account

1942

NEW VISTION IN EDUCATION ASSOC

Arat Kilo Branch

151.02

Dormant Account

1943

NEWAY ATALAY ALEM

Habte Giorgis Branch 484.00

Dormant Account

1944

NEWYORK INTERNATIONAL BUS. PLC

Habte Giorgis Branch 349.00

Dormant Account

1945

NEZIF YESUF MOHAMMED

Habte Giorgis Branch 214.38

Dormant Account

1946

NIAT ASRAT WARI

Merkato Branch

787.00

1947

NIB CONSTRUCTION PLC

Arat Kilo Branch

4 KILO

1948

Nibret Alem

Ethiopian Telecommunication Agency

Eth. Tele. Agency

Workitu Erena

Habte Giorgis Branch 1,453.50

Dormant Account

Insurance Relief

M. Arada

4,750.00

C.P.O

ODA S.C

Insurance Relief

M. Arada

2,250.00

C.P.O

1990

ODA S.C

Agency for the ADM OF M. Arada Rented House Adm. Dept

737.10

C.P.O

1991

ODA Share C.

World Food Program

16,980.00

C.P.O

1992

Habte Giorgis Branch 286.50

Dormant Account

Dormant Account

OFFICE TECH ASHATEBI ANIMAL FA

1993

OLI FULASA FELFELU

6,788.72

Dormant Account

680.08

Dormant Account

Kolfe Branch

1994

OLIFYADNA LIFE STOCK PROD,PLC

Legehar Branch

184.00

Dormant Account

80.00

C.P.O

1995

OLYMPIC CAFE

Head Office Branch

845.12

Dormant Account

1996

OMAR HASSAN AHMED ADEM

Merkato Branch

254.00

Dormant Account

M. Arada

1949

NICHOLAS BENNETT

Head Office Branch

3.36

Dormant Account

1997

OMEGA PC SYSTEMS PLC

Head Office Branch

470.63

Dormant Account

1950

NIGEL ROBERTS

Head Office Branch

4.22

Dormant Account

1998

OMEGA SYSTEMS

Head Office Branch

3,083.10

Dormant Account

1951

Nigist Demeke

284.25

C.P.O

1999

OMER HAJI WEDAY

Merkato Branch

632.11

Dormant Account

1952

NIGIST TESHOME BELETE

Nifas Silk

2,354.00

Dormant Account

2000

OMER HAJI WEDAY

Dire Dawa

4,114.59

Dormant Account

1953

NIGUSSIE BELAYNEH WODAJ

Head Office Branch

327.39

Dormant Account

2001

Omnitech

Stadium

8,222.50

C.P.O

1954

NIGUSSIE HAILU B.C.

Megenegna Branch

9.50

Dormant Account

Bole Branch

OMNITECH PVT. LTD.CO.

Stadium Branch

897.68

Dormant Account

286.50

Dormant Account

2002

1955

NITA AGRO INDUSTRY NIYA INTER’L P.L.C.

ONYG BOGOSSIAN GORGORIOS

Gofa Sefer Branch

254.27

Dormant Account

194.40

Dormant Account

2003

1956

Head Office Branch

1957

NIZAR INTERNATIONAL PLC

Adis Ketema Branch

2004

OROMIA COFFEE FARMERS COOPERA

Bole Branch

1,570.61

Dormant Account

10,412.67

Dormant Account

1958

NOEL GETACHEW H/SELASSIE

Kazanchis Branch

486.50

Dormant Account

2005

OROMIA WONDERS PLC

Bole Branch

184.70

Dormant Account

1959

NOREX MINING & ENERGY A/S

Head Office Branch

269.83

Dormant Account

2006

OROMIA WONDERS PLC

Kazanchis Branch

479.70

Dormant Account

1960

NORPLAN A.S.

Gofa Sefer Branch

11,716.33

Dormant Account

2007

OSMAN ALI MULAW

Gofa Sefer Branch

1,343.70

Dormant Account

1961

NORPLAN A/S

Head Office Branch

479.53

Dormant Account

2008

OSMAN MOHAMMED SAID

Head Office Branch

195.65

Dormant Account

1962

NU-COMPUTER SOLUTION PLC

Kazanchis Branch

1,057.25

Dormant Account

2009

OSMAN SAID BUNI

Dire Dawa

11,883.65

Dormant Account

1963

NUJUMA MOHAMMED USMAN

Head Office Branch

909.16

Dormant Account

2010

OYAP ETHIO INDUSTRY & TRADING

Merkato Branch

286.50

Dormant Account

1964

NUNIYAT CONSTRUCTION PLC

Adama Branch

1,000.00

Dormant Account

2011

OZYAK-OSKODAMS PLC

Adis Ketema Branch

1,674.00

Dormant Account

1965

NUR HASSEN DAWID

Dire Dawa

697.30

Dormant Account

2012

P.O.I INFOR. TECH. SERVICE PLC

Head Office Branch

454.00

Dormant Account

1966

NUR HUSSEN YASIN

Head Office Branch

624.52

Dormant Account

2013

Pacific Printing

2,268.74

C.P.O

1967

NUREDIN AHMED KORE

Habte Giorgis Branch 425.15

Dormant Account

1968

NUREDIN DUMEKA SULALA

Kolfe Branch

1,574.40

Dormant Account

2014

PACIFIC STATIONARY & COMM. ACC

Kazanchis Branch

3,919.19

Dormant Account

1969

NUREDIN HUSSEN AHMED

Legehar Branch

1,332.03

Dormant Account

2015

Pangret plc

H. Office

13,000.00

C.P.O

1970

NUREDIN MOHAMMED ABDULSHKUR

Merkato Branch

933.15

Dormant Account

2016

PANSYSTEM PVT LTD CO.

Head Office Branch

12,883.67

Dormant Account

1971

NUREDIN MOHAMMED SOFAMO

Legehar Branch

115.61

Dormant Account

2017

PARTNERS CONSULTANCE & INFORAM

Legehar Branch

2,272.60

Dormant Account

1972

Nuredin Sabib

D. Dawa

200.00

C.P.O

2018

PASTORAL DEVT & RELIEF ASS.

Head Office Branch

972.41

Dormant Account

1973

NURELEGN DESTA FISSEHA

22 Mazoriya Branch

456.09

Dormant Account

2019

PASTORAL DEVT & RELIEF ASS.

Head Office Branch

387.19

Dormant Account

1974

NURI ALI YESUF

Merkato Branch

440.45

Dormant Account

2020

PAW ENGINEERING TRADING PLC

Kazanchis Branch

286.50

Dormant Account

1975

NURI ARGAW REMIA

Kolfe Branch

687.10

Dormant Account

2021

PAX TECH TRADING PLC

Lideta Branch

423.98

Dormant Account

1976

NURI HASSEN CHEREGO

Sebategna Branch

476.35

Dormant Account

2022

PC House

Shell EthioH. Office pia Limited

271.55

C.P.O

1977

NURIA AHMED LELATO

Merkato Branch

1,142.95

Dormant Account

2023

435.00

C.P.O

Nuria Lali

Merkato

4.00

C.P.O

Beneshangul gumz nat. reg. Agri.bur.

Kazanchis

1978

Peacock Stationary

1979

NURSEFA MUKTAR USMAN

Adis Ketema Branch

4,113.38

Dormant Account

2024

PECHDIMALDJI ANDRE

Head Office Branch

33.86

Dormant Account

1980

NURSIE DIN BESHIR

Merkato Branch

2,406.03

Dormant Account

2025

PHILIPOS DEGEFA W/MARIAM

Lafto Branch

1,414.29

Dormant Account

ቅፅ 26 ቁጥር 2212

Aleme GeD. Dawa tachew

Omer Sabir

AA Air Port Customs

www.ethiopianreporter.com

National Tobacco Enterprise

Oromia Negedena Kazanchis Transport Bureau

Oromia Agr. Dev.

| እሑድ ሐምሌ 4 ቀን 2013

ማስታወቂያ

2072

ROMAN WONDIM”CON.MACH. RETAL”

Megenegna Branch

1,177.32

Dormant Account

2073

ROSA MAHAMMED HASSEN

Head Office Branch

289.66

Dormant Account

2074

ROUTE PLC

Head Office Branch

62.92

Dormant Account

2075

ROUTER COMPUTER ENGINERING

Head Office Branch

348.69

Dormant Account

Dormant Account

2076

ROYALROSE FLOWER PLC

Bole Branch

937.00

Dormant Account

7,043.07

Dormant Account

2077

ROZA GULETTA SHIKURI

Merkato Branch

2.00

Dormant Account

Gofa Sefer Branch

603.90

Dormant Account

2078

ROZA MERIGA DADDY

Kazanchis Branch

1,066.24

Dormant Account

Arat Kilo Branch

1,006.20

Dormant Account

2079

RUKIYA MOHAMMED SEID

Habte Giorgis Branch 345.00

Dormant Account

H. Office

500.00

C.P.O

2080

RUSTA ARIK

Head Office Branch

9.10

Dormant Account

2081 Dormant Account

RUSTOM HAMDAEL MOHAMMED

Head Office Branch

886.03

Dormant Account

2082

S.C.A. & A.I.T.

Bole Branch

93,316.82

Dormant Account

2026

PIONEER COFFEE PLC

Habte Giorgis Branch 495.51

Dormant Account

2027

PIZZA DELI ROMA PLC

Bole Branch

1,749.92

Dormant Account

2028

POLARIS TECHNOLOGIES PL

Bole Branch

4,512.45

Dormant Account

2029

POLI CONSTRUCTION SERVICE CO-O

Arat Kilo Branch

3,081.89

Dormant Account

2030

POUL ELECT SALES AND TECH SE

Legehar Branch

106.79

2031

PREMIUM PLUS PRINTERS PLC

Gofa Sefer Branch

2032

PRIDE P.L.C.

2033

PROEXCELLENCE PLC.

2034

Pro-Tech.

National Archivers & Library of E.

2035

QIAN FENG

Head Office Branch

2036

RAFCO TECHNOLOGIES PLC

Habte Giorgis Branch 1,436.42

Dormant Account

2083

S.D.T. PVT.LTD.CO.

Dormant Account

Dire Dawa

537.70

Dormant Account

1,084.00

2037

RAHAL GASAW H/ MARYAM

Kolfe Branch

2084

Gerji Branch

862.78

Dormant Account

1,259.26

Dormant Account

Legehar Branch

2038

RAHEL MOHAMMED FEYISSA

S.SARA COFFEE EXP.ENT AUCTION

2085

Gofa Sefer Branch

480.05

Dormant Account

353.08

Dormant Account

Gofa Sefer Branch

2039

RAHEL YOHANNES GEBRU

SA CONSTRUCTION P.L.C.

2086

3,765.21

Dormant Account

RAHELMA INT’L

1,546.35

Dormant Account

Gofa Sefer Branch

2040

Head Office Branch

SABA G/MEDHIN MESHESHA

2087

Merkato Branch

153.60

Dormant Account

343.39

Dormant Account

Head Office Branch

2041

RAHIMA JEMAL FITIWI

SABIAN MEDICAL CENTER

2088

Bole Branch

Sebategna Branch

Dormant Account

586.35

Dormant Account

1,381.51

2042

RAHMA JEMAL FITIWI

SABIT GENERAL TRADING PLC

2089

Bole Branch

488.01

Dormant Account

2043

Rainbow Publisher

Nazareth Technical College

SABO GONA TRADING PLC

H. Office

5,000.00

C.P.O

2090

SADAT TRADING PLC

Adis Ketema Branch

662.01

Dormant Account

2044

Rajmikant S Mehts

Bole sub city Fin. & Eco.

H. Office

990.00

C.P.O

2091

SADIK AHMED GUTAGO

Merkato Branch

778.50

Dormant Account

2092

SAHELE GETAHUN G/TSADIK

22 Mazoriya Branch

168.19

Dormant Account

Rajnikant S.Mehta

AA City Adm. Zone H. Office 3 Finance office

2093

SAHILU BISRAT H/ MARIAM

Bole Branch

362.89

Dormant Account

2046

Ramnet General Trading

Kirkos subcity F & Eco. Dev. Office

T. Haimanot 78.75

C.P.O

2047

Ranguet PLC

Addis Abeba Legehar Customs

Legehar

392.68

C.P.O

2048

RAWAS MOHAMMED AWADKHALID

Merkato Branch

11,500.50

Dormant Account

2049

RAZZMATAZZ CLUB&RESTAURANT

Head Office Branch

805.56

Dormant Account

2050

RCDE

Kazanchis Branch

376.16

Dormant Account

2051

RED SEA IMPORT EXPORT

Head Office Branch

28.80

Dormant Account

2052

RED SEA TRADING PLC

Adis Ketema Branch

3,654.38

Dormant Account

2053

REDWAN MUDIE HASSEN

Merkato Branch

1,474.18

Dormant Account

2054

REDWAN NURHUSSEIN SEID

Habte Giorgis Branch 1,156.43

Dormant Account

2045

466.28

840.00

C.P.O

2055

Regassa Abasemi

Getachew Nekemte Regassa

2056

Remada trading plc

Alert Center

2057

REPAIRERS OF BROKEN WALL MINIS

Kazanchis Branch

2058

RESHAD SHEWABEZA MELANE

Merkato Branch

1,558.27

Dormant Account

2059

RESHAD SHEWABEZA MELANE

Sebategna Branch

1,833.15

Dormant Account

2060

Retransferred from Gonder

Kazanchis

190.00

C.P.O

2061

REZENE G/SILASSE GIDEY

Head Office Branch

67.58

Dormant Account

2062

RIAD DEMMAG GAZIM

Stadium Branch

698.15

Dormant Account

2063

RICHARD HINTZ & FAMILY P.L.C

Sebategna Branch

8,816.18

Dormant Account

2064

RIFT VALLY COLLEGE PLC

Stadium Branch

38,524.91

Dormant Account

2065

RINA INTERNATIONAL INVESTMENT

Head Office Branch

2,810.69

Dormant Account

2066

ROBEL BEDANE WOLDU

Gofa Sefer Branch

1,708.50

Dormant Account

2067

ROBERTO BAZZANI

Gofa Sefer Branch

797.39

Dormant Account

2068

ROMAN ROBER / EBENZER TRADING

Head Office Branch

74.88

Dormant Account

ROMAN LEMMA ROBI

Gofa Sefer Branch

299.50

Dormant Account

2070

ROMAN REGASSA REBA

Adis Ketema Branch

1,167.46

Dormant Account

2071

ROMAN TADESSE AYALEW

Lideta Branch

1,167.50

Dormant Account

2069

Merkato

100.00

C.P.O

672.06

C.P.O

637.00

Dormant Account

www.ethiopianreporter.com

Sahle PLC

Bewereda 28 Kebele 04 Astedader T/ Bet

M. Arada

240.00

C.P.O

2095

Sahle PLC

Bewereda 28 Kebele 04 Astedader T/ Bet

M. Arada

1,195.00

C.P.O

2096

SAID AHMED”SAZ GENERAL TRADING

Head Office Branch

347.00

Dormant Account

2097

SALAHADIN IBRAHIM MOHAMMED

Head Office Branch

95.44

Dormant Account

2098

SALAHADIN NUR MUKTAR

Merkato Branch

295.65

Dormant Account

2099

SALASAR COMPOUNDS PLC

Nifas Silk

2,036.16

Dormant Account

2100

SALEM SALEH IBRAHIM

Merkato Branch

1,387.91

Dormant Account

2101

SALIH KELIL AHMED

Habte Giorgis Branch 370.50

Dormant Account

2102

SALIH SIRAJ MOHAMMED

Adis Ketema Branch

515.45

Dormant Account

2103

Same

ADAMA

400.00

C.P.O

2104

SAMERA MELKA TUFFA

Merkato Branch

704.84

Dormant Account

2105

Samir Abdi

Stadium

325.00

C.P.O

2106

SAMROO BORANA INTEGRATED AGRO

Legehar Branch

22,949.00

Dormant Account

2107

SAMSON GIRMA HAILE

Legehar Branch

1,117.96

Dormant Account

2108

SAMSON GIRMA HAILE

Megenegna Branch

2,188.73

Dormant Account

2109

Samson Kibreselassie

Legehar

189.02

C.P.O

2110

SAMUEL ALEMU WONDIMU

Adis Ketema Branch

417.52

Dormant Account

2111

SAMUEL CHERNET W/MARIAM

Arat Kilo Branch

1,621.50

Dormant Account

2112

SAMUEL DEMESSIE GONFA

Head Office Branch

346.69

Dormant Account

2113

SAMUEL DERESSA

Head Office Branch

1,144.97

Dormant Account

2114

Samuel Gobena

M. Arada

260.00

C.P.O

2115

SAMUEL MEKONNEN ASFAW

Lideta Branch

642.24

Dormant Account

2116

SAMUEL MICHEL STEFANIAN

Head Office Branch

382.86

Dormant Account

2117

SAMUEL SEIFU CONSULTING ARC.

Legehar Branch

1,539.30

Dormant Account

2118

Samuel Seifu Consulting Arch.

Legehar

500.00

C.P.O

2094

Gemechu Negassa

Canadian Embassy

AA Air Port Customs

A.A.K.A.AK/ KA/T/BET

Muger Cement Ent.

ክፍል-2

ገጽ 35

ቅፅ 26 ቁጥር 2212

ክፍል-2

ገጽ 36

| እሑድ ሐምሌ 4 ቀን 2013

ማስታወቂያ

2119

SAMUEL TASEW G/ MICHEAL

Kazanchis Branch

267.00

Dormant Account

2162

SEIFU HAILE SAHILE

Arat Kilo Branch

5,518.40

Dormant Account

2120

SAMUEL TEKLAY BERHE

Head Office Branch

174.70

Dormant Account

2163

SEIFU YEGILE HAILE

Mehal Arada

223.85

Dormant Account

2121

SANIA ABDELLATIF AIL

Head Office Branch

186.00

Dormant Account

2164

SEKEM GENERAL TRADING PLC

Kolfe Branch

793.62

Dormant Account

2122

SARA ABDULAHI JAMIE

Head Office Branch

918.51

Dormant Account

2165

SELAM ADDIS CONDOMINIUM

Bole Branch

406.50

Dormant Account

2123

SARA ABERA W/ MESKEL

Head Office Branch

7,325.44

Dormant Account

2166

SELAM LEHULACHN YEBDERNA KUTEB

Habte Giorgis Branch 1,273.30

Dormant Account

2124

SARA KETEMA BOKU

Legehar Branch

156.11

Dormant Account

2167

SELAM POURTRY P.L.C

Bole Branch

500.00

Dormant Account

2125

Sara Kidane

Sebategna Branch

43.80

C.P.O

2168

SELAMAWIT ASMELASH BIHON

Gofa Sefer Branch

993.79

Dormant Account

2126

SARA MAMO ALI

Head Office Branch

536.47

Dormant Account

2169

SELAMAWIT BIRRU ABZAW

Kolfe Branch

398.55

Dormant Account

2127

SARA SHEREFEDIN IBRAHIM

Sidamo Tera

774.00

Dormant Account

2170

SELAMAWIT DEMOZ MITIKU

Arat Kilo Branch

262.75

Dormant Account

2171

SELAMAWIT GEBREAMANUEL GORFNEH

Head Office Branch

432.49

Dormant Account

2172

SELAMAWIT LAKEW W/MARIAM

Merkato Branch

351.45

Dormant Account

2173

SELAMAWIT SEME ASHEME

Merkato Branch

987.00

Dormant Account

2128

Sara Tesfaye

AIB/BO/ HA/2019/08

Ethiopian Telecommunications Agency

Kazanchis

Black Lion Hospital

Stadium

735.00

C.P.O

80.00

C.P.O

2129

Saron Pharma plc

2130

SATHYA SAI FARMS (E) LTD. PLC

22 Mazoriya Branch

0.31

Dormant Account

2174

22 Mazoriya Branch

1,321.60

Dormant Account

0.61

Dormant Account

Sebategna Branch

2131

SATHYA SAI FARMS (E) LTD. PLC

SELAMAWIT TEBIKEW BELAY

2175

Gofa Sefer Branch

984.00

Dormant Account

1,557.00

Dormant Account

Adis Ketema Branch

2132

SAT-SOLAR ENGINERING PLC

SELEFNESH ZERGA CHENA

2176

Megenegna Branch

Dormant Account

286.50

Dormant Account

Habte Giorgis Branch 3,059.50

2133

SAW GENERAL CONTRACTOR PLC

SELEHADIN & HIS FAMILY SALT PR

2177

SELESHI DABA TULU

Legehar Branch

1,040.61

Dormant Account

2134

Seada Mohammed

M. Arada

80.00

C.P.O

2178

SEMACHEW KEBEDE KASSA

Head Office Branch

3,395.04

Dormant Account

2179

SEMAN AWOL HUSSEN

Merkato Branch

284.00

Dormant Account

2180

SEMAYAWI FERES ENGEENERING PLC

Kazanchis Branch

851.06

Dormant Account

2181

SEMERYA ENGINERRING WORKSHOP

Megenegna Branch

270.00

Dormant Account

4 KILO

80.00

C.P.O

Ethiopian Telecommunication Agency

2135

SEADIA SULTAN BESHIR

Adis Ketema Branch

1,522.40

Dormant Account

2136

SEAFISH CONSTRACTION PLC

Head Office Branch

2,610.45

Dormant Account

2137

SEBETA TEXTILE FACTORY

Arat Kilo Branch

252.72

Dormant Account

SEBLE ABRHA

Kazanchis Branch

486.50

Dormant Account

2182

Semir Abdulselam

A. Andnet

67.75

C.P.O

2183

SEMIR ABUBEKER MUZEYIN

Head Office Branch

4,440.05

Dormant Account

2184

SEMIRA YASSIN HUSSEN

Bole Branch

587.00

Dormant Account

2185

SEMKA GENERAL CONSTRUCTION PLC

Habte Giorgis Branch 300.00

Dormant Account

2186

Senait Admasu

Tigle Admasu

Nekemte

88.00

C.P.O

2187

Senait Mengistu

Women’s Ass. Of Tigray

Merkato

472.60

C.P.O

Agri’l Input Supply co.

Merkato

272.40

C.P.O

813.00

Dormant Account

Legehar

200.00

C.P.O

2138

Agency for the adm’n of rented Houses

Ethiopian Telecommunication Agency

2139

Seble Asefa

2140

SEBLE GETAHUN BESHEH

Mehal Arada

4,444.99

Dormant Account

2141

SEBLE MEKONNEN TEMRU

Legehar Branch

147.00

Dormant Account

2142

SEFA NESREDIN OUMER

Merkato Branch

4,901.44

Dormant Account

2143

SEFDIN ABDELLA YONNESS

Dire Dawa

150.90

Dormant Account

2144

SEFIYU RESHAD KEDIR

Merkato Branch

497.65

Dormant Account

2188

Senait Mengistu

2145

SEFIYU RESHAD KEDIR

Sebategna Branch

571.03

Dormant Account

2189

2146

SEGEL AGRO INDUSTRY PLC

Bole Branch

25,977.65

Dormant Account

SENAYET MULUGETA MEKONEN

2190

Senbeto Kefelie

2147

SEGEL GENERAL TRADING PLC

Bole Branch

1,976.50

Dormant Account

2191

Merkato Branch

912.00

Dormant Account

762.35

Dormant Account

22 Mazoriya Branch

2148

SEID AHMED EBRAHIM

SENDAFA GENERAL TRADE PLC

2192

714.00

Dormant Account

SEID EBRAHIM

Dormant Account

Adis Ketema Branch

2149

Habte Giorgis Branch 382.95

SERKALEM ESHETE W/YES

2193

Head Office Branch

319.50

Dormant Account

741.89

Dormant Account

22 Mazoriya Branch

2150

SEID HAJI YESUF”BEREW TRAD. EN

SERKALEM MEBRATE AFRIE

2194

Nifas Silk

461.50

Dormant Account

2151

Seid Ibrahim

AA Adm. Sirana Ketema Limat

SETARGE YESHITILA DAMTE

Merkato

1,300.00

C.P.O

2195

SETE ABEBE TELILA

Legehar Branch

914.00

Dormant Account

2196

Sewareg Begashaw

1,880.00

C.P.O

Merkato

Health Education Center

H. Office

Seid Ibrahim

AA Adm. Sirana Ketema Limat

2197

Sewnet Abeje Goshu

D.D. Adm. Council Agri. Office

D. Dawa

1,300.00

C.P.O

2152

1,300.00

C.P.O

Dire Dawa CBE

2153

SEID IBRAHIM UMER

Habte Giorgis Branch 484.00

Dormant Account

2154

SEID KASSIE HUSSEN

Habte Giorgis Branch 276.55

Dormant Account

2198

SEYFEDIN AWOL AHMED

Adis Ketema Branch

706.90

Dormant Account

2155

SEID MOHAMMED IBRAHIM

Sebategna Branch

Dormant Account

2199

SEYFU KEMAL AHMED

Merkato Branch

2,770.12

Dormant Account

2200

SEYOUM MEKONNEN WORKAGEGNEHU

Habte Giorgis Branch 385.00

Dormant Account

2201

SEYOUM N PLC

Merkato Branch

8,909.23

Dormant Account

2202

SEYOUM TEFERI W/ MARIAM

Kolfe Branch

425.19

Dormant Account

2203

SHAFI YUSUF ADAR

Bole Branch

1,055.99

Dormant Account

2204

SHALA ENGINEERING CONSTRUCTON

Head Office Branch

341.91

Dormant Account

2156

Seid Usman

Ethiopian Telecommunication Agency

4 KILO

325.95

80.00

C.P.O

2157

SEID YASIN ALI COFFEE AUCTION

Legehar Branch

39.20

Dormant Account

2158

SEIFE KEBEDE “MASOT OFFICE EQU

Arat Kilo Branch

674.83

Dormant Account

2159

Seife Midekessa

Merkato

250.00

C.P.O

2160

SEIFU ADMASU TIRUNEH

Gerji Branch

12,228.50

Dormant Account

2205

SHALLA CONSTRUCTION PLC

Legehar Branch

952.12

Dormant Account

2161

SEIFU GEBRETSADIK KERE

Sebategna Branch

633.65

Dormant Account

2206

SHALOM SHADO PRNTING PLC

Legehar Branch

856.34

Dormant Account

ቅፅ 26 ቁጥር 2212

G

www.ethiopianreporter.com

| እሑድ ሐምሌ 4 ቀን 2013

2207

SHAWEL LEMMA WONDIMU

Gofa Sefer Branch

2208

SHBGO PLC

ማስታወቂያ

2252

Silcon Trading

A.A. Chamber of commerce

H. Office

19,200.00

C.P.O

Dormant Account

2253

Silcon Trading

EIC

H. Office

290.00

C.P.O

929.42

Dormant Account

2254

SILESHI KASSAHUN ASMARE

Habte Giorgis Branch 487.00

Dormant Account

300.00

Dormant Account

2255

SILESHI KASSAHUN ASSMARE

Dire Dawa

292.25

Dormant Account

2256

SILESHI KETEMA W/ AMLAK

Megenegna Branch

516.75

Dormant Account

2257

Silicon Trading

Tigray Health Bureau

H. Office

9,100.00

C.P.O

2258

Silicon Trading

ANRC-Bureau of Agri

H. Office

10,389.00

C.P.O

2259

Silicon Trading

Ilubabor Zone Educ. Bureau

H. Office

706.00

C.P.O

2260

Silicon Trading

Fincha Sugar Factory

H. Office

5,000.00

C.P.O

2261

SIME KENE GENERAL CONTRACTOR

Legehar Branch

170.76

Dormant Account

M. Arada

231.00

C.P.O

681.50

Dormant Account

Head Office Branch

394.40

Dormant Account

2209

SHEBELLE ELETRO NICS & ENGININ

Head Office Branch

169.40

2210

SHEFERAW DEGU EJETA

Sebategna Branch

2211

SHEGER AGRO INDUSTRIAL PARKPLC

Bole Branch

2212

Ademe Shewaye Sheleme Humnessa (Jimma University Reg.)

Stadium

10.00

C.P.O

2213

SHEMISSIE HASSEN UMER

Adis Ketema Branch

11,310.52

Dormant Account

2214

SHEMSEDIN MOHAMMED HELILE

Kolfe Branch

1,023.50

Dormant Account

2215

SHEMSEDIN SEID KEMAL

Kolfe Branch

54,167.37

Dormant Account

2216

SHEMSIYA HUSSIEN SHERIF

Head Office Branch

1,288.96

Dormant Account

2217

SHEMSU DEDGEBA YOSUF

Legehar Branch

1,873.00

Dormant Account

2218

Shemsu Gebru

Sebategna Branch

2219

SHEMSU MOHAMMED TEMAM

Jimma Branch

443.30

Dormant Account

2220

SHEREFA ABDELLA UMER

Sidamo Tera

666.50

Dormant Account

2221

SHEREFA MOHAMMED SHIKUR

Merkato Branch

2,208.38

2222

SHEREFA SHIFA HAMID

Sidamo Tera

2223

SHERIF AMAN MOSICHE

2224

S 2015

310.00

C.P.O

Addis Ababa Mestedadir Lize T/ Bet

2262

Sime Teklu

Dormant Account

2263

SIMRET ABATE W/ GIORIGIS

Head Office Branch

1,290.82

Dormant Account

458.00

Dormant Account

2264

SIMRET BELETE G/ MARIAM”ENQUE Y

Gofa Sefer Branch

1,400.05

Dormant Account

Merkato Branch

1,605.25

Dormant Account

2265

Sintayehu Bayhie

B. Dar

400.00

C.P.O

SHERIF MOHAMMED SEID

Head Office Branch

19,099.70

Dormant Account

2266

Legehar Branch

434.00

Dormant Account

17,629.80

Dormant Account

Bole Branch

2225

SHEWAREGED GEBRE/PET.TANK CLEA

SINTAYEHU BERSOMA SHENKUTE

Head Office Branch

Eth. Spice Extraction Factory

H. Office

1,119.00

C.P.O

559.45

Dormant Account

Sintec Eth. PLC

2226

SHIBESHI TSIGE / TECHNORAF ENT.

2267

2227

SHIBIRU TEFERA AYELE

Bole Branch

1,069.46

Dormant Account

2268

Sintec Eth. plc

Muger Cement Ent.

H. Office

3,651.76

C.P.O

2228

SHIBRE TADELE ‘PLASTIC, SHOE &

Kolfe Branch

336.79

Dormant Account

2269

Sintec Eth. plc

Life Line Solution

H. Office

2,000.00

C.P.O

2270

SIRA LEWTET CONST. PLC ASSOCIA

Arat Kilo Branch

678.94

Dormant Account

2271

Siraj Jemal

Stadium

50.00

C.P.O

2272

SIRAK CHANE YIMER

Legehar Branch

84.00

Dormant Account

2273

SIRANE G/MARIAM KERAGA

Kolfe Branch

396.39

Dormant Account

2274

SIRGAGA DARI BUSHURA

Kolfe Branch

1.73

Dormant Account

2275

SISAY ABAY TESSEMA

Kolfe Branch

1,943.00

Dormant Account

2276

SISAY ALEMU WONDIMU

Adis Ketema Branch

559.31

Dormant Account

2277

SISAY AYALEW DERESE

Habte Giorgis Branch 484.00

Dormant Account

2278

SISAY G/MARIAM LEMA

Habte Giorgis Branch 554.13

Dormant Account

2279

SISAY JEMBERE BELETE

Stadium Branch

372.47

Dormant Account

2229

Shiferaw Abdissa

A.A City Adm. Land adm. Authority

Stadium

Lideta S/ City Adm.

M. Arada

3,000.00

C.P.O

ANRS Educ. Bureau

Bishoftu Mazegaja Bet

2230

Shiferaw H/Selassie

2231

SHIKUR REDI HASSEN

Sidamo Tera

2232

SHIKUR WABELA HUSSIEN

Sebategna Branch

2233

SHIKURIE AHMED

Kolfe Branch

2234

SHIMELIS DINKU GEBREHANA

Head Office Branch

2235

SHIMELIS HABTE KITIL

Merkato Branch

2236

Shimelis Shiferaw

Sebategna Branch

2237

SHIMELIS TADESSE”B.B.C GEN. TR”

Habte Giorgis Branch 1,015.31

Dormant Account

2238

SHIMELS ZELEKE BILILIGN

Mehal Arada

230.77

Dormant Account

2280

Merkato Branch

429.50

Dormant Account

396.80

Dormant Account

Arat Kilo Branch

2239

SHITAYE GELAN TALILA

SISAY WARGA DARGIE

2281

2,858.67

Dormant Account

SHITO ALI BUSHRA

4,750.92

Dormant Account

Head Office Branch

2240

Kazanchis Branch

SISTRA P.V.T. L.T.D. CO.

2282

726.55

Dormant Account

SHOAEB SEID MUSA

560.00

Dormant Account

Legehar Branch

2241

Gofa Sefer Branch

SISY TADESSE GELETA

2283

Sitina Mohammed

Legehar

100.00

C.P.O

2242

SHOE WIND INDUSTRIES LTD.

Merkato Branch

6,168.27

Dormant Account

Fatuma Abadiko

Jimma Branch

PAYEE / BENEFICIARY

BRANCH NAME

REMARK

543.24

Dormant Account

CUSTOMER/ PURCHASER/ REMITTER

AMOUNT

2243

SHONE SEDA BULGU

No.

2244

SHONE SEDA BULGU (GIRAZMACH)

Head Office Branch

2284

SITY OUMER SEID

43.64

Dormant Account

Legehar Branch

4,678.43

Dormant Account

2245

SHWAYE HABTE PESHIDMLJI

Head Office Branch

2285

SITY OUMER SEID

924.70

Dormant Account

Merkato Branch

844.71

Dormant Account

2246

SIBELU KERA PLC

Gulele Branch

2286

SIYOUM ODA SEMU

688.00

Dormant Account

Adis Ketema Branch

384.00

Dormant Account

2247

SIF KENENI GENERAL BUSINESS PL

Adama Branch

2287

1,214.00

Dormant Account

SMAYAZ TRANSACT INTERNATIONAL

Gofa Sefer Branch

21,362.06

Dormant Account

2248

SIHIN KASSAY MEHRETE

Stadium Branch

2288

1,797.68

Dormant Account

SNAFKISH WOLDE AMANUEL

Gofa Sefer Branch

412.17

Dormant Account

2289

SOCIETY FOR PARTICIPATORY DEV.

Head Office Branch

235.00

Dormant Account

2290

SODO GORDENA PEO.DEM.ORG.

Lideta Branch

366.10

Dormant Account

C.P.O

2291

SOF OMER TILES BRULK CEMENT BL

Gofa Sefer Branch

2,311.98

Dormant Account

C.P.O

2292

Sofam Enterprise plc

Legehar

3,000.00

C.P.O

2249

2250

2251

Assela Malt Factory

H. Office

Silcon Trading

Harar Region Health Breau

H. Office

Silcon Trading

A.A. Lagar customs

Silcon Trading

H. Office

1,190.00

C.P.O

388.50

Dormant Account

6,140.66

Dormant Account

2,735.70

Dormant Account

591.57

Dormant Account

280.87

Dormant Account

182.32

781.50

2,200.00

100.00

C.P.O

C.P.O

www.ethiopianreporter.com

Legenzebna Meremer Maekele

ክፍል-2

ገጽ 37

ቅፅ 26 ቁጥር 2212

ክፍል-2

ገጽ 38

| እሑድ ሐምሌ 4 ቀን 2013

ማስታወቂያ

2293

SOFIA AMAN HASSEN

2294

Sofia Kebede

2295

Legehar Branch Yeamara Beherawi K/M Kombolcha Ensesat Tena Tibeka

128.36

Dormant Account

2337

SURINDER-SINGH

Stadium Branch

1,108.40

Dormant Account

2338

SUS GENERAL TRADING P.L.C.

Head Office Branch

7,702.66

Dormant Account

2339

Sustainable Dev’t Consulting Assoc’n

Legehar

965.00

C.P.O

2340

SYNERGY ENGINER ING BUSSINESS

Legehar Branch

2,670.74

Dormant Account

2341

System Technology P.L.C

Ministry of Capacity Building

G. Sefer

30,000.00

C.P.O

2342

System Technology P.L.C

The Ethiopian Social Rehabilitation Dev’t G. Sefer fund oromia reg. office

6,950.00

C.P.O

1,757.79

Dormant Account

984.00

Dormant Account

CCF inc./ Ethiopia National Office

Kazanchis

27.00

C.P.O

SOFIYA UMER AHMED

Kolfe Branch

703.85

Dormant Account

2296

SOKOL IVESTMENT TRUST PLC

Bole Branch

486.50

Dormant Account

2297

SOLO WORLDWIDE ENTERPRIES

Head Office Branch

435.00

Dormant Account

2298

SOLOMMON ZEGEYE ZELELEW

22 Mazoriya Branch

8.93

Dormant Account

2299

SOLOMON ABERA KEBEDE

Head Office Branch

56.83

Dormant Account

2300

SOLOMON ABERA KEBEDE

Merkato Branch

375.84

Dormant Account

2343

Kolfe Branch

334.00

Dormant Account

Head Office Branch

2301

SOLOMON ADANE SALA

T.K. INTERNATIONAL P.L.C.

2344

TA POINT MART PLC

Bole Branch

2302

SOLOMON BEKELE HAILE

Gofa Sefer Branch

235.00

Dormant Account

2345

TADELE ALEMAR DEBELA

Kolfe Branch

1,718.10

Dormant Account

2303

SOLOMON DESALEGN WOLDE

Stadium Branch

480.42

Dormant Account

2346

Tadele Erkabo

Kazanchis

190.00

C.P.O

Ethiopian Telecommunications Agency

Federal Supreme Court

Stadium

80.00

C.P.O

2347

Tadele Tesfaye

ETC

H. Office

80.00

C.P.O

2348

Gashaw G/Mariam

Shashemene

TADELECH HAILE YESFAY

Head Office Branch

174.70

Dormant Account

2349

TADELECH KONNE BORGANIE

Kolfe Branch

1,478.12

Dormant Account

H. Office

6,000.00

C.P.O

2304

Solomon Freselam

2305

Solomon Gashaw

2306

SOLOMON GELAN BALCHA

2307

858.62

C.P.O

Merkato Branch

769.59

Dormant Account

2350

Tadelech Legesse

SOLOMON GIRMA WOLDEGIORGIS

Legehar Branch

2,846.00

Dormant Account

2351

TADELECH MENGISTU AKLILE

Lafto Branch

12.14

Dormant Account

2308

SOLOMON GUTA WOGIE

Head Office Branch

52.05

Dormant Account

2352

TADELLE MEKONNEN WORKINEH

Stadium Branch

486.50

Dormant Account

2309

SOLOMON KASSA BAHITU

22 Mazoriya Branch

183.00

Dormant Account

2353

SOLOMON KINFEMICHAEL G/WOLD

Gofa Sefer Branch

Dormant Account

257.00

Dormant Account

Habte Giorgis Branch 1,999.53

2310

TADESE ENJORY HOTEL&GEN WORKPL

2354

Gulele Branch

Legehar Branch

154.00

Dormant Account

288.50

Dormant Account

TADESSE ATSEBHA MOTEL

2311

SOLOMON LEGESSE ASTATKE FOR

2355

TADESSE G/MEDHIN GUBSA

Head Office Branch

273.52

Dormant Account

2356

2312

Solomon Letargachew

TADESSE GIRMAY DESTA

Merkato Branch

726.46

Dormant Account

2357

TADESSE LEMMA

Head Office Branch

123.70

Dormant Account

596.58

Dormant Account

861.31

Dormant Account

603.45

Dormant Account

Ethiopian Telecommunication Agency

4 KILO

2313

SOLOMON LULE

Bahrdar Branch

2314

SOLOMON LULSEGED YIFRU

Merkato Branch

2315

SOLOMON MEBRATU TUFA

Nifas Silk

2316

Solomon Wagu

2317

returned by Nekemte Branch

80.00

C.P.O

A.A City Adm.

2,649.30

Dormant Account

2358

TADESSE MEHERETU KINFU

Head Office Branch

2359

TADESSE SHEMENA TONGOLA

Bole Branch

1,037.98

Dormant Account

2360

TADESSE SHEMENA TONGOLA

Bole Branch

670.50

Dormant Account

2361

TADESSE TEFERA G/ WOLDE

Kazanchis Branch

629.39

Dormant Account

2362

TADESSE TILAHUN G/TSDIK

Merkato Branch

693.85

Dormant Account

No.

CUSTOMER/ PURCHASER/ REMITTER

PAYEE / BENEFICIARY

BRANCH NAME

AMOUNT

REMARK

2363

Tadesse W/Rufael & Tariku Alemu

AA City Adm. Office

A. Andnet

10,000.00

C.P.O

2364

TADIE ENDRIS HELILE

Habte Giorgis Branch 902.68

Dormant Account

2365

TAFESE MAMO HADERA

Mehal Arada

22,950.02

Dormant Account

2366

TAG COMERICAL INTERPRISE PLC

Head Office Branch

2,626.18

Dormant Account

2367

TAGEL LESSRA P.L.C

Head Office Branch

81.70

Dormant Account

2368

TAHIR MOHAMMED SALAH

Merkato Branch

282.52

Dormant Account

2369

TAJU MOHAMMED ADEM

Jimma Branch

2,662.68

Dormant Account

2370

TAKELE JIRA CHEBSSA

Sebategna Branch

291.00

Dormant Account

2371

TALEGIN MOHAMMED YASSIN

Merkato Branch

1,107.20

Dormant Account

2372

TAMENE G/YESUS SUMOLO

Head Office Branch

55.34

Dormant Account

Merkato

100.00

C.P.O

SOLOMON WOLDE MOLALIGN

Legehar Branch

1,959.00

Dormant Account

2318

SOLVER INDUST.& ENVIRONMENTAL

Arat Kilo Branch

545.89

Dormant Account

2319

SORESSA GARI WAMETA

Legehar Branch

821.34

Dormant Account

2320

SOSINA LEGESSE W/YES

Head Office Branch

219.40

Dormant Account

2321

SOT VIRTUAL COLLEGE PLC

Head Office Branch

1,033.49

Dormant Account

2322

SOURCE OF LIGHT DEV’T AS. FOR

Megenegna Branch

1,246.45

Dormant Account

2323

SOUTHERN COFFEE PLANTATION P.L

Head Office Branch

108.44

Dormant Account

2324

ST. GEORGE BUILDING MATERIALS(

Head Office Branch

71.55

Dormant Account

2325

STALLION MANUFACTURING PLC

Kolfe Branch

327.11

Dormant Account

STAPLES TRADING

Arat Kilo Branch

2,109.80

Dormant Account

STAR MINING PLC

Stadium Branch

2,000.50

Dormant Account

STEVEN PENNINGTON

Head Office Branch

485.01

Dormant Account

2373

Gerji Branch

1,201.63

Dormant Account

912.00

Dormant Account

Legehar Branch

2329

STREAM TRADING PLC

TAMERAT MELAKU MEHARI

2374

Head Office Branch

Dormant Account

2,430.00

Dormant Account

Habte Giorgis Branch 1,480.08

2330

SUHER YASSIN ABDELLA

TAMIRAT GELETA JIRU

2375

Tamire Daba Tulu

A.A Airport H. Office

189.20

C.P.O

2331

SULTAN ABADIGA JABIR

Gulele Branch

375.00

Dormant Account

2332

SULTAN ARGAW FEYISSA

Adis Ketema Branch

319.00

Dormant Account

2376

Tamiru Bansachi

M. Arada

246.75

C.P.O

2333

SULTAN DARGE ALI

Merkato Branch

731.53

Dormant Account

Addis Ababa Mestedadir Lize T/ Bet

Adis Ketema Branch

TAMIRU GIRMA YOSEPH

ABOSTO BRANCH

7.29

Dormant Account

907.22

Dormant Account

2377

2334

SULTAN NASIR ARGAW

Merkato Branch

TAMIRU YIGEZU UGA

Merkato Branch

530.98

Dormant Account

6,775.49

Dormant Account

2378

2335

SULTAN SHEKUR KEDER

2336

SUN MACHINARY PLC

Legehar Branch

184.00

Dormant Account

2379

TAMSON ENGINEERING P.L.C.

Gofa Sefer Branch

2,140.94

Dormant Account

2326 2327 2328

ቅፅ 26 ቁጥር 2212

www.ethiopianreporter.com

| እሑድ ሐምሌ 4 ቀን 2013

ማስታወቂያ

2380

TANA TRAVEL AGENCY

Legehar Branch

1,911.08

Dormant Account

2426

TEMESGEN ABEGAZ YIMER

Merkato Branch

671.09

Dormant Account

2381

TARIKU YESUF AHMED

Kolfe Branch

887.86

Dormant Account

2427

TEMESGEN MULAT BEYENE

Kazanchis Branch

1,298.36

Dormant Account

2382

TATIGEGN FITAM WOLEBO

Gofa Sefer Branch

260.50

Dormant Account

2428

TEMESGEN W/SELASSIE G/MARIAM

Head Office Branch

555.85

Dormant Account

2383

TAYE ADNIE GEDISO

Sidamo Tera

1,346.00

Dormant Account

2429

TEMESGEN YILMA ODA

Head Office Branch

1,532.25

Dormant Account

2384

TAYE G/HIWOT DESKE

Head Office Branch

44.77

Dormant Account

2430

TEMIKENA AMAN HAHBI

Sebategna Branch

77.60

Dormant Account

2385

TAYE GURMU SIDA

Head Office Branch

2,378.54

Dormant Account

2431

TEMIMA MAMIYO SIKISA

Head Office Branch

500.00

Dormant Account

2386

TAZA INDUSTRIAL PLC

Head Office Branch

454.00

Dormant Account

2432

TENA TESFA TRADING (P.L.C)

Head Office Branch

704.72

Dormant Account

2387

TEAME HAGOS GUNGUL

Head Office Branch

144.40

Dormant Account

2433

TENAGNE TESSEMA KASSA

Head Office Branch

31.70

Dormant Account

2388

TEBEBE GELAGLE MEKONNEN

Nifas Silk

459.00

Dormant Account

2434

Tenagnwork Tadesse

Stadium

3,724.25

C.P.O

2389

TEBEBE TAYE KEBEDE

Head Office Branch

398.42

Dormant Account

2435

TENKIR BEKELE MANKISA

Adis Ketema Branch

12,963.57

Dormant Account

2390

TEBEKA BABETA EGEZU

Legehar Branch

177.30

Dormant Account

2436

TENSAY AKLILU ZELEKE

Stadium Branch

449.68

Dormant Account

2391

TEBIB PLC. ETHIOTEBIB HOSPITA

Kolfe Branch

3,466.12

Dormant Account

2437

TEREFE GEBRE ACHAMTE

Head Office Branch

493.30

Dormant Account

2392

TEBIB PLC.ETHIO -TEBIB HOSPITA

Kolfe Branch

744.38

Dormant Account

2438

TEREFE MEKONNEN DAMTE

Gofa Sefer Branch

374.00

Dormant Account

2393

TECH AID ELECTROI

Stadium Branch

548.09

Dormant Account

2439

TERO TEK INTERNATIONAL TTI PLC

Head Office Branch

228.30

Dormant Account

2394

TECHNO ETHIOPIA P.L.C.

Head Office Branch

118.54

Dormant Account

2440

TES LEGES TRADING PLC

Kolfe Branch

586.46

Dormant Account

2395

Techtera Eng. PLC

Ethiopian Red Cross

G. Sefer

690.00

C.P.O

2441

Gofa Sefer Branch

1,385.92

Dormant Account

Techtera Eng. PLC

Ethiopian sugar industry support center

TESFA TADESSE/ ELCTROMEC.&MET

G. Sefer

5,000.00

C.P.O

No.

CUSTOMER/ PURCHASER/ REMITTER

AMOUNT

REMARK

2442

TESFAHUN &FAMILY PLC.

Kolfe Branch

323.78

Dormant Account

2397

Techtera Eng. PLC

Upper Awash Agro Ind Ent.

2443

TESFALEM KIFILU SHIBESHI

Arat Kilo Branch

7,470.90

Dormant Account

2398

TEDELA WORKU ABOYE

2444

Tesfamairam Melaku

M. Arada

80.00

C.P.O

2445

TESFAMICHAEL G/ GERGIS HAILU

Habte Giorgis Branch 0.71

Dormant Account

2396

Construction Materials Product Enterprise

G. Sefer

2,100.00

C.P.O

Gofa Sefer Branch

268.31

Dormant Account

Kazanchis

500.00

C.P.O

Momina Ahmed

PAYEE / BENEFICIARY

Ethiopian Telecommunications Agency

BRANCH NAME

2399

Tefera Dejene

2400

TEFERA HAILEMARIAM H/MARIAM

Head Office Branch

1,688.55

Dormant Account

2446

TESFAYE ANSA NESRANE

Adis Ketema Branch

939.65

Dormant Account

2401

TEFERA TESSEMA

Head Office Branch

253.67

Dormant Account

2447

TESFAYE BARAKI GUANGUL

Head Office Branch

1,179.70

Dormant Account

2402

TEFERA TOLERA ETEA

Mehal Arada

342.60

Dormant Account

2448

Tesfaye Betru

ET

Stadium

80.00

C.P.O

2403

TEFERI YIRGA HAILE

Sidamo Tera

1,634.54

Dormant Account

2449

Tesfaye Bobo

Alemayehu

M. Arada

50.00

C.P.O

2404

TEFERRA KARA KULU

Kolfe Branch

40,806.63

Dormant Account

2450

TESFAYE DEREJE MESGANO

Adis Ketema Branch

96.43

Dormant Account

2405

TEFERRA MENGESHA TEGYIBELU

Gofa Sefer Branch

982.00

Dormant Account

2451

TESFAYE DIGAFU FUJI

Mehal Arada

209.00

Dormant Account

2406

TEGEB ABAGOBEZ BAHITA

Kazanchis Branch

986.50

Dormant Account

2452

TESFAYE FANTAW

Head Office Branch

4.09

Dormant Account

2407

TEGEN GENERAL CONTRACTOR

22 Mazoriya Branch

1,277.16

Dormant Account

2453

Tesfaye Fita

Stadium

200.00

C.P.O

2408

TEGENE ASSEFA GESSESE

Head Office Branch

49.80

Dormant Account

2454

TESFAYE G/GIORGIS G/MARIAM

Sebategna Branch

344.74

Dormant Account

2409

TEGENU LEMA

Bole Branch

1,202.64

Dormant Account

2455

TESFAYE H/MARIAM KELBESSA

Merkato Branch

358.54

Dormant Account

2410

TEGONA CONSTRUCTION PLC

Stadium Branch

368.00

Dormant Account

2456

TESFAYE HAILEGIORGIS TESSEMA

Kazanchis Branch

835.00

Dormant Account

2411

TEKA ARGAW TOHE

Habte Giorgis Branch 597.96

Dormant Account

2457

TESFAYE KENEA DEGECHISSA

Head Office Branch

813.10

Dormant Account

2412

TEKALEGNE DERSEH DESTA

Mehal Arada

1,269.13

Dormant Account

2458

TESFAYE LEGESE

Stadium Branch

584.77

Dormant Account

2413

TEKELE ALEMU DESTA

Gofa Sefer Branch

305.90

Dormant Account

2459

TESFAYE LEUL ASRAT “TELKAM”

Gofa Sefer Branch

341.05

Dormant Account

2414

TEKESTE WOLDERUFAEL ASFAW

22 Mazoriya Branch

2,413.01

Dormant Account

2460

TESFAYE MAMO DINEGDE

Mehal Arada

530.18

Dormant Account

2415

TEKILA GEDU TEFERA

Legehar Branch

8,376.69

Dormant Account

2461

Kazanchis

80.00

C.P.O

ADAMA

100.00

C.P.O

Ethiopian TelecomTesfaye Mebrahatu munications Agency

Habtamu Mekonnen

2416

Tekilu Gebre

2417

TEKLE W/GEBRIEL G/TSADIK

Merkato Branch

277.30

Dormant Account

2462

TESFAYE RESOM WOLDETENSAE

Sidamo Tera

1,705.25

Dormant Account

2418

TEKLEWINY KAHSSAY T/HAIMANOT

Merkato Branch

627.98

Dormant Account

2463

TESFAYE SIME DEBELA

Kolfe Branch

2,033.70

Dormant Account

2419

Teklu Abdella

G. Sefer

300.00

C.P.O

2464

TESFAYE SISAY TAFESSE

Stadium Branch

964.00

Dormant Account

2420

TEKLU BERHE

Head Office Branch

78.11

Dormant Account

2465

TESFAYE TADESSE ERGETE

Kolfe Branch

100.00

Dormant Account

2421

TEKNET ETH COMPUTER SER. PLC

Head Office Branch

838.68

Dormant Account

2466

TESFAYE TAKELE DESALEGN

Stadium Branch

408.00

Dormant Account

2422

TEKYE GEBREYESUS

Head Office Branch

1,256.49

Dormant Account

2467

TESFAYE TESHOME HAILE TESFAYE TESHOME HAILE

Adama Branch

1,366.42

Dormant Account

Stadium

80.00

C.P.O

Zerihun Wolday

2423

TEMAM ESMAEL DERKETO FOR

Megenegna Branch

171.18

Dormant Account

2424

TEMAM KEMAL HASSEN

Sebategna Branch

286.50

Dormant Account

2425

TEMAM MOHAMMED SEID

Gofa Sefer Branch

674.10

Dormant Account

www.ethiopianreporter.com

2468

Tesfaye W/Senbet

Ethiopian Telecommunications Agency

ክፍል-2

ገጽ 39

ቅፅ 26 ቁጥር 2212

ክፍል-2

ገጽ 40

| እሑድ ሐምሌ 4 ቀን 2013

ማስታወቂያ

2469

TESFAYE ZEWDIE

Head Office Branch

145.00

Dormant Account

2515

TIGIST ALEMAYEHU BENTI

Legehar Branch

1,709.93

Dormant Account

2470

TESHALE EYO WAKTOLA

Merkato Branch

1,321.52

Dormant Account

2516

TIGIST DEBASU CHEKOL

Head Office Branch

1,872.35

Dormant Account

2471

TESHALE MULUGETA EDO

Adis Ketema Branch

5,786.50

Dormant Account

2517

TIGIST DEBEBE AFRASSA

Gofa Sefer Branch

933.36

Dormant Account

2472

Teshalu Regassa

Sebategna Branch

143.68

2473

TESHOME BEKELE ABEBE

Sidamo Tera

Dormant Account

4 KILO

80.00

C.P.O

1,400.50

2474

TESHOME KEBEDE GURMU

Legehar Branch

4,711.00

2475

TESHOME TEFERA ZERFA

Legehar Branch

2476

TESHOME TEKLU TEMESGEN

Head Office Branch

2477

TESHOME TENKOLU MINDAYE

2478

Tessema Bekele

2479

TESSEMA BEZU WORKINEH

Kolfe Branch

2480

TESSEMA HUNDIE

Legehar Branch

2481

TESSEMA HUNDIE BIRRA

Head Office Branch

2482

TESSMEA MEKONNEN/SELAM FLO. FA

BAD/ TG/977/2016

C.P.O

Ethiopian Telecommunication Agency

2518

Tigist Degu

Dormant Account

2519

Kazanchis Branch

468.00

Dormant Account

1,786.15

Dormant Account

TIGIST H/MESKEL W/ YOHANNES

2520

Mehal Arada

104.94

Dormant Account

120.84

Dormant Account

TIGIST KEBEDE FEYISA

Gofa Sefer Branch

No.

CUSTOMER/ PURCHASER/ REMITTER

AMOUNT

REMARK

526.00

Dormant Account

M. Arada

100.00

C.P.O

2521

TIGIST KERGA CON. MACH.HIRING S

Lideta Branch

453.32

Dormant Account

2522

599.78

Dormant Account

TIGIST KINFE NADEW

Mehal Arada

461.00

Dormant Account

2523

19,463.08

Dormant Account

TIGIST NIGATU DESSE

Arat Kilo Branch

48,272.09

Dormant Account

2524

Tigist Seyoum

Merkato

189.02

C.P.O

434.49

Dormant Account

Gofa Sefer Branch

2525

TIGIST W/MICHEAL SEMERE

Head Office Branch

626.30

Dormant Account

849.14

Dormant Account

2526

TEWABECH GETAHUN GOSHU

Merkato Branch

Merkato Branch

980.24

Dormant Account

367.11

Dormant Account

TIGIST WOLDE DESTA

2484

TEWDROSS AYALEW WELETENIGUS\\TE

Kolfe Branch

Dormant Account

2527

Stadium

80.00

C.P.O

558.76

Tigray Disabled Veternos Ass.

2485

TEWELDE GIDEY KINFE

Gerji Branch

437.41

Dormant Account

2528

TIGRI WORJI PEOPLE UNION DEMOC

Head Office Branch

717.00

Dormant Account

2486

TEWELDE MANGISTAB G/ MEDHIN

Merkato Branch

12,954.10

Dormant Account

2529

TILA PARKING PLC

Adis Ketema Branch

382.06

Dormant Account

2487

TEWODEROS WERKU SEBOKA

Legehar Branch

2,141.79

Dormant Account

2530

Tilahun Tachibel

Gendeberet W/A/D/O

M. Arada

1,400.00

C.P.O

2488

TEWODROS BERHE GEBREHIWOT

22 Mazoriya Branch

3,644.00

Dormant Account

2531

Time International Trad. Plc

Debub University

Legehar

10,948.00

C.P.O

2489

Tewodros G/Amlak

M. Arada

40.00

C.P.O

2532

TIME INTERNATIONAL TRADING PL

Legehar Branch

1,215.18

Dormant Account

Head Office Branch

TIRET LEIDIGET CONST. HAL YET

Nifas Silk

1,231.20

Dormant Account

737.33

Dormant Account

2533

2490

TEWODROS GETACHEW”WANA FILM PR

2534

Gofa Sefer Branch

477.79

Dormant Account

636.78

Dormant Account

Stadium Branch

2491

TEWODROS GETNET ALEGAZ

TIRO CONSTRUCTION P.L.C

2535

Bole Branch

35,368.41

Dormant Account

1,358.96

Dormant Account

Merkato Branch

2492

TEWODROS GIRMA ENKUSILASSIE

TIRSIT ASSEFA WENTA

2536

Head Office Branch

486.50

Dormant Account

829.84

Dormant Account

Megenegna Branch

2493

TEWODROS KIFLE SHERKA

TIRU MEBRATE ASRESAHEGNE

Head Office Branch

TIRUNEH G/MEDHIN W/MESKEL FOR MIGNOT TIRUNEH

Arat Kilo Branch

9,819.20

Dormant Account

663.98

Dormant Account

2537

2494

TEWODROS TIGABU ALEMU

Head Office Branch

TIRUNEH GEBREMICHAEL SEBOKA

Megenegna Branch

433.38

Dormant Account

1,954.00

Dormant Account

2538

2495

TEWODROS WORKENH “DALLAS GENER

2539

Kolfe Branch

Gofa Sefer Branch

3,115.90

Dormant Account

643.05

Dormant Account

TISHAGER HAILE G/ TSADIK

2496

TEWODROSS REGASSA URGESSA

2540

Legehar Branch

895.63

Dormant Account

675.49

Dormant Account

Merkato Branch

2497

TEWROS SEBANI G/ YOHANNES

TIZAZU ZEWGE G/ MICHAEL

2541

Tizibt Birhane

G. Sefer

80.00

C.P.O

2498

TEZAZU KORE /YOD ABY.BAR&RES

Head Office Branch

1,255.11

Dormant Account

2542

TIZITA BISRAT RETU

Sidamo Tera

Dormant Account

1,857.08

Dormant Account

1,133.43

2499

TEZERA KASSA KERSE

Bole Branch

2543

TIZITA BISRAT RETU

Legehar Branch

Dormant Account

535.02

Dormant Account

77.07

2500

TEZERA TUFFA BEDANE/BULIND ONS

Head Office Branch

2544

6,685.90

Dormant Account

TGISTIE GEZAHIGN

447.48

Dormant Account

Legehar Branch

2501

Bole Branch

TODE GENERAL TRADING PLC

2545

Head Office Branch

459.70

Dormant Account

1,300.66

Dormant Account

Merkato Branch

2502

THAI CONSTRUCTION PLC

TOFIK AND HASSEN TRADING PLC

2546

Tofik Ibrahim

Merkato

3,000.00

C.P.O

2503

THE BIO.SOCIE.OF ETH.’’PAFFA’’

Arat Kilo Branch

2,223.05

Dormant Account

2547

Arat Kilo Branch

1,635.00

Dormant Account

26,538.17

Dormant Account

Adama Branch

2504

THE BIOLOGICAL SOC. OF ETHI. C

TOFIK MOHAMMED NUAMAN

2548

Head Office Branch

1,071.50

Dormant Account

2505

The new prit millenium

TOFIK MOHAMMED YESUF

Legehar

80.00

C.P.O

2549

Legehar Branch

0.69

Dormant Account

664.56

Dormant Account

Merkato Branch

2506

THE TWINS PVT LTD CO

TOFIK SHITU LINGANI

2550

Head Office Branch

406.90

Dormant Account

224.70

Dormant Account

Merkato Branch

2507

THEODROS BITEWELGHE G/HIWOT

TOFIK WORKU MOHAMMED

2508

THREE BROTHERS P.L.C

Gofa Sefer Branch

577.55

Dormant Account

Merkato

330.00

C.P.O

G. Sefer

230.00

C.P.O

2483

Aga Bekele

Kiray Betoch Astedader

ETC

Tibeb Takele

Agency for the adm. Of rented houses

2510

Tibebu Hailemichael

Addis Ababa Air Port Customs

2511

2509

PAYEE / BENEFICIARY

AA Air Port Customs

Ethiopian Telecommunications Agency

Eth. Tel. Agency

S/SHA City Adm.

Yeka subcity adm. & Infrastructure & Housing agency

BRANCH NAME

2551

Tofike Bedew

2552

TOLESSA WIRTU BORTA

Merkato Branch

4.00

Dormant Account

2553

TOM Y. DESTA

Head Office Branch

5,268.35

Dormant Account

2554

TONG YUAN TRADING ENTERPRISES

Gofa Sefer Branch

988.06

Dormant Account

Kazanchis

0.64

C.P.O

TIBEBU SOLOMON EGU

Mehal Arada

1,131.27

Dormant Account

2555

TORQUE IT PLC

Arat Kilo Branch

180.97

Dormant Account

2512

TIBELT ENGDAWORK KIBRET

Arat Kilo Branch

251.50

Dormant Account

2556

TOWFIK SHEWMOLO ABDELLA

Sidamo Tera

976.00

Dormant Account

2513

TIBZA HAILE FANTAYE

Stadium Branch

474.50

Dormant Account

2557

TRIANGL MANEGEMENT&MARKETING

Bole Branch

2,284.00

Dormant Account

2514

TIGIST ABRAS MOLISO

Arat Kilo Branch

1,090.69

Dormant Account

2558

TRIFE YILMA WOLDEYOHANES

Kotebe Branch

157.23

Dormant Account

ቅፅ 26 ቁጥር 2212

www.ethiopianreporter.com

| እሑድ ሐምሌ 4 ቀን 2013

2559

Tropical Pharma Trading

Bench Maji Zone Geter Limat

M. Arada

ማስታወቂያ

930.00

C.P.O

2604

UMER SEFA MUZO

Merkato Branch

116.93

Dormant Account

2605

UMER TUKE MOHAMMED

Gofa Sefer Branch

1,524.72

Dormant Account

Stadium Branch

284.00

Dormant Account

H. Office

4,569.88

C.P.O

2560

TSDALE MARIAY CARUER

Head Office Branch

892.79

Dormant Account

2606

2561

TSEDEKE YIHUNE

Gofa Sefer Branch

474.09

Dormant Account

UNIGET TRADING PLC

2607

Unisat Int’l plc

2562

TSEDENIYA G/ MARKOS OR TEWODROS

Stadium Branch

2,711.00

Dormant Account

2608

UNITED 2S SERVICE PLC

2563

TSEDENIYA MENGISTE GETANEH

Nifas Silk

254.42

Dormant Account

2609

United Printers PLC

2564

TSEGA ASMARE &FAMILY INT. TRAD

Gofa Sefer Branch

5,292.07

Dormant Account

2610

2565

TSEGA SELAM DRUG STORE

Megenegna Branch

782.60

Dormant Account

2566

TSEGAYE ASHAME GABISSA

Legehar Branch

179.85

2567

TSEGAYE ASHAMI GEBISSO

Gofa Sefer Branch

2568

TSEGAYE AWOKE FELDASO

2569

Trans Eth. Plc

Habte Giorgis Branch 974.00

Dormant Account

M. Arada

474.60

C.P.O

URJI REGASSA BEGNA

Merkato Branch

429.42

Dormant Account

2611

Dormant Account

USMAEL JIBRIL AHMED

Sidamo Tera

468.00

Dormant Account

2612

Dire Dawa

284.00

Dormant Account

24,920.85

Dormant Account

USMAIL AYE SUGAL

2613

Dire Dawa

Kolfe Branch

3,786.64

Dormant Account

1,320.50

Dormant Account

USRA TRAD.PVT LTD.CO

2614

TSEGAYE GEBRE-EGZIABHER KIDANE

VALIANT GENERAL BUSINESS PLC.

Gulele Branch

3,321.31

Dormant Account

22 Mazoriya Branch

461.50

Dormant Account

2615

VASA ENGINEERING P.L.C

Bole Branch

484.00

Dormant Account

2570

TSEGAYE JEMBERE WORKU

Merkato Branch

294.50

Dormant Account

2616

VATIC INTERNATIONAL BUS. PLC

Bole Branch

345.66

Dormant Account

2571

TSEGAYE MAMUYE”QUICK COMP. TEC

Head Office Branch

2617

1,319.70

Dormant Account

VENTURA GLOBAL IMP. EXP. & FO.

Stadium Branch

538.82

Dormant Account

2572

TSEGAYE TEDLA WODAJO

Head Office Branch

2618

655.84

Dormant Account

VENUS INTERNATIONAL TRADING CO

Head Office Branch

162.51

Dormant Account

2573

TSEGAYE YILMA HAILE

22 Mazoriya Branch

13,308.57

Dormant Account

2619

VIASISTA GENERAL TRADING PLC

Merkato Branch

468.00

Dormant Account

2574

TSEGE BELACHEW MERESHA

Mehal Arada

434.00

Dormant Account

2620

VISION OROMIA

Bole Branch

4,026.18

Dormant Account

2621

VRIJE UNIVERSITEIT AMSTERDAM

Arat Kilo Branch

185.36

Dormant Account

2622

W.CH GENERAL TRADING PLC

Kolfe Branch

594.09

Dormant Account

2623

WABE CONSTRUCTION & ENGINEERIN

Head Office Branch

389.10

Dormant Account

2624

WACON CONSTRUCTION PLC

Head Office Branch

542.86

Dormant Account

2625

WALELIGN SHITE MENU

Gulele Branch

984.50

Dormant Account

2626

Walid Commercial Project

Stadium

4,075.00

C.P.O

2627

WANCHA RAHMETO SORI ‘WOOD WORK

Kolfe Branch

522.00

Dormant Account

Agency for Administration of rented houses

2575

Tsege Lesanu

299.93

C.P.O

2576

TSEGE SILESHI ZEWDIE

Kazanchis Branch

4,912.80

Dormant Account

2577

TSEHAY ABERA AZENA

Sebategna Branch

477.00

Dormant Account

2578

TSEHAY ASSEFA MESHESHA

Merkato Branch

445.38

Dormant Account

2579

TSEHAY CHORA CONST. WORKS PLC

Arat Kilo Branch

19,182.00

Dormant Account

2580

TSEHAY G/MEDHIN GEBRU

Gofa Sefer Branch

538.75

Dormant Account

2581

TSEHAY GIZAW AWOL

Kolfe Branch

285.00

Dormant Account

2628

WANG FUXIANG

Bole Branch

259.91

Dormant Account

2582

TSEHAY MIDEKSA BELDA

Kolfe Branch

2,284.00

Dormant Account

2629

WASIHUN MESFIN

Bole Branch

320.01

Dormant Account

2583

TSEHAY STATIONARY

Head Office Branch

305.00

Dormant Account

2630

WASIHUN YIMER KASSAHUN

BEDESSA BRANCH

127.41

Dormant Account

2584

TSEHAYNESH YIMAM YESUF

Stadium Branch

9,786.00

Dormant Account

2631

WASSIHUN AND BETESEBU PLC

Habte Giorgis Branch 167.00

Dormant Account

2585

TSIE&FAMILLY PLC

Gofa Sefer Branch

448.28

Dormant Account

2632

TSIGE ASNAKE HAILE

Kazanchis Branch

1,746.14

Dormant Account

9.39

Dormant Account

Arat Kilo Branch

2586

WAVE AUTO& MECHAN.TRAINING C

2587

TSIGE GIZAW ALE

Merkato Branch

2633

1,918.57

Dormant Account

WAVE AUTOMOTIVE & MECHABICCE T

Stadium Branch

318.90

Dormant Account

2588

TSIGE TESFAY BARAKI

22 Mazoriya Branch

1,294.00

Dormant Account

2634

Stadium Branch

3,069.45

Dormant Account

2589

TSIGEMARIAM LIKESA G/WOLD

Kotebe Branch

1,716.54

Dormant Account

WEAM GLOBAL COMMUNICATION PLC.

2635

WEB FOOD COMPLEX PLC

Bole Branch

842.43

Dormant Account

2590

Tsigereda Girma

Kolfe

150.00

C.P.O

2636

WEBET METEKU

Habte Giorgis Branch 7,882.00

Dormant Account

1,244.02

Dormant Account

2591

TSIGEREDA MELKAMU WORKU

Head Office Branch

2637

Mehal Arada

1,817.60

Dormant Account

72.11

Dormant Account

Sebategna Branch

2592

TSIGEREDA NEGASHE BEKELE

WEDERYELESH BEDADA CHALI

2638

Sebategna Branch

287.00

Dormant Account

2593

TSIGEREDA ZEWDU DESALEGN FOR EPHREM DANEAL

WENDIMU HIRPO HORSISA

Lafto Branch

165.17

Dormant Account

2639

WENDOSEN AMSALU W/MICHEAL

Kazanchis Branch

7,381.85

Dormant Account

2594

TSION ALEMAYEHU KITATA TSION ALEMAYEHU KITATA

Head Office Branch

2640

3,639.36

Dormant Account

WEREDE KEBEDE H/ SELLASSIE

Head Office Branch

1,169.76

Dormant Account

2641

WESTERN ELECTRONICS TRADING

Bole Branch

354.93

Dormant Account

621.44

Dormant Account

Merkato

50.00

C.P.O

2642

WESTERN WEL EGA GOLD EXPLOR AT

Gofa Sefer Branch

1,821.82

Dormant Account

2643

WINTA AGRO INDUSTRY P.L.C

22 Mazoriya Branch

868.52

Dormant Account

Wise Team PLC

Ethiopian Agr. Research Org., Water Research center

M. Arada

3,000.00

C.P.O

Wise Team PLC

Amhara Regional State Agri. Research Institute

M. Arada

491.20

C.P.O

2595

A.A. Lagar customs

TSION TAREKEGN

Stadium

Audit Manager, Shell Eth. Ltd.

Dire Dawa Desalegn Oljira

2596

Tuffa Hailu

2597

UE INDUSTRIAL PLC

Head Office Branch

1,184.00

Dormant Account

2598

UMEMAN KETUMA BUSINESS PLC

Merkato Branch

300.00

Dormant Account

2599

UMER ALIY HUSSEN

Legehar Branch

582.00

Dormant Account

2600

UMER ESMAEL ABDULKADIR

Habte Giorgis Branch 274.00

Dormant Account

2601

UMER HUSSEN AHMED

Sebategna Branch

284.25

Dormant Account

2602

UMER MOHAMMED YESUF

Sebategna Branch

473.10

Dormant Account

2603

UMER MURU ALEMU

Mehal Arada

244.40

Dormant Account

www.ethiopianreporter.com

2644

2645

Fincha Sugar Factory

ክፍል-2

ገጽ 41

ቅፅ 26 ቁጥር 2212

ክፍል-2

ገጽ 42

| እሑድ ሐምሌ 4 ቀን 2013

ማስታወቂያ

2646

WOCHEFO MAMMO YETNEBERK

Head Office Branch

28.59

Dormant Account

2647

WOLDE BIZA BANKE

Merkato Branch

12,845.87

Dormant Account

2648

WOLDE KIRSTOS WONGELAWI BE. BO

Kazanchis Branch

300.00

Dormant Account

2649

WOLDIE AMERGA WOBATE

Sebategna Branch

487.00

2650

WOLDU WOLDEAREGAY KETEME

22 Mazoriya Branch

2651

WOLEBE WOLABU THEATRE AND MUSI

2652

2687

Yadessa Kenno

2688

Dormant Account

17,350.35

Kolfe Branch

WOLGAA BUSINESS MART PLC

2653

WONDESEN HAILU W/GIORGIS

2654

Wondie Ali

Wondimagegn Ayalew

2655

Finance & Economic Dev’t Beaurau of AA City Gov’t

Merkato

3,500.00

C.P.O

YADOT BUSINESS GROUP PLC

Head Office Branch

576.07

Dormant Account

2689

Dire Dawa

Dormant Account

YAHYA AHMED ADEM

1,382.22

Dormant Account

2690

Head Office Branch

676.28

Dormant Account

500.00

Dormant Account

YAHYA AHMED YAHYA

2691

Legehar Branch

Jimma Branch

334.00

Dormant Account

1,049.63

Dormant Account

YAKUB MOHAMMED ABDELLA

2692

Sebategna Branch

Head Office Branch

555.18

Dormant Account

648.12

Dormant Account

YARED TESFAYE TEKLU

2693

Bench Maji Zone Geter Limat

YARED LEGESSE DEBABA

Merkato Branch

411.32

Dormant Account

A. Ketema

400.00

C.P.O

2694

Yared Nega

Stadium

400.00

C.P.O

Agency for Administration of rented houses

2695

YARED NIGUSSIE WENDEMU

Merkato Branch

887.61

Dormant Account

Legehar

2696

YARED TESFAYE GIZAW

Kolfe Branch

725.00

Dormant Account

2697

YARED TESFAYE GIZAW

Mehal Arada

346.20

Dormant Account

65.40

C.P.O

2656

WONDIMU ABEBE AYANO

Gofa Sefer Branch

361.57

Dormant Account

2698

Merkato Branch

Dormant Account

619.34

Dormant Account

Habte Giorgis Branch 888.80

2657

WONDIMU ABERA G/HIWOT

YARED TILAHUN GETU

2699

Head Office Branch

217.67

Dormant Account

2658

WONDIMU TADESSE”LEOPARD TOUR

YARED ZEMERE JAMANEH

Head Office Branch

388.81

Dormant Account

2700

YAREGAL YEFREDEW MENGISTU

Nifas Silk

2,435.12

Dormant Account

2659

WONDMAGEGN HAILEMARIAM BEREKA

Sebategna Branch

2701

487.00

Dormant Account

YARO AGROFARMS PLC

Bole Branch

984.00

Dormant Account

2660

WONDU ABEBE KALEWOLD

Legehar Branch

2702

YASIN DIBOYO JEMAL

Sebategna Branch

760.87

Dormant Account

2703

2661

WONDWOSEN ASEFA TADESSE

YASIN MUZEYIN BESHIR

Adis Ketema Branch

987.00

Dormant Account

Eth. Tel. Agency

2704

2662

Wondwosen Kebede

YASIN NUREDIN ABDELLA

Merkato Branch

1,002.70

Dormant Account

A.A Airport G. Sefer customs

2705

2663

Wondwosen Kebede

YASSER ABUBAKER BAGERSH

Bole Branch

27,372.40

Dormant Account

2664

WONDWOSEN TAKELE TSIGE WONDWOSEN TAKELE TSIGE

2706

Yasser Mohammed Ali

Stadium

3,000.00

C.P.O

2665

Wondwossen Hailu

2707

YASSIN HASSEN AHMED

Merkato Branch

512.14

Dormant Account

2666

Wondwossen Melaku

2708

YASSIN HUSSEIN YASSIN

Gofa Sefer Branch

4,000.03

Dormant Account

2667

WONDYIFRAW FIKURU BALCHA

2709

YASSIN HUSSEN YASSIN

Habte Giorgis Branch 993.30

Dormant Account

2710

YAYEHYERAD DAMETE GESESE

Mehal Arada

330.82

Dormant Account

2711

Yeayineabeba Abera

G. Sefer

50.00

C.P.O

2712

YEBELTAL GETACHEW SENEHIWOT

Head Office Branch

1,207.51

Dormant Account

2668

Wongil Tamene

2669

WONZIE YETIATER ENTERPRISE

2670

293.30

Dormant Account

Mehal Arada

444.23

Dormant Account

G. Sefer

80.00

C.P.O

215.64

C.P.O

Kolfe Branch

271.37

Dormant Account

ILRI

H. Office

1,000.00

C.P.O

ET

Stadium

80.00

C.P.O

Merkato Branch

709.38

Dormant Account

A.A. City Adm. Works & Urban Dev’t Bureau

Legehar

A.A City Adm. Land adm. Authority

Bisrat Tadele Beyene

2,000.00

C.P.O

Arat Kilo Branch

425.80

Dormant Account

WORKINESH WARRI/HIWOT STATIONE

Arat Kilo Branch

406.40

Dormant Account

2713

YEBIO HADGU BERHE

Legehar Branch

184.00

Dormant Account

2671

WORKU ADEB FUJUGA

Legehar Branch

728.04

Dormant Account

2714

YEDARWORK G/ SILASSIE

Bole Branch

1,291.00

Dormant Account

2672

WORKU AWOL DILETA

Sebategna Branch

500.00

Dormant Account

2715

7,646.60

Dormant Account

Worku Bedassa

AA Air Port Customs

Arat Kilo Branch

2673

M. Arada

135.78

C.P.O

YEDIBERKIDUS DEBRETSGEMARIM CO

2716

Yedre Berhan Memihran Timirt

A. Andnet

200.00

C.P.O

2674

Worku Gebeyehu

Lideta s.c k.14 H/S/M/K Baladera Board

M. Arada

2717

YE-ENBUT FERE BUSINESS PLC

Nifas Silk

647,852.00

Dormant Account

2675

WORKU KASSA W/AB

2718

YE-ETH. COOP. SOC.GEN.BUS.S.C.

Tekle Haimanot Branch

418.00

Dormant Account

2676

2719

YE-ETHIOPIA COOP. SOCI. GEN.S.C

Stadium Branch

4,450.00

Dormant Account

2720

YEETHIOPIA COOP. SOCIETY BUS.S

Kolfe Branch

1,518.00

Dormant Account

2721

YEGNA CONSTRACTION S.C

Bole Branch

984.00

Dormant Account

2722

YEHIWOT MEDHANIT PLC

Head Office Branch

383.27

Dormant Account

2723

YEKEDIMO KERA WATATOCH RAEY

Arat Kilo Branch

307.68

Dormant Account

2724

Yekunu Adane

Stadium

80.00

C.P.O

2725

YEMANE GEBREMARIAM BELAY

Mehal Arada

1,059.00

Dormant Account

2726

YEMANE TEKLEMARIAM W/MICHAEL

Gofa Sefer Branch

414.10

Dormant Account

2727

YEMESERETE TIBEB EDIR

Sebategna Branch

14,936.00

Dormant Account

2728

YEMIDERALEM TAMENE AYALEW

Megenegna Branch

279.90

Dormant Account

2729

YEMSRACH AKLILE

Head Office Branch

450.41

Dormant Account

2730

YENEBIYOU GURAMAILE PLC

Gofa Sefer Branch

670.88

Dormant Account

5.00

C.P.O

Gofa Sefer Branch

254.00

Dormant Account

WOSENE BIRHANE AYINEKULU

Lafto Branch

431.61

Dormant Account

2677

WOS-KU IMPORT & COMMISSION AGE

Head Office Branch

311.29

Dormant Account

2678

WOW INTERNATIONAL PLC

Bole Branch

887.30

Dormant Account

2679

WU MING

Head Office Branch

512.78

Dormant Account

2680

Wubshet Mohammed

Stadium

80.00

C.P.O

2681

WUDIE FIKADU NIDA

Arat Kilo Branch

194.26

Dormant Account

2682

WZ NITSU TSEGAYE KEBEDE

Habte Giorgis Branch 5,207.81

Dormant Account

2683

Y Z BETE-SELAM GENERAL BUS PLC

Merkato Branch

5,455.46

Dormant Account

2684

YACOB KAHSAYE G/HIWOT

Legehar Branch

131.82

Dormant Account

YADENE BOSHO DIGO

Head Office Branch

945.00

Dormant Account

2685

2686

YADENE BOSHO DOGO

ቅፅ 26 ቁጥር 2212

ET

Legehar Branch

15,641.90

Dormant Account

www.ethiopianreporter.com

Wondwosen Tadesse

ET

| እሑድ ሐምሌ 4 ቀን 2013

ማስታወቂያ

2731

YENEW ABEGAZ KASSE

Bahrdar Branch

130.48

Dormant Account

2732

YESHAK ABRAHM G/MESKEL

Stadium Branch

266.78

Dormant Account

2733

YESHAMBEL BELAY MERDASSA

Sidamo Tera

300.00

2734

YESHI BULI FELDASO

Gofa Sefer Branch

2735

YESHI G/LEUL / GEDA IMP.& EXP C

2736

2776

Yohannes Melaku

Dormant Account

2777

473.40

Dormant Account

Head Office Branch

99.70

YESHI PLC

Kazanchis Branch

2737

YESHIEMBET G/ HANA W/CHERKOS

2738

Ethiopian Telecommunications Agency

Stadium

80.00

C.P.O

YOHANNES MULUGETA AREDA

Adis Ketema Branch

500.00

Dormant Account

2778

Dormant Account

YOHANNES TESFAYE EYIE

Mehal Arada

185.00

Dormant Account

2779

Merkato Branch

2,391.97

Dormant Account

15,520.36

Dormant Account

YOHANNES TESHOME HASSEN

2780

Yohannes Tibebu

Legehar

80.00

C.P.O

Kolfe Branch

4,697.34

Dormant Account

2781

YESHIHAREG TSEGAYE W/SEMAYAT

Arat Kilo Branch

Adis Ketema Branch

1,252.30

Dormant Account

159.00

Dormant Account

YOHANNES TILAHUN KERSEMA

2782

YOHANNES WORKU KASSA

1,974.23

Dormant Account

2739

YESHOLA TSEHAY P.L.C

Gofa Sefer Branch

Gulele Branch

719.17

Dormant Account

2783

YOHNNES H/EYASUS IMP. & EXP.IN

Head Office Branch

1,124.70

Dormant Account

2740

YESUF BEDEWAZE REGA

Sebategna Branch

172.34

Dormant Account

2784

YONAS BETRE GAMES

Merkato Branch

723.07

Dormant Account

2741

YETBEB BIRHAN S.C/”EQUB &EDIR

Gofa Sefer Branch

706.55

Dormant Account

2785

YONAS G/EGZIABHER ASSEFA

Head Office Branch

812.20

Dormant Account

2742

Yetebaberut plc

4 KILO

164.00

C.P.O

2786

YONAS G/EGZIABHER”RAKI RENT

Head Office Branch

289.83

Dormant Account

2743

YETENA KUTER 1-6 RAS AGEZ YEM

Kolfe Branch

2787

4,487.32

Dormant Account

YONAS GUGSSA REGASSA

Merkato Branch

586.50

Dormant Account

2744

YETENAYET GEREMEW DIGA

Megenegna Branch

2788

2,984.00

Dormant Account

YONAS HABTE WOLDU

Kolfe Branch

4,023.75

Dormant Account

Lafto Branch

YONAS HAILE KIDANE

Megenegna Branch

21,083.98

Dormant Account

102.79

Dormant Account

2789

2745

YETNAYET ATILABACHEW TEDIBABE AND/OR

2790

YONAS KEBEDE& HABTAMU BIAZEN

Head Office Branch

810.96

Dormant Account

Yewayi Alemu

Stadium

2791

YONAS TAMIRU SEIFU

Lafto Branch

4,416.18

Dormant Account

2746 2747 2748 2749

Nifas Silk Kelem Factory

100.00

C.P.O

ETC

YEWUHA YETENA ENA AKEBABI TIBE

Megenegna Branch

5,234.00

Dormant Account

2792

YI YUEFEI GLOFRICA ENTERPRISE

Megenegna Branch

Gofa Sefer Branch

833.00

Dormant Account

9,899.68

Dormant Account

YONAS URGESSA BEDASO

2793

YONAS ZELEKE RETA

Head Office Branch

1,048.58

Dormant Account

199.66

C.P.O

2794

YONIS MELEW

Stadium Branch

431.70

Dormant Account

Head Office Branch

1,431.32

Dormant Account

B. Dar

4,305.00

C.P.O

Yidnekachew Ayano

A.A Airport A. Ketema

2750

YIDNEKACHEW MOLLA DESALEGN YIDNEKACHEW MOLLA DE

Head Office Branch

2751

YILEKA GASHAW WORKU

2752

179.62

Dormant Account

2795

YORDANOS YEMANE BIRHAN

Megenegna Branch

2796

486.50

Dormant Account

Yosef Belachew(Ramada Trad. Plc)

YILMA AHMED BACHIRO

Merkato Branch

4,283.50

Dormant Account

2797

YOSEF DEMISSIE WORKU

Gulele Branch

1,261.12

Dormant Account

2753

YILMA AND HIS FAMILY PLC

Head Office Branch

2,066.36

Dormant Account

2798

YOSEPH BETRU HAILE

Adis Ketema Branch

1,340.00

Dormant Account

2754

YILMA BABAKER SAYATO

Merkato Branch

314.27

Dormant Account

2799

YOSEPH BEYENE FIREW

Mehal Arada

709.00

Dormant Account

2755

YIMEGNUSHAL ZEWDIE KINFE

Head Office Branch

105.81

Dormant Account

2800

YOSEPH DERESSA DINSSA

Merkato Branch

762.53

Dormant Account

2756

YIMER ABEBE YIMER

Merkato Branch

2,927.60

Dormant Account

2801

YOSEPH GETNET ABEBE

Mehal Arada

583.66

Dormant Account

2757

YIMER DAWUD ADEM

Gofa Sefer Branch

159.29

Dormant Account

2802

Kazanchis Branch

484.00

Dormant Account

2758

YIMER HAMZA MOHAMMED

Head Office Branch

368.90

Dormant Account

YOSEPH YESHEWALEUL G/ MICHAEL

2803

Legehar Branch

205.66

Dormant Account

7,424.00

Dormant Account

22 Mazoriya Branch

2759

YINDASHE GENERAL TRADING PLC

YOSEPH ZEWDE HAILE

2804

Merkato Branch

1,256.74

Dormant Account

1,729.48

Dormant Account

Head Office Branch

2760

YIRDAW MEKONNEN REDA

YOSUF IBRAHIM NAWED

2805

YUSUF HAJI ALI

Stadium Branch

Dormant Account

792.35

Dormant Account

664.80

2761

YIRDAW T/ HAIMANOT ZEWDU

Head Office Branch

2806

Sidamo Tera

1,796.67

Dormant Account

485.02

Dormant Account

Legehar Branch

2762

YIRGA TEMESGEN ALEMNEH

YUSUF OMER MOHAMMED

2763

YIRGA TRADING PLC

Mehal Arada

YUSUPHA CROOKES’THEWORLD BANK’

Head Office Branch

455.00

Dormant Account

46,934.27

Dormant Account

2807

2764

YIRGA W/SELASSIE TASHU

Kazanchis Branch

2808

286.50

Dormant Account

Z AND Z ENGINEERING PLC

Head Office Branch

309.18

Dormant Account

2765

YISMAW DESSIE BELAY

Legehar Branch

2809

735.76

Dormant Account

ZAK ETHIOPIA MANUF. & TRA. PLC

Merkato Branch

340.00

Dormant Account

2810

ZAKIR AHMED

Mehal Arada

695.45

Dormant Account

342.24

Dormant Account

Head Office Branch

2766

YITAGESU WORKNEH KASSA YITAGESU WORKNEH KASSA

2811

ZAMIL CONSTRUCTION P.L.C.

Bole Branch

275.04

Dormant Account

2767

YMSM GEN. IMP. EXP. PVT.LTD.

Sidamo Tera

1,488.50

Dormant Account

2812

ZEBAD GENERAL EXPORTIMPORT

Bole Branch

5,680.14

Dormant Account

2768

YODEM GENERAL BUSSINESS PLC

Kolfe Branch

986.50

Dormant Account

2813

ZEBIBA MOHAMMED NUR

Bole Branch

1,388.60

Dormant Account

2769

YODIT ATAKELTE GEBREMICHAEL

Bole Branch

1,761.59

Dormant Account

2814

YOHANNES ABEBE KALEWOLD

Stadium Branch

129.47

Dormant Account

350.80

Dormant Account

Head Office Branch

2770

ZEINEB ABDURAZAKE HUSSEIN ZEINEB ABDURAZAKE HUS

2771

YOHANNES ABEBE TESHALE

Mehal Arada

2815

707.60

Dormant Account

ZEINEB UMER MOHAMMED

Gofa Sefer Branch

1,017.92

Dormant Account

2772

YOHANNES BEKELE KETO

Merkato Branch

2816

3,707.25

Dormant Account

ZEINEBA REDWAN MOHAMMED

Merkato Branch

26,200.00

Dormant Account

2817

2773

Yohannes Gebeyehu

ZEINU HUSSIEN KEDIR

Sidamo Tera

263.50

Dormant Account

2818

ZEINU MIFTA NASSIR

Merkato Branch

208.07

Dormant Account

2819

ZEKARIAS BERMEJI BEDERA

Merkato Branch

1,510.17

Dormant Account

2820

ZEKARIAS SEIFU AMARE

Merkato Branch

461.79

Dormant Account

2821

ZEKARIYAS TEKALEGN BONSA

Merkato Branch

519.37

Dormant Account

2774

2775

Eth. Tele Agency

Merkato

YOHANNES GEBREMEDHIN GEBRHIWOT

Mehal Arada

YOHANNES MEGERESA BIRU

Gofa Sefer Branch

80.00

1,407.00

284.00

C.P.O

Dormant Account

Dormant Account

www.ethiopianreporter.com

ANRS Health Bureau

ክፍል-2

ገጽ 43

ቅፅ 26 ቁጥር 2212

ክፍል-2

ገጽ 44

| እሑድ ሐምሌ 4 ቀን 2013

ማስታወቂያ

Habte Giorgis Branch

2822

ZEKI AHMED ALI

2823

Zelalem Adugna

2824

ZELALEM AMARE BITEW

Mehal Arada

2825

ZELALEM DAGNE G/WOLDE

Stadium Branch

2826

ZELALEM ESHETU G/AMANUEL

Head Office Branch

ZELALEM GEZAWE

Arat Kilo Branch

2827

2828

2829

Zelalem Temesgen

BAD/ TG/1156/2016

Ethiopian Telecommunications Agency

ZELEKE HAILE Retra. From A/ Kilo

Sebategna Branch

Stadium

122.70 506.69

Dormant Account C.P.O

781.43

Dormant Account

2,074.40

Dormant Account

954.00

Dormant Account

328.12

Dormant Account

80.00

C.P.O

Head Office Branch

424.70

Dormant Account

Gonder

300.00

C.P.O

343.00

Dormant Account

285.32

Dormant Account

2830

Zeleke Mengistu

2831

ZELEKE REDI BELACHEW

22 Mazoriya Branch

2832

ZELEKECH UNIVERSAL TRADING ENT

22 Mazoriya Branch

2833

ZEMA INDUS TRADING PLC

Habte Giorgis Branch

2834

ZEMANU GEBREMARIAM BONGON

2835

2865

ZEYINU AKMEL MOHAMMED

Gofa Sefer Branch

600.07

Dormant Account

2866

ZINABU ACHEDE KEDIR

Kolfe Branch

66.35

Dormant Account

2867

ZINAH TESSEMA DESTA

Head Office Branch

180.00

Dormant Account

2868

ZN AUDIT SERVICE

Head Office Branch

3,051.85

Dormant Account

2869

ZOOM ELECTRONICS PLC

Head Office Branch

329.95

Dormant Account

2870

ZUBER MOHAMMED ZIAD

Dire Dawa

6,929.05

Dormant Account

2871

ZULFA MOHAMMED AHMED/AUTOCARE

Gofa Sefer Branch

363.10

Dormant Account

2872

ZUWAI COMMERCIAL

Head Office Branch

126.61

Dormant Account

2873

Silte Zone Yegeter Limat Mastebaberia Wana Memria

22 MAZORIA

800.00

2874

Kolfe Keranyo Subcity

22 MAZORIA

50.00

2875

Adami Tulu Pesticide Processing

22 MAZORIA

2,200.00

C.P.O

C.P.O

C.P.O

387.00

Dormant Account

Lideta Branch

459.00

Dormant Account

2876

Holeta Manucipality

22 MAZORIA

360.00

ZEMECHA BIRU SARERO

Merkato Branch

2,105.75

Dormant Account

2877

UNHCR-RLO

22 MAZORIA

300.00

2836

ZEMEYANG GENERAL TRADING PLC

Arat Kilo Branch

1,783.95

Dormant Account

2878

UNHCR-RLO

22 MAZORIA

400.00

2837

ZEMICHAEL AREFAYNE G/MUSE

Merkato Branch

290.21

Dormant Account

2879

CBE

22 MAZORIA

1,500.00

2838

ZEN TRADING PLC

Gofa Sefer Branch

488.30

Dormant Account

2880

Head Office Branch

473.00

1,119.44

Dormant Account

22 MAZORIA

2839

ZENAYE ABRAHA MEDHANIE

Shell Ethiopia Limited

2840

ZENEBE FIREW MEGENTA

Merkato Branch

945.95

Dormant Account

2881

22 MAZORIA

13,561.21

2841

ZENEBE HABTAMU ENJERU

Jimma Branch

220.60

Dormant Account

A.A City Adm. Land adm. Authority

2842

ZENEBE KIDANE FILATE

Merkato Branch

439.57

Dormant Account

2843

ZENTU MEAZA SIMMA

Arat Kilo Branch

2882

2,334.00

Dormant Account

22 MAZORIA

150.00

2844

Zequala Enterprise plc

G. Sefer

7,400.00

C.P.O

A.A Adm. Educ. Bureau Nefas Silk Middle Level Tech.&

2883

Head Office Branch

1,600.00

589.36

Dormant Account

22 MAZORIA

2845

ZERAU MERHA TSEMERKAL

Kaliti Food PLC

2884

Legehar Branch

1,400.00

177.67

Dormant Account

22 MAZORIA

2846

ZERFINESH BERHANU NISSA

Kaliti Food PLC

2885

2,800.00

ZERGA ZELEKE DUKI

4,548.48

Dormant Account

22 MAZORIA

2847

Adis Ketema Branch

Kaliti Food PLC

2886

Adama Branch

80.00

1,989.44

Dormant Account

22 MAZORIA

2848

ZERIHUN ATINAF KIDAN

Eth. Tel. Agency

2887

Kolfe

105.00

C.P.O

2849

ZERIHUN LEGESSE GARAGE

Head Office Branch

38.00

Dormant Account

200.00

C.P.O

ZERIHUN MENGESH

1,233.72

Dormant Account

returned by Jimma Branch

Merkato

2850

Kazanchis Branch

2888

2851

ZERIHUN TESFAYE MERDASSA

Adis Ketema Branch

443.39

Dormant Account

2889

returned by Gimbi Branch

Merkato

100.00

C.P.O

2852

ZERIHUN TIGABU AMBERBIR

Head Office Branch

75.55

Dormant Account

2890

Merkato

100.00

C.P.O

2853

ZERITU TEKA LEMA

Kolfe Branch

184.00

Dormant Account

returned by Assela Branch

2854

ZEWDE BIRATU ROBI

Head Office Branch

624.70

Dormant Account

2891

South West Showa Red Cross Society

Stadium

58.32

C.P.O

H. Office

47.02

C.P.O

2892

A.A. Ketema Astedader

Stadium

3,000.00

C.P.O

2893

Mulugeta Asfaw

Dilla

78.00

C.P.O

224.70

Dormant Account

2894

Dinkachew Alemayehu Shiferaw

M. Arada

50.00

C.P.O

Gafat Engineering Factory

Agency for Administration of rented houses

C.P.O C.P.O C.P.O C.P.O C.P.O

C.P.O

C.P.O

C.P.O C.P.O C.P.O C.P.O

2855

Zewde Tefera Seifu

2856

ZEWDIE G/MARIAM G/EGZIABHER

Head Office Branch

2857

ZEWDITU BEKELE BEDANE

Adis Ketema Branch

1,399.73

Dormant Account

2858

ZEWDITU LEMA WELDE

Head Office Branch

69.14

Dormant Account

2895

Fekadu Zewude

H.Quarter

704,049.82

Payable

2859

ZEWDU ASHAGRE MERA

Gerji Branch

462.00

Dormant Account

2896

Ethio Food Appeal

H.Quarter

3,087.10

Payable

2860

Zewdu Tadesse

G. Sefer

40.00

C.P.O

2897

Abegaz Zewude

H.Quarter

5,000.00

Payable

2861

ZEWDU TEREFE W/ TEKILE

Head Office Branch

2898

Test International

H.Quarter

5,000.00

Payable

201.10

Dormant Account

2862

ZEWGE JEMANEH

Head Office Branch

2,786.88

Dormant Account

2899

Chibsa Dirgit (Tr.CBE)

H.Quarter

1,282.59

Payable

2863

ZEWTOMIC TRADING PLC

Legehar Branch

184.00

Dormant Account

2900

Adiye Transportation

H.Quarter

2,848.00

Payable

2864

Zeyede Asfaw

Sebategna Branch

111.60

2901

Berhanena Selam

H.Quarter

32,640.00

Payable

ቅፅ 26 ቁጥር 2212

Shell Ethiopia Limited

BAD/ TG/944/2016

C.P.O

-

www.ethiopianreporter.com

| እሑድ ሐምሌ 4 ቀን 2013

ማስታወቂያ

ክፍል-2

ገጽ 45

Bid Announcement for Procurement of Furniture The Deutsche Gesellschaft für Internationale Zusammenarbeit ‘’GIZ Office Addis Ababa’’ would like to invite all interested & eligible local suppliers to submit their technical specification, financial offer as per the price sheet and warranty period for below listed Furniture.

Invitation to Bid Supply, Transport and Installing of

Description

Unit

Quantity

Drip Irrigation Kit

1 2

Reception desk Working desk (prototyping space + training)

pc pcs

1 27

Welthungerhilfe (WHH)/German Agro Action (GAA) is one of the

3 4 5 6 7 8 9 10 11 12 13

Library desk New stools without back rest New desk for computer Corner bench Normal bench Wooden frame for pinning ideas computer tables elevated stools Podium (12sqm) Amphi-theater seating Movable Traditional wooden seats for podium Ceiling mounted support for projector

pcs pcs pcs pcs pc pcs pcs pcs pc pc pcs

2 24 9 9 1 10 4 10 1 1 4

pc

1

s/n

14

Bid reference number: 91152898 Deadline for submission: 26.07.2021 (4:00PM in the Afternoon) Any eligible local supplier which might be interested in accepting the GIZ-Office proposal for supplying the items is welcome to submit technical specification, financial offer using the price sheet and warranty period by labeling the reference number 91152898 on the envelope to GIZOffice located next to Jupiter Hotel at Bloom Tower 9th Floor, Kazanchis. Those who are interested to be the one, detail specification is described at 2Merkato site: https://tender.2merkato.com/tenders/view/241098/ featured

biggest private development organizations in Germany with development and relief aid projects in more than 40 countries. Non-profit-making, non-political and non-denominational, the organization works under the leadership of an honorary board and the patronage of the German Federal President. WHH runs a Regional Office for the Horn of Africa, based in Addis Ababa, Ethiopia and is successfully operating in the country since 1972. German Agro Action (GAA) would like to invite potential and licensed companies for the supply, transport and installing of Drip Irrigation Kit in Dubti Woreda of Afar Region. A complete tender document in English / RFT- 274694 is available at WHH eTender portal. https://eu.eu-supply.com/ctm/supplier/publictenders The tender terms and conditions are available in the official document published our website https://eu.eu-supply.com/login.asp?B=Welthungerhilfe, https:// www.welthungerhilfe.org/tenders/

Special conditions or Instruction: „„ Supplier should have and attach a valid TIN/VAT/ renewed Business License/Legal documents & Article and memorandum of Association. „„ Indicate that the price offer is before OR after VAT or ToT. „„ Technical specification is detail description of the material. Legal Documents/ business licenses WILL NOT be considered as technical Specification.

Might you be a new applicant, to be able to use the EU Supply web Portal and to submit your application through the tender portal, you will have to register as a New Supplier through the following web thread: https://eu.eu-supply.com/ctm/ Company/CompanyRegistration/RegisterCompany?OID=21&B

„„ Your offer might be rejected or disqualified if technical specification and financial offer is NOT submitted separately, if delivery date is not within the below stated expected delivery date, if reference number is not indicated on the envelope, AND if legal documents/licenses are submitted as technical offer.

=WELTHUNGERHILFE

„„ The offer shall be submitted in the language of the tender documents.

the EU Supply Web Tendering Portal no later than the 26th of

„„ Your financial offer has to be in line with the provided bid sheet. „„ Financial offer currency has to be in ETB (Ethiopian Birr). „„ Validity date of your offer should be 60 to 90 days

Submission of tender documents/offers: All bid submission application must be performed online through July 2021 at 3:00 PM that is accessible through the following web thread ONLY:

„„ Delivery time should be within 15 working days after official order is given.

https://eu.eu-supply.com/ctm/supplier/publictenders

„„ Delivery place is place in Addis Ababa Nifas Silk TVET college. Installation and other related costs have to be included in your offer.

Please note that the tender should be upload ONLINE ONLY,

„„ Sample work from each item will be requested on later stage.

and NOT in Hard Copy

„„ Payment should be settled after delivery.

German Agro Action (GAA) reserves the right to accept or reject

For any clarifications, kindly contact GIZ-Office through the below

any or all bids without fixing any reason thereof.

addresses until 15.07.2021. If there is Clarification or any amendment on this tender, will be posted on 2Merkato site until 20.07.2021, venders must make sure they visit the 2merkato site before submitting offer. Email : [email protected]

all the inquiries about the concerned competition can be submitted through the EU Supply platform directly.

Welthungerhilfe (WHH)

Tel +251 11 5587935 „„ GIZ reserve the right to cancel the tender partially or fully. We look forward to hearing from you. www.ethiopianreporter.com

Tel: # +251911913728/ +251116624765 Addis Ababa, Ethiopia ቅፅ 26 ቁጥር 2212

ክፍል-2

ገጽ 46

| እሑድ ሐምሌ 4 ቀን 2013

አስተያየት

የኢትዮጵያ ስደተኞች ቁጥር ክብረወሰን እንዳይሰብር! በገለታ ገብረወልድ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ የኢትዮጵያና የሳዑዲ ግንኙነትን የሚያሻክር የሚመስል ከፍተኛ የስደተኞች መንገላታት፣ መታሰርና ንብረት መዘረፍ እያጋጠመ መሆኑን ዓይተናል:: የኢትዮጵያ መንግሥትም በሺዎች የሚቆጠሩ ስደተኞችን እስከመቀበል ደርሷል:: ይኼ ነገር ደግሞ ከዚህ ቀደምም ተደጋግሞ የታየ ሲሆን፣ ከሌሎች ሦስተኛ አገሮች ጣልቃ ገብነትና ወቅታዊ የአገሪቷ ፖለቲካ ጋር የተገናኘ ነው:: በዚህ መነሻ በሌሎች አገሮችም የሚገኙ ኢትዮጵያውያን ስደተኞችና ደኅንነታቸው አገርን ሊያሳስብ ይገባል:: በተለይ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ እየተፈጠሩ ያሉት ግጭቶች ምክንያት ሆነው የስደት መረጃችን (ሪከርድ) እንዳይበረክትም ዘላቂ መፍትሔ እያበጁ መሄድ ግድ የሚል ሆኗል:: ከዚህ አልፎ ያለው ኢኮኖሚያዊ የስደት መንስዔ ግን ቢሞከርም በቀላሉ ሊስተካከል እንደማይችል ገምቶ መንቀሳቀስ አስፈላጊ ነው:: በእርግጥ ስደት ከቅድመ ታሪክ ጀምሮ እስከ ዛሬ ድረስ የኖረና ወደፊትም የሚቀጥል ከራስ አገር ወደሌላ አገር ረጅም ርቀት አቋርጦ ለበርካታ ዓመታት እዚያ ለመኖር የሚደረግ የሰዎች ዝውውር (እንቅስቃሴ) ነው:: በራስ አገር ውስጥም ከአንዱ ክልል (ቦታ) ወደሌላ ክልል ቦታ ተዘዋውሮ መኖር በስደት ጽንሰ ሐሳብ ውስጥ ይካተታል:: በአርብቶ አደሩ አማካይነት ወቅት እየጠበቀ ውኃና የከብቶች መኖ ወደሚገኝበት ቦታ ሄዶ ከርሞ ወቅቱ ሲያበቃ ወደቀዬ መመለስ ስደት አይደለም:: ለልማት ዓላማ የአንድን አካባቢ ሕዝብ በሙሉ ወይም በከፊል በዚያው ክልል ውስጥ ከአንዱ ቦታ ወደሌላ ቦታ ወይም ከአንዱ ክልል ወደሌላው ክልል ማዛወር ‹‹ሰፈራ›› እንጂ ስደት አይደለም:: ዓለም አቀፍ የፍልሰት ድርጅት (አይኦኤም) እ.ኤ.አ. በ2015 ባወጣው ሪፖርት በዓለም አቀፍ ደረጃ ከቦታ ቦታ የሚዘዋወሩ (የሚፈልሱ) ስደተኞች በ2018 ቁጥራቸው 300 ሚሊዮን ሕዝብ እንደሚሆን ተንብዮ ነበር:: ይህም ሆኗል:: የእዚህ ድንበር ተሻጋሪ የሰዎች ዝውውር ቁጥር አሁን ባለው ፍጥነት ሁኔታ ከቀጠለ በ2050 ቁጥራቸው 435 ሚሊዮን ይሆናል:: ይህ ማስረጃ የሚያሳየው የስደተኞች ቁጥር ቢያንስ እስከ 2,050 ድረስ እየጨመረ የሚሄድ እንጂ የማይቀንስ መሆኑን ነው:: የስደቱ ምክንያት የተለያየ ነው:: ዘመናዊ ፍልሰት (Modern Migration) ከሚባሉት መካከል ጦርነት (ለምሳሌ ከኢራቅ፣ ከሶሪያ፣ ከየመን፣ ከሊቢያ በሰንያ፣ ወደ አሜሪካና እንግሊዝ የተደረገ ስደት) የፖለቲካ ግጭቶች (ለምሳሌ ከብዙዎቹ አፍሪካ አገሮች፣ በተለይም ምሥራቅ አፍሪካ የተደረጉ ስደቶች)፣ የተፈጥሮ አደጋዎች (ለምሳሌ ሞንቴሴራ የምትባለው ደሴት እሳተ ገሞራ ፈንድቶ ባስከተለው አደጋ ምክንያት ወደ እንግሊዝ የተደረገ ስደት) የሚጠቀሱ ናቸው:: እኛ በኖርንበት ጦርነት ዳግም የምንሰደደውና የምንራበው እስከ መቼ ነው መባል ግን አለበት!! የቅርቦቹ የበዙት ስደቶች (Contemporary Migration) ምክንያቶች ደግሞ ከጦርነት፣ ቅፅ 26 ቁጥር 2212

ከፖለቲካ ግጭትና ከተፈጥሮ አደጋ ጋር የተያያዙ አይደሉም:: የአሁኑ የስደት ምክንያቶች ሙሉ በሙሉ ለማለት በሚቻል መልኩ ኢኮኖሚያዊ ምክንያቶች ናቸው:: እንደሚታወቀው በተለያዩ አገሮች ውስጥ ለአንድ ዓይነት ተመሳሳይ ሥራ በሚከፈለው ክፍያ መካከል ከአገር አገር በጣም የተለያየ ነው:: ለምሳሌ ለአንዲት የቤት ሠራተኛ አንዱ አገር 400 እና 500 ብር ሲከፍል፣ ሌላው አገር 1,000 ብር ይከፍላል:: ደግሞ ሌላው አገር ሁለት፣ ሦስትና አራት ሺሕ ብር የሚከፍልበት ሁኔታ አለ:: ይህን አጥንቶና አሥልቶ ለስደት መንቀሳቀስ መቼም ቢሆን አይቀርም:: በሌላ በኩል ደግሞ ከፍተኛ ደመወዝና ጥቅማ ጥቅም በሚከፍሉ አገሮች (ለምሳሌ አውስትራሊያ፣ እንግሊዝ) ውስጥ የራሳቸው ዜጎች ሊሸፍኗቸው ባልቻሉ የሥራ ዘርፎች የሠለጠኑ ሰዎች ከሌሎች አገሮች ተቀጥረው እንዲመጡ የሚደረግበት አገባብ አለ:: ለእነዚህ የሠለጠኑ ሠራተኞች ወደ አገራቸው እንዲገቡ ሕጋዊ ቪዛ ይሰጣሉ:: ተቀጣሪዎቹ በራሳቸው አገር ወጪ የሠለጠኑ በመሆናቸውና በውጭ አገር ባሉ ክፍት የሥራ መደቦች አመልክተው ተወዳድረው ስለሚቀጠሩ ድርብ ኢኮኖሚያዊ ጥቅም ያገኛሉ:: ብዙዎቹ የእኛ አገር ስደተኞች ችግር ላይ የሚወድቁት ግን እነዚህን ክህሎቶች ጨብጠውና እርማቸውን አሳድገው የማይጓዙባቸው የስደት አቅጣጫዎች ስለሚበዙ ነው:: ለእሱ ሲነገርም የእርስ በርስ ግጭት ጊዜ ጠብቆ ማገርሸቱ ደግሞ ሌላ ሥጋት ፈጥሯል:: በፊተኛው ዘመን ደርግ ከኢሕአዴግና ከሻዕቢያ ጋር በነበረው ጦርነት፣ ወጣቱን ለጦርነት የመማገድ አዝማሚ ምክንያት ሰዎቻችን ስደትን መምረጣቸው ተገቢ ነበር:: የፖለቲካ አለመረጋጋት በነበረበትም ደርግ ቀይ ሽብር ባወጀበት ጊዜም ቢሆን ስደት ተመራጭ ቢሆን አያስገርምም:: ለማንም ቢሆን ሞትን ቤቱ ተቀምጦ እንዲጠብቅ ልንፈርድበት አይገባምና:: አሳዛኙ ነገር ግን አሁን ከ40 ዓመት በኋላ በተመሳሳይ የፖለቲካ ግትርነትና በአንድ ትውልድ የፖለቲካ ሴራ በተለይ ከትግራይ ሕዝብ ብዙዎች ለችግር እየተጋለጡ መሆናቸው ነው:: ይህን ችግር ፈትቶና ሰላምን መርጦ ሕዝቡ በቀዬው በሰላም እንዲኖር መደረግም ይኖርበታል:: ኢትዮጵያውያን በዘመናዊው ታሪካችን ውስጥ ለስደት ምክንያት ያልሆነብን ብቸኛ መንገድ የተፈጥሮ አደጋ ነው:: አገራችን ተፈጥሮ ያደላት በመሆኗ ለተፈጥሮ አደጋ ተጋልጣ ሕዝቦቿን ከአገር ለሚያስወጣ ለስደት የዳረገችበት ጊዜ የለም:: አገር የሚያፈራርስ የመሬት መንቀጥቀጥ፣ እሳተ ጎሞራ፣ ፈጣን አውሎ ነፋስና ከባድ ጎርፍ ደርሶብን አያውቅም:: ይህም ታላቅ ዕድል ነው:: የጦርነትና የግጭት አዙሪታችን ግን ዛሬም ሆነ ነገ የስደት ሪከርዳችንን የሚበርዝ ነው:: ትናንት አገራችን የሌሎች ጎረቤት አገሮች የጦርነትና የፖለቲካ ግጭት ስደተኞች መጠለያ ነበረች:: በጦርነት ምክንያት ከአገራቸው የወጡ የሶማሊያ ሪፐብሊክ ስደተኞች የቆዩትም ያሉትም በኢትዮጵያ

ነው:: በፖለቲካ ግጭት ምክንያት ከአገራቸው የወጡ የደቡብ ሱዳን ስደተኞች ያሉት ኢትዮጵያ ነው:: በመንግሥት ፖለቲካ አለመመቻቸት ምክንያት ከአገራቸው የወጡ ኤርትራውያን ስደተኞች የከረሙት ኢትዮጵያ ነበር:: አንዳንድ የአቋም ልዩነቶች የሉም ባይባልም እንደ አጠቃላይ ሲታይ ግን ከብዙ የአፍሪካ አገሮች ለዜጎቿ የተመቸች አገር ኢትዮጵያ ሆና ብትቆይም፣ ባለፉት ሦስት ዓመታት በተፈጠረው የፖለቲካ መካረር ብዙ ነገሮች መበላሸት ጀምረዋል:: አሁንም ፈጣን የጋራ መፍትሔን ይሻሉ!! አሁን ላይ በአገር ውስጥ በመቶ ሺዎች የሚቆጠሩ ተፈናቃዮች ከኦሮሚያ (በተለይም ምዕራብና ምሥራቅ ወለጋ)፣ ሰሜን ሸዋ (አጣዬና ከሚሴ)፣ ቤኒሻንጉል ጉሙዝና መሰል አካባቢዎች ተፈናቅለዋል:: የመፈናቀሉ መንስዔ ዘር ተኮሩ የጽንፈኞች ቅስቀሳ ሲሆን፣ በግድያና አካል መጉደል እንዲሁም ንብረት ውድመት በመታጀቡ ያሳደረብን ጠባሳ እንደቀላል አይታይም:: ካለፈው ጥቅምት ወር ወዲህ በትግራይ ክልል በተቀሰቀሰው ግጭት ደግሞ ከክልል ወደ ክልል ብቻ ሳይሆን፣ ድንበር ተሻግረው ወደ ሱዳን የገቡ ኢትዮጵያውያን ቁጥር በመቶ ሺዎች የሚቆጠር ሆኗል:: ለነገሩ ከቅርብ ዓመታት ወዲህ ድህነትና ሥራ ፍለጋ የሚገፋው ስደተኛ ቁጥርም እጅግ እየተበራከተ የመጣ ነው:: ቢያንስ ግን ይህኛው እንደማንኛውም አገር ኢኮኖሚያዊ ይዘት ያለው የስደት ምክንያት ነው ሊባል ይችላል:: ይህም ኢኮኖሚያዊ ሁኔታዎችን ለማሻሻል ሥራ ፍለጋ የሚደረግ ስደት ማለት ነው:: ይህም ቢሆን ሊቀረፍ የሚችለው ጠንካራ አገራዊ ሰላምና የድህነት ቅነሳ ርብርብ ሲደረግ ነው:: በ21ኛው ክፍለ ዘመን ስላለው ‹‹የሥራ ፍለጋ ስደት›› (Migration for Work) በድህነት የተጠቁ ታዳጊ አገሮች ሰዎች በቂ ገቢ ለማግኘትና ኑሯቸውን ለማሻሻል ግለሰቦች የሚጠቀሙበት የታወቀ አካሄድ ነው:: ግለሰቦቹ በውጭ አገር ሠርተው ያገኙትን ገንዘብ አገር ውስጥ ላሉ ቤተሰቦቻቸው በመላክ (ሬሚታንስ) የኢኮኖሚ ድጋፍ የሚያደርጉበት ሁኔታ ዋናው ነው:: ከአንዱ አገር ወደሌላ አገር የሚደረግ የሰዎችና የገንዘብ ዓለም አቀፋዊ ዝውውር ኢኮኖሚያዊ ምክንያቶችን የሚመለከቱ በርካታ ንድፈ ሐሳቦች የሚያስረዱትም ይኼንኑ ነው:: ተግባር ግን ጠንካራና ሥርዓታዊ ድጋፍ የሚያጅበው ሥራ የሚጠይቅ ነው:: አንደኛው የሥራ ፍለጋ ስደት ኢኮኖሚያዊ ምክንያት በሁለት አገሮች መካከል ያለው የደመወዝ (የምንዳ፣ የክፍያ…) ልዩነት ነው:: የክፍያ ልዩነቱ በአገሩ ካለው የሥራ ኃይል ፍላጎትና አቅርቦት ጋር የተያያዘ ነው:: ይህ ማለት አነስተኛ የሥራ ኃይል አቅርቦት ያለው አገር ከፍተኛ ደመወዝ ይከፍላል:: በአንፃሩ ደግሞ ከፍተኛ የሥራ ኃይል አቅርቦት ያለው አገር በአንፃራዊ ሲታይ ዝቅተኛ ክፍያ ይከፍላል:: የሥራ ኃይል (ጉልበት) የሚፈስሰው፣ የሚወርደው እንደውኃ ከላይ ወደታች ሳይሆን፣ ከዝቅተኛ ወደ ከፍተኛ ነው:: ሠራተኛው www.ethiopianreporter.com

በሥራው

መጠን

ከፍተኛ ክፍያ የሚያገኝበትን ሁኔታ ይፈጥራል ወይም ይመርጣል እንጂ፣ ከፍተኛ ደመወዝ የሚያገኘው ሰው ዝቅተኛ ክፍያ ወዳለበት አገር አይሄድም:: አብዛኛው የእኛ አገር የሥራ ፍለጋ ስደት ዓላማ ይኼ ነው:: እዚህ ዝቅተኛ ክፍያ ስለሆነ የተሻለ ክፍያ ወደሚገኝበት ሥፍራ መሄድ እንደማለት ነው:: ይህ የሥራ ፍለጋ ስደት ጽንሰ ሐሳብ ኒዎክላሊካል ኢኮኖሚክ ቲዎሪ ይባላል:: ሁለተኛው የሥራ ፍለጋ ስደት (Labor Migration) ኢኮኖሚያዊ ምክንያት በአደጉት አገሮች ውስጥ ያለው ሳቢ ሁኔታ (Pull Factor) ነው:: በአደጉት አገሮች ውስጥ ያሉ የሥራ ኃይል ገበያዎች (Labour Markets) ሁለት ዘርፍ አላቸው:: አንደኛው ከፍተኛ ሥልጠና ያለው የሥራ ኃይል ሲሆን፣ ሁለተኛው ደግሞ ከፍተኛ ጉልበት የሚጠይቅ ሆኖ ዝቅተኛ ሥልጠና የሚፈልግ የሥራ ዘርፍ ነው:: በአጭሩ ለማለት የተፈለገው ከደሃ አገር የሚመጡ ሠራተኞች የሚፈለጉት የዚያ አገር ዜጎች ሊሠሯቸው የማይፈልጉትን ዝቅተኛ ሥራዎች እንዲሠሩላቸው ነው:: በተጨማሪም የአገሩ ዜጋ እነዚህን ዝቅተኛ ሥራዎች ለመሥራት ቢፈልግ እንኳ ከፍተኛ ደመወዝ ይጠይቃቸዋል:: ስለዚህ በዝቅተኛ ዋጋ የሚገኘው የስደተኛ ጉልበት ተመራጭ ይሆናል:: ይህን የሚለው ‹‹ድርብ የጉልበት ገበያ ጽንሰ ሐሳብ›› (Dual Labor Market Theory) ነው:: ሦስተኛው የሥራ ፍለጋ ስደት ኢኮኖሚያዊ ምክንያት ሰፊ ማኅበራዊ ተያያዥነቶች ያላቸው መሆኑ ነው:: ምክንያቶቹ ከተሳዳጁ ግለሰብና ስደቱ ከሚያስገኘው ኢኮኖሚያዊ ጥቅም አንፃር ብቻ የሚታዩም አይደሉም:: ማኅበራዊ ተያያዥነት ከሚባሉት መካከል አንዱና ዋናው ‹‹ቤተሰብ›› ነው:: የሥራ ፍለጋ ስደት ዝቅተኛ ገቢ ያላቸውን ቤተሰቦች የኑሮ ሥጋት ማስወገጃ (Risk Aversion) ሥልት ነው:: ይህ ማለት ቤተሰብ የኑሮ ሥጋቱን ለመቀነስና ለማስወገድ ተጨማሪ ገቢ ወይም ካፒታል ይፈልጋል:: ይህን ካፒታል የሚያገኘው ደግሞ ወደውጭ የተላከው የቤተሰብ አባል ሠርቶ ከሚልከው ገንዘብ ወይም ሬሚታንስ ነው:: ከውጭ የሚላክ ገንዘብ ለአገሪቱም ቢሆን ተጨማሪ ገቢ የሚያስገኝ ካፒታል በመሆኑ ጠቃሚ ነው:: ሥራ ፍለጋ የሚሰደደው ሰው በቀነሰ ቁጥር የሚላከው ገንዘብም በዚያው መጠን ይቀንሳል:: የሌላው አገር ሰው ስለሚሄድበት አገር በኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ አማካይነት በቂ መረጃ ስለሚያገኝ ማለትም ስለአገሩ ሁኔታ፣ ስለኑሮው ሁኔታ፣ ስለደመወዝ አከፋፈልና አያያዝ፣ ስለሥራ ሰዓትና የሥራ ዓይነት… ከአገሩ ሳይነሳ ስለሚያውቅ የት አገር ቢሄድ እንደሚሻለው ይመርጣል:: የመንገድ፣ የባቡር፣ የአየር ትራንስፖርት በመጠቀም ሊሄድ የሚፈልግበትን አገር ዓይቶና አጥንቶ አማርጦ መወሰን ይችላል:: ይህ ማለት ዓይኑን ጨፍኖ በደላላ ወሬ እየተታለለ ወደማያውቀው አገር አይሄድም ማለት ነው:: የእኛዎቹ በኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ለመጠቀምም ሆነ ሄዶ ዓይቶ ለመምጣት ዕውቀቱም፣

| እሑድ ሐምሌ 4 ቀን 2013 ገንዘቡም የላቸውም:: የደላላውን ወሬ ለመቀበል ይገደዳሉ:: በአገር ውስጥም ቢሆን ከአንዱ ክልል ወደሌላው ክልል ለመኖር ከመሄድ በፊት ቴክኖሎጂና ሄዶ ማየትን መጠቀም ያስፈልጋል:: የት ክልል፣ የት ቦታ ብሄድ ይሻላል:: ሥራ አለ? ቤት የኪራይ ዋጋው ይቀመሳል? የምግብ ወጪውስ ይቻላል? ደመወዛቸውስ ስንት ነው? ለራሴ ኑሮዬን ሸፍኜ ለቤተሰቦቼ የምልክላቸው ገንዘብ ሊኖረኝ ይችላል? የራሴን ሥራ ብጀምርስ? እጄ ላይ ስንት ብር አለ? እዚያ ሄጄ የሚያዋጣኝ የሥራ ዘርፍ ምንድነው? ብሎ ኢንፎርሜሽን ሰብስቦ ሄዶና ቃኝቶ፣ ዕውቀት ጨብጦና ተዘጋጅቶ መንቀሳቀስ ያስፈልጋል:: አራተኛው የሥራ ፍለጋ ስደት ኢኮኖሚያዊ ምክንያት ‹‹አንፃራዊ ድህነት›› ነው:: የቤተሰብ አባላቸውን ወደ ውጭ በላኩ ጎረቤቶችና ከአካባቢያቸው ባልሄዱት ሰዎች መካከል ያለውን የገቢና የኑሮ ልዩነት ሲገነዘቡ ለስደት የሚነሳሱ መሆናቸው ነው:: እነሱም ለሥራ ፍለጋ ተሰድደው የሚያገኙትን ገንዘብ እዚህ አጠራቅመውና ካፒታላይዝ አድርገው እንደሌላው ሰው ልጆቻቸውን ጥሩ ትምህርት ቤት አስገብተው ለማስተማር፣ ጥሩ ቤት ኖሯቸው የተስተካከለ ሕይወት ለመኖር የራሳቸውን ሥራ ከፍተው ከአንፃራዊው ድህነት ለመላቀቅ ይፈልጋሉ:: ስለዚህም ይሰደዳሉ:: አምስተኛ… ስድስተኛ… ሰባተኛ እያልን የሥራ ፍለጋ ስደት ኢኮኖሚያዊ ምክንያቶችን መደርደር እንችላለን:: ቢያንስ አሥር ይሆናሉ:: ሁሉም ምክንያቶች ግን ስደትን የግድ የሚሉ አይደሉም:: ስደትን የግድ የሚሉ ምክንያቶች ማለትም ጦርነት፣ የፖለቲካ ግጭትና አለመረጋጋት፣ የዘር ማጥፋት፣ የተፈጥሮ አደጋ የሚባሉ እንደመሆናቸው አገራዊ ትኩረቱም እዚሁ ላይ መጠናከር ነው ያለበት::

ክፍል-2

አስተያየት

እነዚህ ምክንያቶች ከስደት ውጭ ሌላ አማራጭ የሌላቸው ናቸው:: ከላይ የገለጽናቸው ኢኮኖሚያዊ ምክንያቶች ዛሬም አሉ:: ወደፊትም ይኖራሉ:: የቱንም ያህል ደመወዝ ቢከፈል ከእኛ የተሻለ ደመወዝ የሚከፍል አገር አለ:: ስለዚህ የተሻለ ገቢ ፍለጋ ስደት አለ:: የሥራ ፍለጋ ስደት መጠኑ ይቀንስ ካልሆነ በቀር ጨርሶ ይጠፋል ያለ ምሁር እስካሁን ብቅ አላለም:: በአጭሩ ሦስቱ ‹‹ዜሽን›› (Zation) ማለት ኢንዱስትሪያላይዜሽን፣ አርባናይዜሽን፣ ግሎባላይዜሽን የሚባሉ ነገሮች እስካሉ ድረስ የሥራ ፍለጋ ስደት አለ:: ለማስቆምም ሆነ ለመቀነስ መሞከር ያለበት ግን በጦርነትና ግጭት ሰበብ እየገነነ የማጣውን ስደት ሊሆን ይገባል:: ኢትዮጵያውያን አንዴ ብቻ ሳይሆን ተደጋግሞ፣ በሳዑዲ ተመላሾች ላይ የደረሰውን ሁሉ ዓይተውና ሰምተው እንኳ ልባቸው ገና አላረፈም:: መንግሥት ወደዓረብ አገሮች የሚደረገውን የሥራ ፍለጋ ጉዞ አንዳንድ ሁኔታዎች እስኪስተካከሉ ድረስ በሚል ተገቢ ምክንያት አግዶ ቢቆይም፣ በኮራና ምክንያት ቀላል ለማይባል ጊዜ የውጭ ጉዞው ጋብ እንዲል ቢደረግም፣ መልሶ ከማገርሸት ግን አልቆመም:: ለነገሩ በመንግሥት በኩል ዛሬ ብቻ ሳይሆን፣ ትናንትም በአየርና በሕጋዊ መንገድ የሚካሄደው ስደት ያዝ ሲደረግ፣ በተለይ በኬንያ በኩል ጉዞ ሲቀጥል ቆይቶ እዚህ ደርሷል:: ኢስሊ (Eastleigh) የምትባል ቦታ አለች በናይሮቢ! የእኛ ሰዎች ድሮም ይበዙባታል:: አሁን ደግሞ በብዙ እጥፍ ብሶባታል:: በእያንዳንዱ ሜትር ቢያንስ ሁለት ሁለት ኢትዮጵያዊ ማግኘት ይቻላል:: ኬንያ የጉዟቸው መጨረሻ አይደለም:: በኬንያ በኩል አድርገው ታንዛንያ፣ ዑጋንዳ፣ ሞዛምቢክን አቆራርጠው ደቡብ አፍሪካ ለመግባት ብዙ መከራ ሲቀበሉ የኖሩ

የዜጎቻችን ጉዳይ አሳሳቢ ነው:: ባለፉት ጊዜያት በዛምቢያና በታንዛኒያ እንዲሁም በሞዛምቢክ ሕዝቡ ለፖሊስ ባደረጓቸው ጥቆማዎች በርካታ ኢትዮጵያውያን መታሰራቸው፣ በኋላም በመንግሥት ጥረት እየተፈቱ ወደአገር ገብተዋል:: ድሮም ሆነ ዛሬ የካምፓላ፣ ሞዛምቢክም ሆነ የሞዛምቢክ ደቡብ አፍሪካ መንገድ እጅግ አስቸጋሪ ነው:: በእርግጥ አስፋልት መንገዱ የሠለጠነ ነው:: በመሠረቱ ስደት የሚሄዱት ምንም የሌላቸው ድሆች ብቻ አይደሉም:: የተሻለ ገቢ ፍለጋ የሚሄዱ ‹‹አንፃራዊ ችግረኞች›› እንጂ አብዛኛው ደሃ መሄድ አይችልም:: በአሁኑ ሁኔታ ለመሰደድ ቢያንስ ቢያንስ ከ15 ሺሕ ብር ያህል ገንዘብ በእጅ መያዝ ያስፈልጋል:: ያውም በዶላር መንዝሮ:: ባዶ እጁን ተነስቶ ‹‹ደቡብ አፍሪካ እደርሳለሁ›› ማለት የማይታሰብና ሊሆን የማይችል ነው:: አሁን ባለው ሁኔታ ያልነቁ ያልተማሩና የተንከረፈፉ ስደተኞች እንዴትም ብንልክስ ምን ያህል ሊጠቀሙ ይችላሉ:: በተለይ ወደ ዓረብ አገር የሚሄዱ ሴቶቻችን ከገጠር የመጡ በመሆናቸው ምንም ነገር አያውቁም:: ልብስ መተኮስ አይችሉም፣ ፓስታና ሩዝ መቀቀል አይችሉም፣ ሥጋ ነክ ነገሮችን እንደአረቦቹ ፍላጎት መሥራትና አሳምሮ ማቅረብ አይችሉም:: ሌላው ቀርቶ ከዓረብኛ ቋንቋ ውስጥ እንዴት አደርሽ፣ እንዴት ዋልሽ! እሺ! አመሠግናለሁ! ምንልታዘዝ? የሚሉትን የዕለት ተዕለት መጠቀሚያ ቃላትን እንኳ አያውቁም:: ‹‹እንደምንም ብዬ እዚያ ልድረስ እንጂ ቀስ እያልኩ እለምደዋለሁ›› በሚል ድፍረት የሚጓዙ ናቸው:: ቀስ ብሎ ለመልመድ ዓረቡ ጊዜ አይሰጥም:: እንደገባች ሥራ መጀመር አለባት::

ገጽ 47

የቤት መጥረጊያ (ቫኪዩም ክሊነር)፣ የዕቃና የልብስ ማጠቢያ መሣሪያዎችንና ግብዓቶችን፣ የማቀዝቀዣ (ፍሪጅ) አጠቃቀምን፣ የምግብ ማሞቂያና የመሥሪያ የኤሌክትሪክ ማሽኖችን እዚሁ ማወቅ አለባቸው:: ለዓረቦች ሻይ ማፍላት በራሱ በጣም አስቸጋሪ ነው:: የሻዩና የቅመሙ ዓይነት ብዛትና የአጨማመር ቅደም ተከተል ብዙ ነው:: ጥናትና ጥንቃቄ ይፈልጋል:: የቤት አያያዝ፣ የሕፃናት አያያዝና አመጋገብ፣ የግል ንፅህና አጠባበቅ እነዚህን ሁሉ እዚሁ አገር ውስጥ አውቀው ሊዘጋጁባቸው የሚገቡ አስፈላጊ ብቻ ሳይሆኑ፣ ወሳኝ ጉዳዮች ናቸው:: የቤት ሠራተኝነት የጉልበት ሥራ ነው:: ሥራው ሁሉ በሠራተኛዪቱ ጉልበት የሚሠራ ነው:: መድከምና መሰላቸት አያስፈልግም:: ይህን አካላዊና መንፈሳዊ ጥንካሬ ከዚሁ ይዘውት መሄድ አለባቸው:: በአጠቃላይ የሕዝባችን ድህነትና ሥራ ፍለጋ ተኮር የሆነው ስደት አንሶን ግጭትና የፖለቲካ ዋስትና ማጣት እያባባሰው ያለውን ስደት ለማስቆም መረባረብ ያስፈልጋል:: በተለይ አገር እንደሚመሩ ኃይሎችና መላው ፖለቲከኞች የሰላምና የመነጋገር አማራጮችን በማስቀደም የጋራ መፍትሔ መፈለግ ግድ ይላቸዋል:: ሕወሓትን የመሰሉ አማፅያንና የግጭት አማራጮችን የመረጡ ኃይሎችም ነገሮችን ቆም ብለው መፈተሽ ይኖርባቸዋል:: የግድ!! ከአዘጋጁ፡- ጽሑፉ የጸሐፊውን አመለካከት ብቻ የሚያንፀባርቅ መሆኑን እንገልጻለን::

ማስታወቂያ

INVITATION TO NATIONAL COMPETITIVE BID FOR THE PROCUREMENT OF HP NIMMBLE STORAGE AND CISCO SWITCHES Ref. No MOENCO IT/7/2021/

1. MOENCO would like to invite interested and eligible bidders for the procurement of the following HP STORAGE AND CISCO Products through open tender. No. a

Description of Goods

UoM

Qty

Pcs

1

C9300L-48P-4X-E (Cisco DNA Essentials for 3 Years)

Pcs

7

C9300L-24P-4X-E (Cisco DNA Essentials for 3 Years) SMARTNET%8X5XNBD

Pcs Pcs

3 1

HP Nimble All Flash Array AF20 Storage with 40TB Capacity using 1.92TB x 24 drives. „„ Host ports: 4 x 10Gbps Ethernet and 4X16Gbps FC „„ Cache: offered storage array shall be supplies with at-least 32GB Cache

b.

2. A complete set of Bidding Documents may be taken by interested bidders starting from July 20, 2021, during office hours as specified below: „„ Monday to Friday: 8:00 AM-12:00 PM and 1:00 P.M.- 4:30 PM „„ Saturday: 8:00 A.M-12:30 PM 3. Address: MOENCO Procurement Division, located at Bole Road, Behind Medhanialem Church, 2nd floor, for further information:  Telephone +251 8090 Ext 215/+251 8090 Ext 212. 4. For eligibility, bidders should bring copies of renewed Trade license, Certificate of registration, Taxpayer registration certificate, Value added tax certificate and tax clearance certificate. 5. The bid document shall be submitted in a wax-sealed envelope by stating the address. Bids shall be submitted to the abovementioned address. 6. Bid proposal must be accompanied by a Bid Security amount indicated in tender document in the form of CPO or unconditional Bank guarantee valid for not less than 90 days from the date of bid opening. 7. This bid will be closed on July 23, 2021, at 3:15 PM in the afternoon and opened on the same day July 23, 2021 at 3:30 PM in the presence of bidders or their representative at the address mentioned under serial above. 8. Bidders are advised to review the bid document carefully before submitting their bids and failure to observe the instructions and conditions in the bidding document will constitute grounds for rejection. 9. MOENCO reserves the right to accept or reject the bid either partially or fully without giving reasons thereof.  MOENCO

Telephone +251 8090 Ext 215/+251 8090 Ext 212 Addis Ababa, Ethiopia

www.ethiopianreporter.com

ቅፅ 26 ቁጥር 2212

ክፍል-2

ገጽ 48

| እሑድ ሐምሌ 4 ቀን 2013

ማስታወቂያ

Bid Announcement for Avocado Scions

Bid Announcement for Procurement of

The Deutsche Gesellschaft für Internationale Zusammenarbeit

IT Equipment

‘’GIZ Office Addis Ababa’’ would like to invite all interested &

The Deutsche Gesellschaft für Internationale Zusammenarbeit

eligible local suppliers to submit their technical specification

‘’GIZ Office Addis Ababa’’ would like to invite all interested & eligible local suppliers to submit their technical specification, financial offer as per the price sheet and warranty period for below listed IT equipment.

and financial offer for Avocado Scions as per the specification listed on 2Merkato. Bid reference number: 91152915 Deadline for submission: 30.07.2021 (4:00PM in the Afternoon) Any eligible local supplier which might be interested in accepting the GIZ-Office proposal for supplying the items is welcome to submit technical specification and financial

s/n

Description

Unit

Quantity

LOTs

1

Desktop Computers

pcs

9

LOT I

2

Printer

pcs

5

LOT II

Bid reference number: 91152982

offer using the price sheet by labeling the reference number

Deadline for submission: 28.07.2021 (4:00PM in the Afternoon)

91152915 on the envelope to GIZ-Office located next to Jupiter

Any eligible local supplier which might be interested in accepting the GIZ-Office proposal for supplying the items is welcome to submit technical specification, financial offer using the price sheet and warranty period by labeling the reference number 91152982 on the envelope to GIZ-Office located next to Jupiter Hotel at Bloom Tower 9th Floor, Kazanchis. Those who are interested to be the one, detail specification is described at 2Merkato site: https://tender.2merkato.com/tenders/ view/241222/featured

Hotel at Bloom Tower 9th Floor, Kazanchis. Those who are interested to be the one, detail specification and price sheet is described at 2Merkato site https://tender.2merkato.com/ tenders/view/241215/featured

Special conditions or Instruction: ƒƒ Supplier should have and attach a valid TIN/VAT/ renewed Business License/Legal documents & Article and memorandum of Association.

Special conditions or Instruction:

ƒƒ Indicate that the price offer is before OR after VAT or ToT.

ƒƒ Supplier should have and attach a valid TIN/VAT/ renewed

ƒƒ Technical specification is detail description of the

Business License/Legal documents & Article and memorandum

material. Legal Documents/ business licenses WILL NOT

of Association.

be considered as technical Specification.

ƒƒ Indicate that the price offer is before OR after VAT or ToT.

ƒƒ Delivery time should be15 working days after official

ƒƒ Technical specification is detail description of the material.

order is given.

Legal Documents/ business licenses WILL NOT be considered as technical Specification.

ƒƒ Your offer might be rejected or disqualified if technical specification and financial offer is NOT submitted

ƒƒ Your offer might be rejected or disqualified if technical

separately, if reference number is not indicated on the

specification and financial offer is NOT submitted separately, if

envelope, if the delivery date is not within the specified

delivery date is not within the below stated expected delivery date, if reference number is not indicated on the envelope, AND

period of time AND if legal documents/licenses are

if legal documents/licenses are submitted as technical offer.

submitted as technical offer.

ƒƒ The offer shall be submitted in the language of the tender

ƒƒ The offer shall be submitted in the language of the tender

documents.

documents.

ƒƒ Your financial offer has to be in line with the provided bid sheet.

ƒƒ Your financial offer has to be in line with the provided

ƒƒ Financial offer currency has to be in ETB (Ethiopian Birr).

bid sheet.

ƒƒ Supplier can offer for one LOT or all LOTs. Awarding is according

ƒƒ Financial offer currency has to be in ETB (Ethiopian Birr).

to the LOT clustered, but more than one LOT may be awarded.

ƒƒ Validity date of your offer should be 60 to 90 days

ƒƒ Validity date of your offer should be 60 to 90 days

ƒƒ Payment should be settled after delivery.

ƒƒ Delivery time should be within 15 working days after official

For any clarifications, kindly contact GIZ-Office through the

order is given. If the supplier fails to deliver within 15 working

below addresses until 16.07.2021. If there is clarification or any

days GIZ-Office has the right to cancel/terminate the order ƒƒ Payment should be settled after delivery.

amendment on this tender, will be posted on 2Merkato site

For any clarifications, kindly contact GIZ-Office through the below

until 23.07.2021, venders must make sure they visit the site

addresses until 16.07.2021. If there is Clarification or any amendment

before submitting offer.

Email: [email protected]

on this tender, will be posted on 2Merkato site until 21.07.2021, venders must make sure they visit the 2merkato site before submitting offer.

Tel: +251 11 5587935

™™ GIZ reserve the right to cancel the tender partially or fully. We look forward to hearing from you. ቅፅ 26 ቁጥር 2212

Email: [email protected] Tel +251 11 5587935 ™™ GIZ reserve the right to cancel the tender partially or fully. We look forward to hearing from you.

www.ethiopianreporter.com

| እሑድ ሐምሌ 4 ቀን 2013

ማስታወቂያ

Invitation to Bid 1. The Ethiopian Red Cross Society (ERCS) invites sealed bid from eligible, qualified bidders for Supply of Items listed below, Description

Lots

Unit of Measurement

Qty.

Lot -1

Corrugated Galvanized Iron Sheet Metal 28 Gauge

Pcs

2,300 pcs.

Lot-2

Smart Tablet Computer

Pcs

30

Lot-3

250 gm. Laundry Soap

Pcs

30,000

L0t -4

Non Food Items Blanket

Pcs

600

Jerry Can

Pcs

600

Mattress

Pcs

600

Bucket

Pcs

600

Kitchen Knife

Pcs

600

Cooking Pot

Pcs

800

Plate

Pcs

800

Cup Nickel

Pcs

1000

Spoon

Pcs

1000

Table Fork

Pcs

1000

2. Interested eligible bidders can purchase a complete set of bidding document against a non-refundable payment of ETB 100 (Hundred Birr) from ERCS Logistics Department Procurement Division, First floor, office No.25; which located around Stadium Addis Ababa. 3. Bidders shall present copy of their renewed trade license for the year 2012 E.C., registration certificate, Tax Identification & VAT Registration Certificates and other necessary documents. 4. All tenders must be submitted to Ethiopian Red Cross Society along with a bid security (bid bond) in acceptable forms CPO only specified in the bidding data sheet amounting 2% of the bid offer, on separate envelope. The bid security shall be valid for 28 consecutive days beyond the end of the validity period of the bid. 5. Financial offer shall be produced in separate sealed envelopes labelled as ORIGINAL and COPY. TECHNICAL OFFER shall be made in a separate third sealed envelope clearly labelled as TECHNICAL OFFER. The four envelopes including the CPO shall then be sealed in and signed outer envelope, addressed to Ethiopian Red Cross Society whose address is mentioned below. 6. Bidders shall submit sample for items indicated on Lot-1, 3 and 4 and detail Specification for Lot-2 on or before the closing date. 7. Bid will be closed on July 28, 2021 at 2:00 pm and will be opened on the same date at 2:30pm in the presence of those bidders or their authorized representatives who are willing to attend the event at ERCS Conference Room, Addis Ababa. 8. Bidders are advised to read bidding document thoroughly in order to fill all the necessary details requested in the bidding document. 9. Failure to comply with the conditions from No.2 to 8 above may result in an automatic rejection. . 10. The Ethiopian Red Cross Society reserves the right to reject any bid and to annul the bidding process at any time prior to contract award, without thereby incurring any liability to Bidders.

Address:

Invitation to BID International competitive bid for supply, installation, configuration, testing and commissioning of Hardware Security Module Solution Cooperative Bank of Oromia S.C. intends to procure supply, installation, configuration, testing and commissioning of Hardware Security Module Solution and subsequently wants to invite interested and eligible bidders for the supply of the stated goods/services. Interested bidders are invited to submit their Bids as per the conditions stated below; 1. Interested and eligible bidders may collect the bidding document during office hours (Monday to Friday) from 8:00am–12:00pm and from 1:00pm–5:00pm and Saturday from 8:00am–12:00pm commencing from July 15, 2020 until bid closing date at Dembel City Centre, 2nd floor (passenger lift 6), Office of the procurement Team. 2. A complete set of bidding document in English may be purchased by interested bidders upon payment of non-returnable fee of Birr 200 (Birr two hundred only) at Cooperative Bank of Oromia’s Finfine branch in cash. 3. Bid document must be delivered to Dembel City Centre, 2nd floor (passenger lift 6), Office of Procurement Team on or before August 13, 2021. 4. All bids must be accompanied by a bid security of Birr 120,000.00 (Birr ­­­­­­­­­­­­­­­­­­­­­­­­one hundred twenty thousand only) or equivalent in USD or Euro or Pound Sterling in the form of unconditional bank Guarantee or Cash Payment Order (C.P.O) supply, installation, configuration, testing and commissioning of Hardware Security Module Solution in the name of Cooperative Bank of Oromia at least valid for 120 days upon submission of the proposal in a separate envelop attached with the technical part of the bid document. Bid security issued by foreign banks shall be counter – guaranteed by an Ethiopian Bank. Bid security in any other form is not acceptable. 5. Bidders must submit their Technical and Financial document in one Original and one Copy - all separately signed and wax sealed. 6. The complete bid must be submitted in one original, clearly marked “ORIGINAL” and one copy also, clearly marked “COPY” and each envelops shall be separately signed and wax sealed which in the event of any discrepancy between them the Original will prevail – then both of which will be submitted in an envelope sealed and clearly marked with “Bid Document for supply, installation, configuration, testing and commissioning of Hardware Security Module Solution”. 7. Bids will be opened in the presence of bidders or their representatives who wish to attend the event at the bank’s V/P, Finance and Facility Management Office Dembel City Centre 9th floor (passenger lift 6) on August 14, 20221 at 4:00 AM. Cooperative Bank of Oromia reserves the right to fully or partially cancel the bid.

Cooperative Bank of Oromia Procurement & Facility Management Dembel City Center

Ethiopian Red Cross Society Head Quarters

P.o.Box 16936

Tel. 011 5 50 91 20

Tel: 011-557-81-99

Addis Ababa, Ethiopia.

Addis Ababa, Ethiopia www.ethiopianreporter.com

ክፍል-2

ገጽ 49

ቅፅ 26 ቁጥር 2212

ክፍል-2

| እሑድ ሐምሌ 4 ቀን 2013

ማስታወቂያ

ገጽ 50

Development Bank of Ethiopia Invitation for National Competitive Bid (NCB) Bid Ref. No. Re-IFAD/RUFIPIII/DBE/NCB/G1/ 2020/21 1. Development Bank of Ethiopia invites interested and potential bidders for the procurement of office equipments. 2. Interested bidders are required to submit together with their bid documents; i.

Renewed trade license

IV. Tax clearance certificate

ii.

TIN Certificate

V. Suppliers Registration Certificate from PPA.

iii.

VAT Registration Certificate

VI. Manufacturer Authorization letter (MAL)

3. Bidders shall submit bid security as detailed herein below: I/No

Types of procurement

Quantity

1

Core i5 Laptop Computer

08

2

Desktop Computer

15

3

Small Duty Printer

15

Bid security required 30,000.00

Remarks CPO or unconditional bank guarantee from recognized bank

10,000.00

4. Interested bidders shall Purchase complete set of bidding documents beginning from July 13, 2021 upon payment of a nonrefundable Birr 100.00 (Birr One Hundred only) to Corporate Branch, Tower I, Ground floor and collect the bid document from Goods and Service Procurement Team, Tower II, 5th floor. 5. Bids shall be submitted into the tender box prepared for this purpose on or before August 02, 2021 at 10:00 A.M (in the morning) at the Development Bank of Ethiopia Head Office Tower I, Ground floor. 6. The Bid opening shall be opened on the above mentioned address, on August 02, 2021 at 10:05 A.M (in the morning) in the presence of bidders and/or their authorized representatives. 7. Interested bidders may obtain further information from DBE Head Office, Property and Facility Management Directorate Procurement Team, Tower II, 5TH floor, Tel. +251115244042 or 11 5506020. 8. Bidders should present their Financial and Technical documents separately in the sealed envelope. 9. The language of Tender shall be English. 10. DBE reserves the right to accept or reject any or all bids.

DASHEN BREWERIES S.C

የጨረታ ማስታወቂያ የጨረታ ቁጥር DCE/SF/77/2021

የጨረታ ማስታወቂያ ዳሽን ቢራ ፋብሪካ አ.ማ አዲስ አበባ ከተማ ለሚገኙ የተለያዩ አካባቢዎች (ማለትም ስታዲየም ልዩ ሞያ፤ መሿለኪያ፤ጎተራ፤ ሳሪስ፤ ቃሊቲ ማሠልጠኛ፤ ሃይሌ

የመከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ ለድሬዳዋ ምስራቅ ኢዝ ፕሮጀክት አገልግሎት የሚውል Supply install Galvanized steel Cable ladder & supply install Galvanized steel cable tarycable tary” ግዥ ለመፈፀም ተጫራቾችን በግልጽ ጨረታ ማወዳደር ይፈልጋል::

ጋርመንት ለቡ፤ መብራት ሀይል፤ ጀሞ 1,2,3 ፤በቆሼ ቻይና ካምፕ፤ አየር ጤና

ስለሆነም፡-

እና ጦር ሀይሎች) የዳሽን ቢራ ምርቶችን ለማከፋፈል ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን

ተጫራቾች በዘርፉ የተሰማሩ፣ ህጋዊ የንግድ ፈቃድ ያላቸው፣ የዘመኑን ግብር የከፈሉ እና ለተጨማሪ እሴት ታክስ የተመዘገቡበትን ማስረጃ እና በጨረታ ለመወዳደር የሚያስችላቸው ከግብር ሰብሳቢው ባለስልጣን የተሰጠ የታደሰ ታክስ ክሊራንስ ማቅረብ የሚችሉ መሆን አለባቸው::

መስፈርቶች የሚያሟሉ ተጫራቾችን አወዳድሮ ማሰራት ይፈልጋል::

ስለሆነም፡1. በዘርፉ የታደሰ ንግድ ፈቃድ ያለው

1. ተጫራቾች ለጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና የሚያቀርቡት ገንዘብ በተጫራቾች መመሪያ ተራ ቁጥር 7.3 እና 7.4 በተጠቀሰው መሠረት መሆን አለበት፡

2. በቂ ተሽከርካሪ ማቅረብ የሚችል (የራሱ ቢሆን ይመረጣል)

2. አንድ ተጫራች መወዳደር የሚችለው በአንድ ዓይነት ዋጋ ብቻ ነው:: በአማራጭ የቀረበ ዋጋ ተቀባይነት አይኖረውም::

3. ምርቱን ለማከማቸት የሚሆን መጋዘን (የራሱ ቢሆን ይመረጣል)

3. ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን የማይመለስ ብር 200.00 /ሁለት መቶ ብር/ በመክፈል ዘወትር በሥራ ሰዓት ወሎ ሠፈር አካባቢ በሚገኘው የመከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ ዋናው መ/ቤት የግዥ ኬዝ ቲም ቢሮ መግዛት ይችላሉ::

4. በዘርፉ ተዛማጅ የስራ ልምድ ያለው 5. የስራ ማስኬጃ በቂ ካፒታል ያለው መሆኑን የሚያሳይ ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ በአካባቢው ለረጅም ጊዜ ነዋሪ የሆነና በአካባቢው ማህበረሰብ መልካም ስም ያላቸው፤ 6. ማህበራዊ እና ህጋዊ ግዴታዎችን በአግባቡ እየተወጣ ያለና ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ፤ ተጫራቾች ይህ ጨረታ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት ተከታታይ 07 (ሠባት) ቀናት ውስጥ አስፈላጊውን ሠነድ አሟልተው አዲስ አበባ፣ ዳሽን ቢራ ፋብሪካ ዋና መስሪያ ቤት (22 የቱሪስት ንግድ ስራ ድርጅት አጠገብ)

ከሚገኘው የድርጅቱ ቢሮ ለዚህ

የተዘጋጀውን የጨረታ ሰነድ በብር 200 (ሁለት መቶ ብር) ገዝቶ በመሙላት ጨረታውን መሳተፍ የሚችሉ መሆኑን እየገለጽን ጨረታው ከሐምሌ 4/2013 እስከ ሐምሌ 13/2013 ዓ.ም ድረስ አየር ላይ የሚቆይ መሆኑን እንገልጻለን:: ጨረታው ሐምሌ 13 ቀን 2013 ዓ/ም

4. ተጫራቾች የሚያቀርቡት ዋጋ በጨረታው (Quantity) በሙሉ መሆን አለበት::

ዕቃዎች

ብዛት

5. ተጫራቾች የሚወዳደሩበትን ዋጋ በታሸገ ኤንቨሎፕ እሰከ ሐምሌ 20/2013 ዓ.ም. ከጠዋቱ 4፡00 ሰዓት ድረስ ማቅረብ ይኖርባቸዋል:: 6. ጨረታው ሐምሌ 20/2013 ዓ.ም. ከጠዋቱ 4፡15 ሰዓት ላይ ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በድርጅቱ መሰብሰቢያ አዳራሽ ይከፈታል:: 7. ኢንተርፕራይዙ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ በህግ የተጠበቀ ነው:: አድራሻ፡- የመከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ የቀጥታ ስልክ ቁጥር 0114-40-34-34

ማዞሪያ 0114-42-22-70/71/72

ፖ.ሳ.ቁ 3414 ፋክስ ቁ. 0114-40-04-71/0114-42-07-46 ወሎ ሰፈር የቀድሞው ኖሬላ ግቢ

ከሰዓት 8:30 ተከፍቶ ቀጣይ ባሉት ተከታታይ 5

ድህረ ገፅ፡- www.dce.gov.com/www.dce.et.com

(አምስት) ቀናት ውስጥ ውጤቱን የምናሳውቅ መሆኑን እንገልጻለን::

ኢሜል፡-INFO @dce-et.com

ድርጅቱ ቅፅ 26 ቁጥር 2212

ለተዘረዘሩት

www.ethiopianreporter.com

| እሑድ ሐምሌ 4 ቀን 2013

ማስታወቂያ

Call for Consultancy Service for the preparation of Agro ecology program document and operational procedure

(Re-advertisement)

1. Introduction Movement for Ecological Learning and Community Action (MELCA-Ethiopia) is a non-governmental, non-profit making indigenous organization founded in 2004. The organization recently re-registered with the Agency for Civil Society Organizations on the 14th of November 2019 in accordance with Civil Society Organizations proclamation No. 1113/2019 having a registration number of 0348. MELCA-Ethiopia operates in 7 project offices in 5 regional states (Oromia, SNNPR, Amhara, BenishangulGumuz and Gembella Peoples Regional States).The organization has a vision to see healthy and prosperous people, who preserve their bio-cultural diversity, and the mission is focused on working for healthy ecosystems, resilient communities, and critical young generation through developing and institutionalizing innovative approaches and experiences. Its core values include integration of culture and environment, traditional and scientific knowledge system, intergenerational learning and celebrating diversity. To realize its vision, MELCA-Ethiopia focuses on implementing four core programs, namely Environmental Governance, Agroecology, Children and Youth Empowerment, and Eco-friendly Livelihoods Improvement Schemes, all of which are employing gender as a cross cutting subject. Accordingly, as part of its institutional capacity effort MELCAEthiopia recently embarked in the development of a program documents that provides strategic guidance and standard working procedure for its programs. To this end, we have obtained a financial support from the David and Lucile Packard Foundation and Bread for the World. MELCA-Ethiopia, therefore wishes to invite competent firm or individual professional to participate in the bid process for the preparation of the Agroecology strategic program document and standard operating procedure.

2. Objective of the assignment The objective of this consultancy is to develop the preparation of the Agroecology strategic program document and standard operating procedure of MELCA for the period 2021 to 2025 including a detailed operational plan and training of staff.  3. Applicants are required to meet the following: „„ Be legally registered and have a renewed license for the current fiscal year, „„ If a freelance consultant have a successful track record of handling similar tasks and professional expertise in the area of the subject, „„ Capable of commanding sufficient number of competent experts in the fields of the assignment, „„ Availing of competent female expert has advantage in the selection process. 4. Duration of the Assignment: The consultant needs to prepare and submit schedule for undertaking the task. 5. Location of the Assignment: Addis Ababa, Ethiopia.- With possible field trip to selected project sites. 6. How to Apply: Interested applicants are invited to collect the ToR from MELCAEthiopia’s Head Office in 5 working days, from Monday to Friday, 8:30AM – 5:00 PM and to submit the proposals within 10 days of the announcement of this call. The proposals should clearly marked technical and financial proposal and submit separately in person with WAX SEALED ENVELOP with “Original” and “Copy” of the quote to MELCA Office, before 5:00 P.M. MELCA’s office is located beside the Main Post Office, in Kedane Beyene Building, 1st floor, Room No 903/6, Lideta Sub-City Woreda 53, Telephone +251 (0) 115 50 71 72 or +251 (0) 115 54 45 54.

ክፍል-2

ገጽ 51

Invitation to Bid Cooperative Bank of Oromia S.C. intends to procure Multifunctional Printers and Epson Dot Matrix Printers subsequently wants to invite interested and eligible bidders for the supply of the items listed here under: Description

U.M

Quantity

Printers Multi-Functional Printers

Pieces

300

Epson Dot Matrix Printers

Pieces

300

Interested bidders are invited to submit their Bids as per the conditions stated below; 1. Interested and eligible bidders may collect the bidding document during office hours (Monday to Friday) from 8:00am–12:00pm and from 1:00pm–5:00pm and Saturday from 8:00am–12:00pm commencing from July 12, 2021 until bid closing date at Dembel City Centre, 2nd floor (passenger lift 6), Office of the procurement Team. 2. A complete set of bidding document in English may be purchased by interested bidders upon payment of nonreturnable fee of Birr 200 (Birr two hundred only) at Cooperative Bank of Oromia’s Finfine branch in cash. 3. Bid document must be delivered to Dembel City Centre, 2th floor (passenger lift 6), Office of Procurement Team on or before 30 July, 2021. 4. Bid proposal must be accompanied by a bid bond amount: Birr 400,000.00 (four hundred thousand only) in the form of unconditional Bank guarantee or CPO in the name of Cooperative Bank of Oromiya which is valid for 120 days in a separate envelop attached with the technical part of the bid document. Bid bond in any other form is not acceptable. 5. Bidders must submit their Technical and Financial document in one Original and one Copy - all separately signed and wax sealed. 6. The complete bid must be submitted in one original, clearly marked “ORIGINAL” and one copy also, clearly marked “COPY” and each envelops shall be separately signed and wax sealed which in the event of any discrepancy between them the Original will prevail – then both of which will be submitted in an envelope sealed and clearly marked with “Bidding Document for Multi-functional and Epson Dot-matrix printers”. 7. Bids will be opened at the bank’s training room, Dembel City Centre 7th floor (passenger lift 4) on July 31, 2021 at 10:00 AM. Bidders may not present on the bid opening ceremony due to COVID-19.

Cooperative Bank of Oromia reserves the right to fully or partially cancel the bid.

Cooperative Bank of Oromia Procurement & Facility Management Dembel City Center P.o.Box 16936 Tel: 011-557-81-99 Addis Ababa, Ethiopia

MELCA-Ethiopia reserves the right to reject any or all bids. www.ethiopianreporter.com

ቅፅ 26 ቁጥር 2212

ክፍል-2

ገጽ 52

| እሑድ ሐምሌ 4 ቀን 2013

ማስታወቂያ

Debub Global Bank SC

Abt Associates Inc./ VectorLink Project Ethiopia

Re - BID ANNOUNCEMENT

National Competitive Bid

Bid Ref No. 008/2021

Bid No. 006/2021-22

Renovation & Extension of Existing Stores

1. Debub Global Bank S.C. invites all interested and

The President’s Malaria Initiative (PMI) VectorLink Ethiopia Project funded by the United States Agency for International Development (USAID). The Project is implemented by Abt Associates Inc. in collaboration with Regional Health Bureaus would like to invite competent Grade 8 and below construction companies/or cooperative construction associations for Renovation and Extension of existing stores as per the standard described below. The actual renovation sites will be provided in the bid document.

eligible bidders by this bid to procure Computer and Related Items for the fiscal year of 2021/22 2. The Bid document shall be obtained from Bank Head office, Property & Facility Administration Dep’t, 11th floor (National business center Tower), behind Ethiopia Hotel; against payment of a non-refundable fee of Birr 100.00 (One Hundred Birr) by depositing the amount at Debub Global Bank Stadium Branch. The bid document shall be collected during office hours (Monday to Friday 8:00 -12:00 AM, and 1:00 – 5:00 PM; and Saturday 8:00 -12:00 AM by presenting the payment advice, renewed Trade License, Valid Tax Clearance Certificate and VAT Registration Certificate is mandatory. 3. Bidders shall be quite sure to state direct line phone number and cell phone number of their organization correctly while collecting bid documents, failure in receipt of bid communication due to incorrectness of the above will not be the responsibility of the bank. 4. Bid proposal shall be accompanied by the bid security of Birr 50,000.00 (Fifty Thousand Birr Only) in the form of unconditional Bank guarantee or cash payment order (CPO). Bid security in any other form is not acceptable. 5. The bid must be deposited in the tender box prepared for this purpose at head office on or before July 27, 2021 until 10:00 A.M at the place mentioned under No. 2 above. 6. Failure to comply any for the conditions from 2 – 5 above shall result in automatic rejection. 7. Bid opening shall be held in the presence of bidders and/or their legal agents who wish to attend at the place mentioned under No.2 on July 27, 2021 at 10:30 A.M. 8. Interested eligible bidders may obtain further information through, Tel. 011-558-12-04 or 011-5318156. 9. The Bank reserves the right to accept or reject partially or all bids. ቅፅ 26 ቁጥር 2212

1. LOT 1: Renovation of three (3) Stores with size of 8x10 m2 in Oromia region Buray Guje Health Center, Amhara region Metema district & Benishangul region Assosa Zone of Undullu district as per the detail BOQ provided herewith in the bid document. 2. LOT 2: Extension of 2 old stores, with size of 5x8m2 three sided/extension in Amhara region at Awi Zone Jawi & West Gonder Zone of West Armachieho districts as per the detail BOQ provided herewith in the bid document. Only Grade 8 and below construction companies/firms must submit copies of their valid and renewed trade license, Certificate of Competence from the ministry of construction, Tax Identification Number, VAT registration certificate (if any), detailed physical address of their firm and other relevant supporting documents are required, as a qualifying criterion of this solicitation. Interested & Qualified bidders who are registered as Grade 8 and below can obtain full bid documents for free of charge starting July 12,2021 from Abt Associates Inc./ Vectorlink project office located at Bole Road, Lidya Building, ABC car rent office building 2nd and 3rd floors, in front of Harmony Hotel next to Bole Sub city Woreda 03/05. Office Phone 251 116 294825 Addis Ababa, Ethiopia.

Instructions: Bid Submissions: Sealed bids shall be submitted to Vectorlink project procurement units located in Addis Ababa, Bole Sub city, Kebele 03/05, House No. New, ABC Building 2nd & 3rd floor in front of Harmony Hotel by the bid deadline Monday July 26, 2021 – 10:00 am (local time). Payment Term: Percentage of Completion method First payment will be made after completion of 30% of the work and final payment will be upon 100 % completion of all works. „„ Eligible bidders should bid for only one sites in each Lots and submit their bid proposal separately. „„ Bids submitted after the deadline will be automatically rejected. „„ PMI VectorLink project reserves the right to accept or reject any or all bids or a part thereof.

www.ethiopianreporter.com

| እሑድ ሐምሌ 4 ቀን 2013

ማስታወቂያ

www.ethiopianreporter.com

ክፍል-2

ገጽ 53

ቅፅ 26 ቁጥር 2212

ክፍል-2

ዝ ን ቅ

ገጽ 54

| እሑድ ሐምሌ 4 ቀን 2013

‹‹ኑ አዲስ አበባን እናልብስ››

ወንዘ ዓባይ . . . ያዲሱ ትውልዳችን አስተሳሰብና ዝንባሌ እጅግ ደርቆ የገረረም ባይሆን፣ እርጥብ አይደለም:: እንደ ዓባይ ያሉ የዓለሙ ቤተ ውኃዎች፣ ቀስ በቀስ የሞት አፍንጫ እያሸተቱ (ውኃቸው እያነሰ) እንደመጡ፣ ግንዛቤ አለው:: በኤፍራጥስና በጤግሮስ ጭን ሥር ተሞላቃ ያደገችው ባቢሎን፣ በሥልጣኔ አብባ እንደ ነበር፣ ከታሪክ አንብቧል:: የውኃ ማሕፀኖች ሥልጣኔን ሊወልዱ እንደሚችሉ ጠርጥሯል:: ታድያንን የራሱ ዓባይ ዥረት ዝንተ ዓለም እየዘፈነና እያቅራራ፣ ደንኑና አረሁን ጥሶ ወደ ቆላ ሲወርድ ዝም ብሎ ማየት የሚዋጥለት አይሆንም:: ስለሆነም ‹‹መላበሉ›› ማለቱ አልቀረም:: የ‹‹እናስቀረው-ያጣላል››ም ዚቅ፣ ሳይገባው አልቀረም:: ‹‹ሰላም እንዳይኖረን›› ካረጉን ምክንያቶችም አንዱ ነው ይል ይሆናል:: ወይም ደግሞ፣ ‹‹አገር ያፈራውን ሲሳይ፣ የአገሩ ዜጋ የማይጠቀምበት ከሆነ፣ የአገር ሕዝብነት ትርጉም ምንድን ነው?›› ብሎም ይጠይቅ ይሆናል:: ‹‹ውኃችን አፈር ይዞ እንዳይሄድ ወንፊት ይዤ ልቅረብም›› ይል ይሆናል:: . . . ‹‹የምድሪቱን ፀጋ፣ ውኃን ሆነ ዓየራት፣ ሣር ቅጠሉን ሳይቀር፣ ማዕድን እፀዋት፣ መጠቀም እንድችል፣ በጋራ በኅብረት፣

በአዲስ አበባ ከተማ፣ ‹‹ኑ አዲስ አበባን እናልብስ›› በሚል መሪ ቃል የተጀመረው የአረንጓዴ አሻራ የችግኝ ተከላ መርሐ ግብር እየተከናወነ ነው:: የከተማዪቱ ሹማምንት ከሥራ ባልደረቦቻቸውና ከነዋሪዎች ጋር ሰሞኑን በተለያዩ የከተማዋ ቦታዎች ችግኝ ተክለዋል:: በዘንድሮው ክረምት በአዲስ አበባ ከተማ ደረጃ 7.5 ሚሊዮን ችግኝ ለመትከል ዕቅድ መያዙ አስተዳደሩ ማስታወቁ ይታወቃል:: ፎቶዎቹ የሒደቱን ገጽታ በከፊል ያሳያሉ::

ዓባይና ኢትዮጵያ ዓባይ ከኢትዮጵያውያን ሕይወት ጋር ጥልቅ ትስስር አለው:: በተለይ የታላቁ ወንዝ መጋቢ በሆኑት አካባቢዎች የሚኖረው ኅብረተሰብ ከእምነቱ ጋር የሚያያይዘው ብዙ ነገር አለው:: ለዓባይ የንግሥ በዓል ሁሉ የሚያደርጉለት አሉ:: ከተረትና ምሳሌ ጋር አቆራኝተው ሕይወታቸውንም ይገልጹበታል:: ይሔሱበታልም:: በአረንጓዴው ዘመቻ ወቅት «ምድሪቱን አረንጓዴ እናለብሳታለን» የሚለውን አብዮታዊ ጥሪ የሰማ አንድ ገበሬ «አንተ የአገሬ ውሃ አረንጓዴ አትልበስ፤ እጠጣህ ይሆናል ምናልባት ስመለስ» ብሎ መግጠሙ ይነገራል:: ከዓባይ ጋር የተያያዙ ምሳሌያዊ አነጋገሮች፣ ዘይቤዎች አያሌ ናቸው፤ ኑሮን ይገልጣሉ:: «ውኃ ቀለብ ሆኖ ሰውን ካሳደረ፣ ዓባይና ጣና አገሬ ነበረ::» የኢትዮጵያን ዓባይ ከነጭ ዓባይ ለመለየት ዓባይ ጣና ተብሎ ይጠራል:: የዓሳ ማኅደር ስለሆነችው ጣና፣ ድምፀ መረዋው አሰፋ አባተ፡«ዓሳ አበላሻለሁ ዓባይ ዳር ነው ቤቴ፣ ዶሮ መረቅማ ከወዴት አባቴ» ብሎ ያንጎራጎረው ይጠቀሳል:: ሌላው ድምፃዊውም ፀሐይ ዮሐንስም ወዳጁ ያለችበት ስፍራ ዓባይ ዳርቻ መሆኑን የሚያጠይቅበት ሥራው በብዙዎች ልቡና ውስጥ አለ::

ኧረ ሰዎች በሉ፣ ድረስ ነፊ ወንፊት፣

«ዓባይ ነው አሉኝ ቤቷ

አገሩ ተዝቆ፣ ተንዶ ሳይሸፍት፣

ዓባይ ነው አሉኝ

ዶማና አካፋ፣ ያ ዓባይ ሆኖበት፣

ልጫን ፈረሴን እኔን

እንደቡልዶዘርም፣ ነድሎ ገፎ ወስዶት፣

ልቤ ዕረፍት ያግኝ»

ራቁቱን ሳይቀር፣ ዓባይ ተወን በሉት!

ስለዓባይ በተረትና ምሳሌ ከተነገሩት መካከል የሚከተሉት ይገኙበታል::

አገር ባዶ ሳይሆን፣ አፈር አልባ ግተት

«ዓባይ ማደሪያ የለው ግንድ ይዞ ይዞራል::

አፈሩን ማጋዙን፣ ቢተወው ምናልባት!!

ዓባይን ያላየ ምንጭ ያመሰግናል::

አንድ ልዩ ዘዴ፣ መፈጠር አለበት! . . .››

የዓባይን ልጅ ውሃ ጠማው:: ሔኖክ መደብር

ገሞራው (ኃይሉ ገብረ ዮሐንስ) ‹‹እናትክን!›› በሉልኝ! (1989) ቅፅ 26 ቁጥር 2212

www.ethiopianreporter.com

| እሑድ ሐምሌ 4 ቀን 2013

ማስታወቂያ ማስታወቂያ

Debub Global Bank SC

ክፍል-2

ገጽ 55

Debub Global Bank SC

National Competitive Bid

National Competitive Bid Bid No. 008/2021-22

Bid No. 007/2021-22 1. Debub Global Bank S.C. invites all interested and

1. Debub Global Bank S.C. invites all interested and

eligible bidders by this bid to procure Branch

eligible bidders by this bid to procure Warehouse

Office Rental Service for the fiscal year 2021/22

Rental Service for the fiscal year 2021/22. 2. The Bid document shall be obtained from Bank

2. The Bid document shall be obtained free of

Head office, Property & Facility Administration

charge from DGB Head office, Property &

Dep’t, 11th floor (National business center Tower),

Facility Administration Dep’t, 11th floor (National

behind Ethiopia Hotel; against payment of a non-

business center Tower), behind Ethiopia Hotel;

refundable fee of Birr 50.00 (Fifty Birr) by depositing

The bid document shall be collected during

the amount at Debub Global Bank Stadium

office hours (Monday to Friday 8:00 -12:00 AM,

Branch. The bid document shall be collected

and 1:00 – 5:00 PM; and Saturday 8:00 -12:00 AM

during office hours (Monday to Friday 8:00 -12:00

by presenting the payment advice, renewed

AM, and 1:00 – 5:00 PM; and Saturday 8:00 -12:00

Trade License, Valid Tax Clearance Certificate

AM by presenting the payment advice, renewed Trade License, Valid Tax Clearance Certificate and VAT Registration Certificate is mandatory.

and VAT Registration Certificate is mandatory. 3. Bidders shall be quite sure to state direct line phone number and cell phone number of

3. Bidders shall be quite sure to state direct line

their organization correctly while collecting

phone number and cell phone number of their organization

correctly

while

collecting

bid documents, failure in receipt of bid

bid

communication due to incorrectness of the

documents, failure in receipt of bid communication

above will not be the responsibility of the bank.

due to incorrectness of the above will not be the

4. Bid proposal shall be accompanied by the bid

responsibility of the bank. 4. Bid proposal shall be accompanied by the bid

security of Birr 5,000.00 (Five Thousand Birr Only)

security of Birr 5,000.00 (Five Thousand Birr Only)

in the form of unconditional Bank guarantee or

in the form of unconditional Bank guarantee or

cash payment order (CPO). Bid security in any

cash payment order (CPO). Bid security in any

other form is not acceptable.

other form is not acceptable.

5. The bid must be deposited in the tender box

5. The bid must be deposited in the tender box

prepared for this purpose at head office on or

prepared for this purpose at head office on or

before July 28, 2021 until 10:00 A.M at the place

before July 28, 2021 until 10:00 A.M at the place mentioned under No. 2 above. 6. Failure to comply any for the conditions from 2 – 5 above shall result in automatic rejection. 7. Bid opening shall be held in the presence of

mentioned under No. 2 above. 6. Failure to comply any for the conditions from 2 – 5 above shall result in automatic rejection. 7. Bid opening shall be held in the presence of bidders and/or their legal agents who wish to

bidders and/or their legal agents who wish to

attend at the place mentioned under No.2 on

attend at the place mentioned under No.2 on

July 28, 2021 at 10:30 A.M.

July 28, 2021 at 10:30 A.M. 8. Interested eligible bidders may obtain further

8. Interested eligible bidders may obtain further information through,

information through, Tel. 011-558-12-04 or 011-5318156.



Tel. 011-558-12-04 or 011-5318156.

9. The Bank reserves the right to accept or reject

9. The Bank reserves the right to accept or reject partially or all bids.

partially or all bids. www.ethiopianreporter.com

ቅፅ 26 ቁጥር 2212

ክፍል-2

ገጽ 56

| እሑድ ሐምሌ 4 ቀን 2013

ማስታወቂያ

ቅፅ 26 ቁጥር 2212

www.ethiopianreporter.com

Get in touch

Social

© Copyright 2013 - 2024 MYDOKUMENT.COM - All rights reserved.